top of page


የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዛሬ ከምንግዜውም የላቀ የግማሽ ቢሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ጨረታ እያካሄደ ነው፡፡
ጥር 19/2018 የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዛሬ ከምንግዜውም የላቀ የግማሽ ቢሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ጨረታ እያካሄደ ነው፡፡ በዚህም ከ70 ቢሊዮን ብር በላይ ከባንኮች በመሰብሰብ የዋጋ ግሽበትን ለመቆጣጠር ያለመ ሊሆን ይችላል ተብሏል፡፡ የብርን የመግዛት አቅም ባለበት ለማቆምና ለማጠናከርም ያለመ መሆኑን ከፍተኛ የተባለው የውጭ ምንዛሬ ጨረታ ጠቃሚ ነው ይላሉ የዘርረፉ ባለሙያዎች፡፡ ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….. ትዕግስት ዘሪሁን የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… Website፡ https://www.shegerfm.com/ YouTube : https://shorturl.at/18TS1 Telegram : https://shorturl.at/68aeK Facebook፡ https://shorturl.at/tm5Q4 WhatsAp
Jan 271 min read
የኤሌክትሪክ ሀይል አጠራቅሞ በመያዝ የሀይል ማቋረጥ በሚያጋጥም ጊዜ የኤሌክትሪክ አገልግሎት መስጠት የሚችል አሰራር ሊጀመር ነው፡፡
ጥር 19/2018 የኤሌክትሪክ ሀይል አጠራቅሞ በመያዝ የሀይል ማቋረጥ በሚያጋጥም ጊዜ የኤሌክትሪክ አገልግሎት መስጠት የሚችል አሰራር ሊጀመር ነው፡፡ በአንድ የሃገር በቀል ተቋም እና በቻይና ኩባንያ መካከል በፈረመው ስምምነት መሰረት በታዳሽ ሀይል በሚሰራ ባትሪ ስራው ይከናወናል ተብሏል፡፡ ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….. ምንታምር ፀጋው የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… Website፡ https://www.shegerfm.com/ YouTube : https://shorturl.at/18TS1 Telegram : https://shorturl.at/68aeK Facebook፡ https://shorturl.at/tm5Q4 WhatsApp : https://shorturl.at/8vwRx X :- https://x.c
Jan 271 min read


የኢትዮጵያ በመጪው ጥር በአለም አቀፍ የሲቪል አቪየሽን ድርጅት ለሚደረገው ምዘና እንዴት እየተዘጋጀች ይሆን?
ጥር 19/2018 የኢትዮጵያ የአቪየሽን ዘርፍ በመጪው ጥር ወር በአለም አቀፍ የሲቪል አቪየሽን ድርጅት ኦዲት ሊደረግ ነው፡፡ ጥሩ ውጤት ከተገኘ የኢትዮጵያን አየር መንገድ ተቀባይነት ከፍ የሚያደርግ ሲሆን በተቋሙ የኦዲት ግኝት በተለይ ከደህንነት ጋር የተያያዘ ችግር አለባችሁ የሚሉ ነጥቦችን ከተነሱ ደግሞ በረራን እስከ መከልከል የሚያደርስ መሆኑ ይነገራል፡፡ ከዚህ ቀደም በነበረው ምዘና ከአፍሪካ በ3ተኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠችው ኢትዮጵያ ለመጭው ምዘና እንዴት እየተዘጋጀች ይሆን? ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….. ቴዎድሮስ ወርቁ የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ….. YouTube : https://url-shortener.me/2DTR Telegram : https://t.me/ShegerFMRadio102_1 Facebook፡ https://url-shortene
Jan 271 min read


ጉዳያችን - የመቀንጨር ችግርና መዘዙ
ጥር 18/2018 #ጉዳያችን - የመቀንጨር ችግርና መዘዙ በጉዳያችን በየሳምንቱ በተመረጡ ሀሳቦች ዙሪያ የባለሙያ አስተያየት ይቀርባል። በጉዳያችን የኢትዮጵያ ትልቁ ችግር ስለሆነው፣ በተመጣጠነ ምግብ እጥረት ምክንያት የሚመጣ የመቀንጨር ችግርና መዘዙ የመጨረሻው ክፍል የባለሙያ ሀሳብ ትሰማላችሁ። ማብራሪያውን የሚያቀርቡት በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የዞሎጂ ትምህርት ክፍል መምህርና ተመራማሪ የሆኑት ሀብቴ ጀቤሳ (ዶ/ር) ናቸው። አዘጋጁ ቴዎድሮስ ወርቁ ነው፡፡ ሙሉ ዘገባውን ለማድመጥ… (ቀዳሚውን ክፍል ለማድመጥ) https://youtu.be/5SKOQxTKbHc የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ….. YouTube : https://url-shortener.me/2DTR Telegram : https://t.me/ShegerFMRa
Jan 261 min read


ኢትዮጵያ ውስጥ ለሚካሄደው የግብርና ስራ በየዓመቱ የሚያስፈልገው አጠቃላይ ብድር 2.5 ትሪሊዮን ነው፡፡
ጥር 18/2018 ኢትዮጵያ ውስጥ ለሚካሄደው የግብርና ስራ በየዓመቱ የሚያስፈልገው አጠቃላይ ብድር 2.5 ትሪሊዮን ነው፡፡ አሁን ላይ በዓመት እየቀረበ ያለው 52 ቢሊዮን ብር ነው፡፡ ለማዳበርያ ከንግድ ባንክ እየቀረበ ያለውን ብድር ሳይካተት፡፡ ይህም ማለት ግብርናው ከሚፈልገው ብድር አኳያ እየቀረበ ያለው እዚህ ግባ የሚባል አለመሆኑ ነው፡፡ መንግስት በቅርቡ ይፋ ያደረገው ሀገር አቀፍ የግብርና ፍኖተ ካርታ ከ4 ዓመት በኋላ ለግብርናው ዘርፍ በየአመቱ መቅረብ የሚገባው ብድር መጠን 880 ቢሊዮን ብር ለማድረስ አቅዷል፡፡ በግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት የዲጂታል ፋይናሻል ሰርቪስ ፕሮግራም ቡድን መሪው አቶ አወት ተኬኤ የፋይናንስ ዘርፉ ለግብርናው በቂ ብድር የማያቀርበው ዘርፉን በቅጡ ባለመረዳት ነው፡፡ በተለይም የግል ፋይናስ ተ
Jan 261 min read


የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከፍተኛ የተባለ የግማሽ ቢሊየን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ልዩ ጨረታ ሊያካሂድ ነው፡፡
ጥር 18/2018 የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከፍተኛ የተባለ የግማሽ ቢሊየን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ልዩ ጨረታ ሊያካሂድ ነው፡፡ ነገ አካሂደዋለሁ ብሎ ባወጣው የውጭ ምንዛሬ ጨረታ 500 ሚሊዮን ዶላር ለባንኮች አቀርባለሁ ብሏል፡፡ የዛሬ ሳምንት ባካሄደው የ70 ሚሊዮን ዶላር ጨረታ 15 ባንኮች አንድን ዶላር በአማካይ 154.9 ብር በሆነ ዋጋ ገዝተዋል፡፡ በዚህ ጨረታ የባንኮች ፍላጎት 94.7 ሚሊዮን ዶላር ማግኘት የነበረ ሲሆን በጊዜው ብሔራዊ ባንክ ካቀረበው 70 ሚሊዮን ዶላር ጋር ሲነፃፀር ከ24 ሚሊዮን ዶላር በላይ ክፍተት እንዳለው ያሳያል፡፡ ይህም በባንኮች ዘንድ ከፍ ያለ የውጭ ምንዛሬ ፍላጎት መኖሩን ያሳያል፡፡ በጥቁር ገበያው እና በመደበኛው የምንዛሬ ገበያ መካከል ያለው ልዩነትም እንደታሰበው መጥበብ አልቻለም፡፡ የተጠቀሱትን ክፍተቶች ከግምት በማስገባ
Jan 261 min read


ለረዥም ዓመታት ተቋርጦ የቆየዉ የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ስፖርት ፌስቲቫል ዉድድር በጅማ ዩኒቨርሲቲ መካሄድ ጀምሯል
ጥር 18/2018 ለረዥም ዓመታት ተቋርጦ የቆየዉ የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ስፖርት ፌስቲቫል ዉድድር በጅማ ዩኒቨርሲቲ መካሄድ ጀምሯል:: በዉድድሩ ለመሳተፍ 49 ዩኒቨርሲቲዎች ጅማ ዩኒቨርሲቲ ተገኝተዋል:: 15 የተለያዩ እስፖርታዊ ዉድድሮች ይደረጋሉ ተብሏል:: በዚህ ዉድድር ከ4ሺ አምስት መቶ በላይ ተወዳዳሪዎች ተሳትፈዋል:: ዉድድሩ ከጥር 17 እስከ የካቲት1 2018 ዓ.ም ድረስ እንደሚደረግም ሰምተናል:: ውድድሩ ከ2017 በነበሩት 10 አመታት ተቋርጦ የቆየ ሲሆነ አምና በመለስተኛ ተሳታፊ ዩኒቨርሲቲዎች በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ አዘጋጅነት መካሄዱ ይታወሳል። በመክፈቻ ስነ-ስርዓቱ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ ባህል እና ስፖርት ሚኒስቴር የስፖርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ድኤታ አቶ መኪዩ መሀመድ ይህ ዉድድር ከዚህ ቀደም ከ
Jan 261 min read


በኮምቦልቻ ማረሚያ ቤት የሚገኙ ከፍተኛ ሕመም ያጋጠማቸው ታራሚዎች ወደ አዲስ አበባ ሄደው ሕክምና እንዲያገኙ ኢሰመኮ አሳሰበ።
ጥር 17/2018 በኮምቦልቻ ማረሚያ ቤት የሚገኙ ከፍተኛ ሕመም ያጋጠማቸው ታራሚዎች ወደ አዲስ አበባ ሄደው ሕክምና እንዲያገኙ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን(ኢሰመኮ) አሳሰበ። ኮሚሽኑ ይህንን ማሳሰቢያ የሰጠው በአማራ በክልሉ በሚገኙ 5 ማረሚያ ቤቶች የታራሚዎች ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ወይይት ማካሄድን አስመልክቶ ባወጣው ሪፖርት ነው። የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በባሕር ዳር፣ ደብረ ብርሃን፣ ደሴ፣ ጎንደር እና ኮምቦልቻ ማረሚያ ቤቶች የሚገኙ ታራሚዎች ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታን አስመልክቶ በ2017 ዓ.ም የሰጣቸው ምክረ ሐሳቦች አፈጻጸም ያለበትን ደረጃ ለማወቅ ታኅሣሥ 27 ቀን 2018 ዓ.ም በባሕር ዳር ከተማ ወይይት ማድረጉን ተናግሯል። በወይይቱ፤ በማረሚያ ቤቶች የመጠጥ እና ንጽሕና መጠበቂያ ውሃ አ
Jan 262 min read


''ተቋማት ብክነት ከበዛው መንገድ መውጣት አለባቸው'' የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት
ጥር 15/2018 የተቋማት የሀብት ብክነት የሚበዙት የኢትዮጵያ ተቋማት ችግር ነው ተባለ፡፡ ተቋማት ከዚህ ብክነት የበዛው መንገድ መውጣት አለባቸው ሲልም የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት ተናግሯል፡፡ የሽልማት ድርጅቱ ተቋማት የሰው ኃይል በማሰልጠን እና ለስራ ብቁ በማድረግ ዙሪያ የሚሰሩ ቢሆንም ያመጡትን ውጤት ግን በደንብ መገምገም ይኖርባቸዋል ብሏል። የተቋማትን ጥራት ደረጃ በምመዝንበት እና በማወዳድርበት ወቅት ከሀብት ብክነት ጋር የተገናኘ ችግር ደጋግሞ እየገጠመኝ ነው ብሏል። እንደየ ተቋማቱ የተለያዩ ጠንካራና ደካማ ጎኖች እንዳሉም ተነግሯል። በውድድሩ ከተሳተፉ ተቋማት ውስጥ ሌላኛው ክፍተት ሆኖ የተገኘው አንዳንድ ተቋማት የሰው ኃይል ብቻ ማሰልጠን እንደ ዋነኛ ግብ አድርጎ መቁጠር ነውም ብሏል። የተቋማትም ልህቀት የሚለካው
Jan 231 min read


በ2015 የትምህርት ዘመን ወደ ትግበራ የገባውን እና አዲሱን ስርዓተ ትምህርት የያዘው መፀሀፍ ህትመት ከምን ደረሰ?
ጥር 15/2018 የኢትዮጵያ የትምህርት ስርዓት ካለበት ችግር እንዲወጣ እና ውጤታማ እንዲሆን ታስቦ ከተከወኑ ስራዎች አንዱ የትምህርት ስርዓቱን ማሻሻል ነው፡፡ ዘርፉን ያሻሽላል የተባለለት አዲሱ ስርዓተ ትምህርት ተቀርፆ ወደ ትግበራ ከገባ 4 ዓመታትን አስቆጥሯል። በ2015 ዓ.ም ተሻሽሎ ወደ ትግበራ የገባው የትምህርት ስርዓትም አዳዲስ የመማሪያ እና ማስተማሪያ መፃህፍት ይዞ መጥቷል፡፡ ነገር ግን በዚህ አራት ዓመታት ውስጥ አዲሱን ስርዓተ ትምህርት የያዘው መፀሀፍ እስካሁን ሙሉ ለሙሉ ተማሪዎች እጅ ላይ አለመግባቱም ይነገራል። በተለይ ደግሞ የሰላም እጦት በነበሩባቸው የሀገሪቱ አካባቢዎች ያሉ ተማሪዎች አዲሱን ስርዓተ ትምህርት የያዘውን መፅሀፍ ለማግኘት መቸገራቸው ተደጋግሞ ሲነሳ ቆይቷል፡፡ ሸገር ሬድዮም በ2015 የትምህርት ዘመን ወደ
Jan 231 min read


“ለኢትዮጵያ የቡና ምርታማነት የፋይናንስ አቅርቦት ዋነኛው ችግር ሆኗል” በሚል የአለም ባንክ ከሠሞኑ ይፋ ያደረገው ጥናት የተጋነነ እንደሆነ የኢትዮጵያ ቡና ፤ ሻይና ቅመማ ቅመም ባለስልጣን ተናገረ።
ጥር 15/2018 “ለኢትዮጵያ የቡና ምርታማነት የፋይናንስ አቅርቦት ዋነኛው ችግር ሆኗል” በሚል የአለም ባንክ ከሠሞኑ ይፋ ያደረገው ጥናት የተጋነነ እንደሆነ የኢትዮጵያ ቡና ፤ ሻይና ቅመማ ቅመም ባለስልጣን ተናገረ። ከሚመለከተው ትክክለኛ ተቋም መረጃ ተወስዶ የተሰራ ጥናት ነው ብሎ እንደማያምንም ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ጠቅሷል። ለኢትዮጵያ የቡና ምርታማነት የፋይናንስ አቅርቦት ዋነኛው ችግር እንደሆነ ከሠሞኑ ይፋ የሆነ የዓለም ባንክ ጥናት አሳይቷል። የባንኩ ጥናት እንደሚለው በኢትዮጵያ የቡና ምርታማነት እንዳይሻሻል ፈተና ሆነው ከቀጠሉ ችግሮች መካከል የፋይናንስ አቅርቦት 90 በመቶ የሚሆነውን ድርሻ ይወስዳል። ትራንስፖርት 51 በመቶ እና አስተማማኝ ያልሆኑ የመሰረተ ልማት ተቋማት ችግር 13 በመቶ ድርሻ እንዳላቸውም ጠቅሷል። የ
Jan 232 min read


በኢትዮጵያ የዲጂታል የክፍያ ሥርዓትን ለማዘመን ብሔራዊ ባንክ ከ20 ለሚበልጡ የዲጂታል ክፍያ አገልግሎት ሰጭዎች ፍቃድ መስጠቱ ይታወቃል።
ጥር 15/2018 በኢትዮጵያ የዲጂታል የክፍያ ሥርዓትን ለማዘመን እና በኢኮኖሚው ውስጥ የተቀላጠፈ የክፍያ ሥርዓት እንዲኖር ብሔራዊ ባንክ ከ20 ለሚበልጡ የዲጂታል ክፍያ አገልግሎት ሰጭዎች ፍቃድ መስጠቱ ይታወቃል። በአጠቃላይ በዲጅታል የክፍያ አገልግሎት እንዲሰጡ ፈቃድ የያዙ የዲጂታል የክፍያ አገልግሎት አቀላጣፊዎች 26 ናቸው። ከእነዚህ ከ26 ውስጥ ግማሽ ያህሎቹ በወደ ቢዝነስ ገብተው በዲጂታል ኢኮኖሚ ውስጥ አገልግሎት እየሰጡ ነው፡፡ የተቀሩት 13 ግድም ደግሞ በሙከራ ደረጃ እየተፈተሹ እንደሆነ ሰምተናል። ሰሞኑን ኢትዮጵያ ዲጅታል ኢኮኖሚ መንገድ ይከፍትልኛል ንግድ እና ቢዝነስ ያቀላጥፍልኛል ያለቻቸው ፤ የዲጅታል ሞባይል ባንኪንግ እና አጠቃላይ የክፍያ ሥርዓት የሚያስተላልፉ ፍቃድ ያገኙ አገልግሎት ሰጭዎች ፤ ታግደዋል ወይም በተወሰነ መንገድ እና በተ
Jan 232 min read


በአውሮፕላን ማረፊያ ጣቢያዎች ሊደርስ የሚችል የአደጋ ስጋት ሲኖር የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት እርምጃ እንዲወስድ የሚፈቀድ ረቂቅ አዋጅ ወደ ቋሚ ኮሚቴ ተመራ፡፡
ጥር 15/2018 በአውሮፕላን ማረፊያ ጣቢያዎች ሊደርስ የሚችል የአደጋ ስጋት ሲኖር የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት እርምጃ እንዲወስድ የሚፈቀድ ረቂቅ አዋጅ ወደ ቋሚ ኮሚቴ ተመራ፡፡ በአውሮፕላን ማረፊያ ጣቢያዎች ላይ ከትከሻ የሚተኮስ የአየር መከላከያ መሳሪያ፣ ሰው አልባ አውሮፕላንን ጨምሮ ስጋት ማድረስ የሚችል ማንኛውም ሊቃጣ የሚችል የአደጋ ስጋት ሲኖር የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት የመከላከል እርምጃ እንዲወስድ የሚፈቀድ ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ ነው ለቋሚ ኮሚቴው የተመራው። ፓርላማው ወደ ቋሚ ኮሚቴ የመራው ረቂቅ የኢትዮጵያ የአቪዬሽን ሴኪዩሪቲ አዋጅ የመንገደኞችን ምዝገባ እና ቅድመ-በረራ መረጃ የመሰብሰብና የማሰራጨት ትግበራን እንዲመራ እና እንዲያስተባባር ለብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ሃላፊነት ይሰጣል። የህዝብ እንደራሴዎች
Jan 232 min read


የሥነ ምድር እና የከርሰ ምድር የውሃ ሀብት ተመራማሪው ፕሮፌሰር ጤናዓለም አየነው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።
ጥር 15/2018 የሥነ ምድር እና የከርሰ ምድር የውሃ ሀብት ተመራማሪው ፕሮፌሰር ጤናዓለም አየነው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። ዓለም አቀፍ የሥነ ምድርና የከርሰ ምድር ውሃ ሳይንቲስቱ ጤናዓለም አየነው(ፕ/ር) በትናንትናው ዕለት ባጋጠማቸው የመኪና አደጋ ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው ተነግሯል። በከርሰ ምድር የውሃ ዘርፍ ላሉ ችግሮች በምርምር መፍትሄን በማቅረብ የኢትዮጵያን ችግር ፈቺ የሆኑ በርካታ ጥናታዊ ምርምሮችን በመስራት በቀዳሚነት ከሚነሱ የዘርፉ ምሁራን አንዱ ናቸው። ፕሮፌሰር ጤናዓለም አየነው ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በጂኦሎጂ የትምህርት ዘርፍ አግኝተዋል። በኔዘርላንድስ ከሚገኘው ዓለም አቀፍ የኤሮ ስፔስ እና የጂኦ ኢንፎርሜሽን ሳይንስ ተቋምም በውሃ ሀብት ጥናት የማስተርስ ዲግሪ አግኝተዋል። ከአምስተር
Jan 231 min read


ዳሸን ባንክ ከአንድ ዓመት በፊት ባስጀመረው የሴቶች የአቅም ግንባታ መርሀ ግብር ላይ ያተኮረ የፓናል ውይይት አካሄደ።
ጥር 14/2018 ዳሸን ባንክ ከአንድ ዓመት በፊት ባስጀመረው የሴቶች የአቅም ግንባታ መርሀ ግብር ላይ ያተኮረ የፓናል ውይይት አካሄደ። በተለያዩ የስራ ዘርፎች የተሰማሩ ሴት ሰራተኞቹን አቅም ለማጎልበትና ወደከፍተኛ የአመራር ሃላፊነቶች ለማሳደግ ያለመውና ለአንድ ዓመት ያህል ሲተገበር በቆየው አጠቃላይ የሴቶችን አቅም የማጎልበት መርሃ-ግብር (Comprehensive Women Empowerment Program) ላይ ያተኮረ ውይይት አካሂዷል። ባንኩ ከአንድ አመት በፊት የሴቶች አቅም ግንባታ መርሃ ግብርን ማስጀመሩ ይታወሳል። በአንድ አመት ጊዜም ከ140 በላይ የሚሆኑ ሴት የባንኩ ባልደረቦች በዚህ መርሃግብር የመሳተፍና በተለያዩ መንገዶች አቅማቸውን የማጎልበት እድል አግኝተዋል ብሏል። በዚህ መርሃ-ግብር በአንድ ዓመት ሶስት የትስስርና ውይ
Jan 221 min read


መጪው ምርጫ ፍትሃዊ፣ ትክክለኛ እና ተቀባይነት ያለው አንዲሆን የፖለቲካ ምህዳሩ እንዲሰፋ ኢዜማ ጠየቀ፡፡
ጥር 14/2018 መጪው ምርጫ ፍትሃዊ፣ ትክክለኛ እና ተቀባይነት ያለው አንዲሆን የፖለቲካ ምህዳሩ እንዲሰፋ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ ኢዜማ ጠየቀ፡፡ ፓርቲው ምርጫ ቦርድ እጩ ምዝገባ ውስጥ ለመግባት የሚያስችለውን የሲስተም ፍቃድ ስላልሰጠው እስካሁን የእጩ ታዳደሪዎቹን ማስበዝገብ አለመቻሉብ ተናግሯል፡፡ ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…… የኔነህ ሲሳይ የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ….. YouTube : https://url-shortener.me/2DTR Telegram : https://t.me/ShegerFMRadio102_1 Facebook፡ https://url-shortener.me/2DTY WhatsApp : https://url-shortener.me/2DU0 X : https://x.com/shegerfm?s=2
Jan 221 min read


የህብረት ሥራ ማህበራት ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ ወደ ግብርና ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመራ፡፡
ጥር 14/2018 የህብረት ሥራ ማህበራት ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ ወደ ግብርና ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመራ፡፡ ከዚህ ቀደም በተቆጣጣሪ መስሪያ ቤቱ የሚደረገው ዓመታዊ ኦዲት አሁን የህብረት ሥራ ማህበራት በራሳቸው ወጪ ኦዲት እንዲደርጉ የሚስገድደው የህብረት ሥራ ማህበራት ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅን ፓርላማው ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ ለግብርና ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በሙሉ ድምጽ መራ፡፡ ማሻሻያ አዋጁ የህብረት ስራ ማህበርት ካፒታላቸውን ለማሳደግ አባል ላልሆኑ ሰዎች የአክሲዮን እጣ እንዲሸጡ ይፈቅዳል፡፡ ዛሬ የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት በሚያካሂደው መደበኛ ስብሰባው ኦዲትን በተመለከተ በፓርላማው ከፍተኛ ችግር እንዳለባቸው ጥያቄ ሲቀርብባቸው የነበረውን የህብረት ስራ ማህበራት አዋጅ መርቶታል፡፡ ማሻሻያ ረቂቅ አዋጁ በስራ ላይ ባለው አዋጅ ማህበሩ ቢያንስ በዓመት አ
Jan 222 min read
ጀማሪ የስራ ፈጣሪዎች ምርቶች እና አገልግሎቶቻቸውን የሚጠቀሙ ሰዎች ጋር ለመድረስ እንደሚቸገሩ ይናገራሉ፡፡
ጥር 14/2018 ጀማሪ የስራ ፈጣሪዎች ምርቶች እና አገልግሎቶቻቸውን የሚጠቀሙ ሰዎች ጋር ለመድረስ እንደሚቸገሩ ይናገራሉ፡፡ ለዚህም ተስማሚ የሽያጭ ቦታ በተመጣጣኝ ዋጋ ማግኘት አለመቻል፣ የበጀት እጥረትን ጨምሮ ሌሎች ችግሮች እንደሚያጋጥሟቸው ይሰማል፡፡ ጀማሪ ስራ ፈጣሪዎች የሚገጥማቸውን ችግር ያቀላል፣ ምርታቸውንም ተደራሽ ለማድረግ ያግዛል የተባለን ስራም ቴክና ሶሉሽንስ የተሰኘ ተቋም እየሰራ መሆኑን ነግሮናል፡፡ ተቋሙ ወደ ስራ ከገባ ሶስት አመታትን እያስቆጠረ መሆኑን የተናገረ ሲሆን በስፋት ከቴክኖሎጂ ጋር የተገናኙ ስራዎችን እንደሚከውን ተናግሯል፡፡ በዚህም ቴክና ሶሉሽንስ በስሩ ተወካይ ሀብ የተሰኘ አሰራር ዘርግቷል የተባለ ሲሆን ይህም የጋራ መሸጫ ቦታን በማመቻቸት ጀማሪ ስራ ፈጣሪዎች የሚያመርቱትን ምርት ለሸማቹ ማቅረብ ላይ በትኩ
Jan 221 min read


በዩጋንዳ የፕሬዘዳንት ዩዌሪ ሙሴቪኒ የምርጫ ዋነኛ ተፎካካሪ የነበረው ሮበርት ካያጉላኒ ለፖሊስ እጅ እንዲሰጥ ከትናንት አንስቶ የ48 ሰዓታት ጊዜ ተሰጠው፡፡
ጥር 14/2018 - የውጪ ሀገራት ወሬዎች #ዩጋንዳ በዩጋንዳ የፕሬዘዳንት ዩዌሪ ሙሴቪኒ የምርጫ ዋነኛ ተፎካካሪ የነበረው ሮበርት ካያጉላኒ ለፖሊስ እጅ እንዲሰጥ ከትናንት አንስቶ የ48 ሰዓታት ጊዜ ተሰጠው፡፡ ካያጉላኒ ማስጠንቀቂያው የተሰጠው የአገሪቱ የጦር ሰራዊት አዛዥ በሆኑት የፕሬዘዳንቱ ልጅ ጄኔራል ምዑዚ ኬኔሩጋባ እንደሆነ አፍሪካ ኒውስ ፅፏል፡፡ ሮበርት ካያጉላኒ አወዛጋቢውን ምርጫ ተከትሎ ራሱን መሸሸጉ እየተናገረ ነው፡፡ የቀድሞው አቀንቃኝ እና በመድረክ ስሙ ቦቢ ዋይን የተሰኘው ሮበርት ካያጉላኒ ፕሬዘዳንት ዩዌሪ ሙሴቪኒ አሸናፊ የተደረጉበት ምርጫ ታላቅ ማጭበርበር የተፈፀመበት ነው ብሏል፡፡ ካያጉላኒ የምርጫው ውጤት እንዲሰረዝ ለማድረግ ወደ ፍርድ ቤት በመሄድ አልሟገትም ማለቱ ተሰምቷል፡፡ አማራጭ ሰላማዊ የትግል መንገዶችን
Jan 222 min read


ከቻይና እና ከብራዚል ጋር ፍርደኞች ማስተላለፍ የሚያስችል አዋጅ ፀደቀ፡፡
ጥር 14/2018 ከቻይና እና ከብራዚል ጋር ፍርደኞች ማስተላለፍ የሚያስችል አዋጅ ፀደቀ፡፡ የህዝብ እንደራሴዎች የአዋጁ እንዴት ተፈፃሚ ይሆናል? በሚል ጥያቄ አቅርበዋል፡፡ የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 5ኛ ዓመት ስራ ዘመን 8ኛ መደበኛ ስብሰባው፤ ኢትዮጵያ ከቻይና፣ ከብራዚልና ከደቡብ አፍሪካ መንግስታት ጋር በወንጀል የሚፈለጉ ሰዎችንና ፍርደኞችን ለማስተላለፍ ያደረገችው ስምምነትን የተመለከቱ 3 ረቂቅ አዋጆችን አስመልክቶ ከህግና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የቀረቡለትን የውሳኔ ሃሳቦች መርምሮ ረቂቅ አዋጆች በመመርመር አፅድቋል፡፡ በኢትዮጵያ እና በቻይና መንግስት መካከል የተደረገው የወንጀል ጉዳዮች የጋራ የህግ ትብብር ስምምነት በተመለከተ ሪፖርትና የውሳኔ ሃሳብ ለምክር ቤቱ በንባብ ያቀረቡት የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ ወ/ሮ እፀገ
Jan 222 min read


ኢትዮጵያ ከ2 ዓመት በኋላ ለምታዘጋጀው ለኮፕ 32 በጉባኤ ከወዲሁ ምን መስራት አለበት?
ጥር 14/2018 ኢትዮጵያ እስከ አሁን በግዝፈቱ አዘጋጅታው የማታውቀው አይነት ጉባኤ ከ2 ዓመት በኋላ ይጠብቃታል፡፡ የተባበሩት መንግስታት የአየር ንብረት ጉባኤ ወይንም ኮፕ 32 በጉባኤውም ከ 80,000 በላይ ሰዎች ወደ አዲስ አበባ ይመጣሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ከተማዋ አሁን ላይ ያላት የእንግዳ ማረፊያ፣ ሆቴል፣ ደግሞ 25,000 አንግዳ መያዝ የሚችል ነው፡፡ የእንግዳ ማረፊያው፣ ትራንስፖርቱ፣ ጉብኝቱ የመሳሰሉት ጉዳዮች ላይ ከወዲሁ ምን መሰራት አለበት? ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…. በረከት አካሉ የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ….. YouTube : https://url-shortener.me/2DTR Telegram : https://t.me/ShegerFMRadio102_1 Facebook
Jan 221 min read
ፕሮግራሞች
bottom of page

