9 hours ago1 minሚያዝያ 21፣2016 - በኢትዮጵያ የዲጂታል ንግድ ሥርዓት የሚመራበት የኢ-ኮሜርስ ስትራቴጂ ተግባራዊ ሊደረግ ነው ተባለይህ የተባለው የኤሌክትሮኒክስ ግብይቱን ያበረታል በተባለለት የብሄራዊ ኢ-ኮሜርስ ስትራተጂ ሰነድ የግብአት ማሰባሰቢያ መድረክ ላይ ነው። በመድረኩም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩነህ፣ የኢኖቬሽን እና...
5 days ago1 minሚያዝያ 16፣2016 - በኢትዮጵያ የሚገኝ አንድ ቄራ ለመጀመሪያ ጊዜ የግመል ስጋ ወደ ሣውዲ አረቢያ መላክ ጀምሪያለሁ አለበኢትዮጵያ የሚገኝ አንድ ቄራ ለመጀመሪያ ጊዜ የግመል ስጋ ወደ ሣውዲ አረቢያ መላክ ጀምሪያለሁ አለ። ቄራው በወር በአማካይ እስከ ስልሣ ሺህ ኪሎ ግራም የግመል ስጋ ሣውዲ አረቢያ እየላከ እንደሚገኝ ሠምተናል። ንጋቱ...
Apr 181 minሚያዝያ 10፣2016 - የሪል ስቴት ዘርፍ የሚመራ የሚተዳደርበት ህግ እና ተቆጣጣሪ መ/ቤት የለውምለብዙዎች እንጀራ፣ መኖሪያ፣ መተዳደሪያ የሆነው የሪል ስቴት ዘርፍ የሚመራ የሚተዳደርበት ህግ እና ተቆጣጣሪ መ/ቤት የለውም፡፡ በተለይ በቤት ገዢዎች በኩል የሚቀርቡ የዋጋ ንረት፣ በቃል አለመገኘት የመሳሰሉትን...
Apr 121 minሚያዝያ 4፣2016 - የፓስታ ጥራት እና የገበያ ዋጋውየፓስታ ጥራት እና የገበያ ዋጋው ተህቦ ንጉሴ የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… Telegram: @ShegerFMRadio102_1 Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio...
Mar 301 minመጋቢት 21፣2016 - የኦሮሚያ ኅብረት ሥራ ባንክ ከሰነደ ሙዓለ ነዋይ ገበያ የ60 ሚሊዮን ብር አክሲዮን መግዛቱን ተናገረየኦሮሚያ ኅብረት ሥራ ባንክ ከኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ነዋይ ገበያ የ60 ሚሊዮን ብር አክሲዮን መግዛቱን ተናገረ። ባንኩ ከገበያው የ60 ሚሊየን ብር ድርሻ የገዛው በትናንትናው ዕለት መሆኑን ለሸገር በላከው መግለጫ...
Mar 291 minመጋቢት 20፣2016 - አማራ ባንክ ከኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ነዋይ ገበያ የ 90.6 ሚሊዮን ብር ድርሻ ገዛ።የ90.6 ሚሊዮን ድርሻውን ግዥ የተፈራረሙት የባንኩ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ጫንያለው ደምሴ እና የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ነዋይ ገበያ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጥላሁን እስማኤል ናቸው። አማራ ባንክ ከኢትዮጵያ የሰነደ መዋዕለ...
Mar 291 minመጋቢት 20፣2016 - የፋሲካ ኤክስፖ ለማካሄድ ሴንቸሪ ፕሮሞሽንና ኤቨንትስ በ 30 ሚሊዮን ብር ማሸነፉ ተሰማከሚያዝያ 5 እስከ 26 2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል የሚካሄደውልን የፋሲካ ኤክስፖ ለማካሄድ ሴንቸሪ ፕሮሞሽንና ኤቨንትስ በ 30 ሚሊዮን ብር ማሸነፉ ተሰማ፡፡ በኤክስፖው በአማካይ በቀን 15 ሺህ...
Mar 291 minመጋቢት 20፣2016 - ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ አዲስ ቦርድ ከተሰየመለት በኋላ በባንክ ቢዝነስ ውስጥ በጤና እየሰራ መሆኑ ተሰምቷልንብ ኢንተርናሽናል ባንክ አዲስ ቦርድ ከተሰየመለት በኋላ በባንክ ቢዝነስ ውስጥ በጤና እየሰራ መሆኑ ተሰምቷል፡፡ ባንኩ ከዚህ ቀደም ከፍተኛ የሊኩዲቲ ቀውስ እንደገጠመውና ይህንንም እንደተሻገረ ተናግሯል፡፡ ንብ ባንክ...
Mar 281 minመጋቢት 19፣2016 - ለ64 ሆቴሎች በተደረገ የሆቴሎች ምዘና ባለ 5 ኮኮብ ደረጃ ያሟላ የለም ተባለበ2014 እና በ2015 ለ64 ሆቴሎች በተደረገ የሆቴሎች የደረጃ ምዘና ባለ 5 ኮኮብ ደረጃ ያሟላ የለም ተባለ። የቱሪዝም ሚኒስቴር በወቅቱ ለ 64 ሆቴሎች ምዘና አድርጎ አስገዳጅ ቅድመ ሁኔታ አሟልተው ለተገኙ 31...