top of page
የኤሌክትሪክ ሀይል አጠራቅሞ በመያዝ የሀይል ማቋረጥ በሚያጋጥም ጊዜ የኤሌክትሪክ አገልግሎት መስጠት የሚችል አሰራር ሊጀመር ነው፡፡
ጥር 19/2018 የኤሌክትሪክ ሀይል አጠራቅሞ በመያዝ የሀይል ማቋረጥ በሚያጋጥም ጊዜ የኤሌክትሪክ አገልግሎት መስጠት የሚችል አሰራር ሊጀመር ነው፡፡ በአንድ የሃገር በቀል ተቋም እና በቻይና ኩባንያ መካከል በፈረመው ስምምነት መሰረት በታዳሽ ሀይል በሚሰራ ባትሪ ስራው ይከናወናል ተብሏል፡፡ ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….. ምንታምር ፀጋው የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… Website፡ https://www.shegerfm.com/ YouTube : https://shorturl.at/18TS1 Telegram : https://shorturl.at/68aeK Facebook፡ https://shorturl.at/tm5Q4 WhatsApp : https://shorturl.at/8vwRx X :- https://x.c
2 days ago1 min read


ኢትዮጵያ ውስጥ ለሚካሄደው የግብርና ስራ በየዓመቱ የሚያስፈልገው አጠቃላይ ብድር 2.5 ትሪሊዮን ነው፡፡
ጥር 18/2018 ኢትዮጵያ ውስጥ ለሚካሄደው የግብርና ስራ በየዓመቱ የሚያስፈልገው አጠቃላይ ብድር 2.5 ትሪሊዮን ነው፡፡ አሁን ላይ በዓመት እየቀረበ ያለው 52 ቢሊዮን ብር ነው፡፡ ለማዳበርያ ከንግድ ባንክ እየቀረበ ያለውን ብድር ሳይካተት፡፡ ይህም ማለት ግብርናው ከሚፈልገው ብድር አኳያ እየቀረበ ያለው እዚህ ግባ የሚባል አለመሆኑ ነው፡፡ መንግስት በቅርቡ ይፋ ያደረገው ሀገር አቀፍ የግብርና ፍኖተ ካርታ ከ4 ዓመት በኋላ ለግብርናው ዘርፍ በየአመቱ መቅረብ የሚገባው ብድር መጠን 880 ቢሊዮን ብር ለማድረስ አቅዷል፡፡ በግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት የዲጂታል ፋይናሻል ሰርቪስ ፕሮግራም ቡድን መሪው አቶ አወት ተኬኤ የፋይናንስ ዘርፉ ለግብርናው በቂ ብድር የማያቀርበው ዘርፉን በቅጡ ባለመረዳት ነው፡፡ በተለይም የግል ፋይናስ ተ
3 days ago1 min read


የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከፍተኛ የተባለ የግማሽ ቢሊየን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ልዩ ጨረታ ሊያካሂድ ነው፡፡
ጥር 18/2018 የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከፍተኛ የተባለ የግማሽ ቢሊየን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ልዩ ጨረታ ሊያካሂድ ነው፡፡ ነገ አካሂደዋለሁ ብሎ ባወጣው የውጭ ምንዛሬ ጨረታ 500 ሚሊዮን ዶላር ለባንኮች አቀርባለሁ ብሏል፡፡ የዛሬ ሳምንት ባካሄደው የ70 ሚሊዮን ዶላር ጨረታ 15 ባንኮች አንድን ዶላር በአማካይ 154.9 ብር በሆነ ዋጋ ገዝተዋል፡፡ በዚህ ጨረታ የባንኮች ፍላጎት 94.7 ሚሊዮን ዶላር ማግኘት የነበረ ሲሆን በጊዜው ብሔራዊ ባንክ ካቀረበው 70 ሚሊዮን ዶላር ጋር ሲነፃፀር ከ24 ሚሊዮን ዶላር በላይ ክፍተት እንዳለው ያሳያል፡፡ ይህም በባንኮች ዘንድ ከፍ ያለ የውጭ ምንዛሬ ፍላጎት መኖሩን ያሳያል፡፡ በጥቁር ገበያው እና በመደበኛው የምንዛሬ ገበያ መካከል ያለው ልዩነትም እንደታሰበው መጥበብ አልቻለም፡፡ የተጠቀሱትን ክፍተቶች ከግምት በማስገባ
3 days ago1 min read


ዳሸን ባንክ ከአንድ ዓመት በፊት ባስጀመረው የሴቶች የአቅም ግንባታ መርሀ ግብር ላይ ያተኮረ የፓናል ውይይት አካሄደ።
ጥር 14/2018 ዳሸን ባንክ ከአንድ ዓመት በፊት ባስጀመረው የሴቶች የአቅም ግንባታ መርሀ ግብር ላይ ያተኮረ የፓናል ውይይት አካሄደ። በተለያዩ የስራ ዘርፎች የተሰማሩ ሴት ሰራተኞቹን አቅም ለማጎልበትና ወደከፍተኛ የአመራር ሃላፊነቶች ለማሳደግ ያለመውና ለአንድ ዓመት ያህል ሲተገበር በቆየው አጠቃላይ የሴቶችን አቅም የማጎልበት መርሃ-ግብር (Comprehensive Women Empowerment Program) ላይ ያተኮረ ውይይት አካሂዷል። ባንኩ ከአንድ አመት በፊት የሴቶች አቅም ግንባታ መርሃ ግብርን ማስጀመሩ ይታወሳል። በአንድ አመት ጊዜም ከ140 በላይ የሚሆኑ ሴት የባንኩ ባልደረቦች በዚህ መርሃግብር የመሳተፍና በተለያዩ መንገዶች አቅማቸውን የማጎልበት እድል አግኝተዋል ብሏል። በዚህ መርሃ-ግብር በአንድ ዓመት ሶስት የትስስርና ውይ
7 days ago1 min read


በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ ከሳምንት በኋላ በሚከበረው የጥምቀት በዓልም የተሻለ የቱሪስት ፍሰት እንደሚኖር ዝግጅት ተደርጓል፡፡
ጥር 5/2018 ከፍ ያለ የውጭ ቱሪስት ከሚገኝባቸውና የሀገር ውስጥ ቱሪዝም እንቅስቃሴም ሞቅ ከሚልባቸው ሃይማኖታዊ በዓላት መካከል የጥምቀት በዓል አንዱ ነው፡፡ በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ ከሳምንት በኋላ በሚከበረው የጥምቀት በዓልም የተሻለ የቱሪስት ፍሰት እንደሚኖር ዝግጅት ተደርጓል፡፡ በቱሪስት መዳረሻ ስፍራዎች ለቱሪስቶች የተሻለ የትራንስፖርት አማራጭ እንዲኖርና ለብዙዎችም ጊዜያዊ የስራ እድል እንዲፈጠር እየተሰራ ነው ተብሏል፡፡ ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…. በረከት አካሉ YouTube : https://url-shortener.me/2DTR Telegram : https://t.me/ShegerFMRadio102_1 Facebook፡ https://url-shortener.me/2DTY WhatsApp : https://url-shortener.me/2D
Jan 131 min read


10 ቢሊዮን ዶላር ወጪ የሚጠይቀው የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ተጀመረ።
ጥር 2/2018 10 ቢሊዮን ዶላር ወጪ የሚጠይቀው የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ተጀመረ። ግንባታውን ያስጀመሩት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ናቸው፡፡ የቢሾፍቱ አለምአቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በአፍሪካ ታሪክ ትልቁ የአየር ትራንስፖርት መሠረተ ልማት ፕሮጀክት ይሆናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አስረድተዋል። ይኽም ከኢትዮጵያ ሀገራዊ የኢኮኖሚ ሪፎርም፣ የኢንደስትሪ ማስፋፊያ አጀንዳ እና የረጅም ዘመን የአቪየሽን ስትራቴጂ ጋር የተናበበ ነውም ሲሉም አክለዋል። ፕሮጀክቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድን አለምአቀፍ ተወዳዳሪነት ያጠናክራል። በAfCFTA ማህቀፍ የአፍሪካን የማገናኘት አቅም ይጨምራል ተብሏል። ከአዲስ አበባ ደቡብ ምስራቅ 40 ኪሎሜትር አካባቢ የምትገኘውና 1910 ሜትር ከፍታ ያላት ቢሾፍቱ ለአውሮፕላኖች ሥራ የተመቸ ከባቢ ያላት ሲሆን
Jan 101 min read


የታህሳስ ወር አጠቃላይ የዋጋ ግሽበት 9.7 በመቶ ሆኗል ሲል የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ተናገረ።
ጥር 1/2018 የታህሳስ ወር አጠቃላይ የዋጋ ግሽበት 9.7 በመቶ ሆኗል ሲል የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ተናገረ። የታህሳስ 2018 ዓ.ም አጠቃላይ የዋጋ ግሽበት መጠን 9.7 በመቶ ደርሷል፤ ይህም በታህሳስ 2017 ዓ.ም ከተመዘገበው 17.0 በመቶ ጋር ሲነፃፀር ከፍተኛ ቅናሽ አሳይቷል ሲል ባወጣው መግለጫ ጠቅሷል። የወር ከወር አጠቃላይ የዋጋ ግሽበት በታህሳስ 2018 ዓ.ም በ0.3 በመቶ የቀነሰ ሲሆን፤ ይህም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወር ጋር ሲነጻጸር የ0.8 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል። የምግብና አልኮል ያልሆኑ መጠጦች የዋጋ ግሽበት 9.8 በመቶ የደረሰው በዋናነት የአትክልት፣ የሥጋ፣ የስኳር እና የጣፋጭ ምግቦች፣ የወተት ተዋጽኦዎች፣ የፍራፍሬ፣ የዘይትና የቅባት እንዲሁም የሌሎች የምግብ ሸቀጦች ዋጋ በመጨመሩ ነው። በሌላ በኩል የዳቦ እና የጥራጥ
Jan 91 min read
የቴክኒክና ሙያ ተቋማት ኢንተርፕራይዝ እንዲያቋቁሙ መፈቀዱ እራሳቸውን በገንዘብ እንዲችሉ ያግዛል ተባለ፡፡
ጥር 1/2018 የቴክኒክና ሙያ ተቋማት ኢንተርፕራይዝ እንዲያቋቁሙ መፈቀዱ እራሳቸውን በገንዘብ እንዲችሉ ያግዛል ተባለ፡፡ ይህም የሚሰጡት ስልጠና ጥራት እንዲኖረው ይረዳል ሲሉ ያነጋገርናቸው የዘርፉ ባለሙያ ጠቅሰዋል፡፡ ባለፈው አመት የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ስትራቴጂ ወጥቶ ወደ ስራ ገብቷል፡፡ ፖሊሲው ውስጥ ከተካተቱ ጉዳዮች አንዱ ቴክኒክና ሙያ ተቋማት እራሳቸውን በፋይናንስ እንዲችሉ ማድረግ ነው፡፡ ለዚህም የተለያዩ አማራጮችን ያስቀመጠ ሲሆን ኢንተርፕራይዝ አቋቁመው በሚያሰለጥኑበት ዘርፍ የንግድ አገልግሎት እንዲሰጡ ይፈቅዳል፡፡ በሚዛን የግብርና ኮሌጅ የስራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ተጠሪ አቶ ካሳሁን አይከን ይሄ ለተቋማቱ ምን ይዞላቸው ይመጣል? ስንል ጠይቀናቸዋል። አቶ ካሳሁን የስልጠና ጥራት እንዲኖር ፣ በፋይናንስ እራሱን የቻለ
Jan 91 min read
በኢትዮጵያ አብዛኛው የፋይናንስ ተቋም አሰራሩ አንድ ዓይነት ነው።
ታህሳስ 27/2018 በኢትዮጵያ አብዛኛው የፋይናንስ ተቋም አሰራሩ አንድ ዓይነት ነው። በተለይ በዓል በመጣ ግዜ ፤ በዓሉን ታሳቢ በማድረግ የብድር አገልግሎት የሚሰጡ የፋይናንስ ተቋም ቁጥራቸው ቢጨምር ፤ አንዛኛውን ሰው በፋይናንስ ለማካተት አንደኛው መንገድ ይሆናል ይባላል። በበዓል ወቅት እና የማህበራዊ አገልግሎት ጊዜ ለአንድ ቀንም ቢሆን አስቸኳይ የፋይናንስ አቅርቦት ለማግኘት አብዛኛው የፋይናንስ ተቋም ብድር ሲሰጥ አይታይም፡፡ ይሁንና የማህበራዊ እና የበዓል ሰሞን ወጭዎችን ለመሸፈን የሚያስፈልግ የፋይናንስ አስቸኳይ ብድር አገልግሎት ስራ መጀመሩን ሰምተናል፡፡ ይህ የፋይናንሰ አቀባይ ምንዳ የገንዘብ ቁጠባና ህብረት ስራ ማህበር ይባላል። ደንበኞች ይህን አገልግሎት በአጭሩ እንዴት ያገኙታል? ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….. ተህቦ ንጉ
Jan 51 min read


የይዞታ ማረጋገጫ ሳይኖር፤ የንብረት ታክስ እንዲከፈል የሚያስገድደው ረቂቅ አዋጅ
ታህሳስ 27/2018 መንግስት የባለቤትነት መብት የሌላቸው ሰዎች የይዞታ ማረጋገጫ ባይኖራቸውም የንብረት ታክስ እንዲከፍሉ የሚያስገድድ ረቂቅ አዋጅ እያሰናዳ መሆኑ ተሰምቷል፡፡ ለመሆኑ የባለቤትነት መብት በሌለበት ሁኔታ ለይዞታ የንብረት ታክስ እንዲከፈል ማድረግ ምን ያክል ትክክለኛ አካሄድ ይሆናል? የንብረት ታክስ የሚከፍለው ግለሰብስ በሂደት መብት እንዲፈጠርለት አያደርግም ወይ? የሚል ጥያቄም ይነሳል፡፡ የህግ ባለሞያ አነጋግረናል፡፡ ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….. ንጋቱ ረጋሣ የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… Website፡ https://www.shegerfm.com/ YouTube : https://youtube.com/@shegerfm1021radio?si=MIGhci0wINMYwCmw Telegram : https://t.me/S
Jan 51 min read


ጥብቅ የገንዘብ ፖሊሲው የዋጋ ግሽበቱ ነጠላ ድጅት እስኪደርስ ድረስ ይቀጥላል ተባለ፡፡
ታህሳስ 21/2018 ጥብቅ የገንዘብ ፖሊሲው የዋጋ ግሽበቱ ነጠላ ድጅት እስኪደርስ ድረስ ይቀጥላል ተባለ፡፡ ይህም የባንኮች የብድር አሰጣጥ ላይ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ተጥሎ የቆየው ገደብ እንደሚቀጥል ያሳያል፡፡ ባንኮች ለአስቀማጮች ይሰጡት የነበረው የ7 በመቶ ወለድ በብሔራዊ ባንክ የተወሰነ እንደነበር ይታወሳል፡፡ አሁን ባንኮች እና ቆጣቢዎች እንዲደራደሩበት ወይም ለገበያው እንዲተው የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ ወስኗል፡፡ በብሔራዊ ባንክ ስር የተቋቋመ የገንዘብ ፖሊስ ኮሚቴ ዛሬ አምስተኛ ዙር ስብሰባውን አካሂዶ መግለጫ አውጥቷል፡፡ ለዛሬ ስብሰባውም የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴው የተለያዩ 4 ውሳኔዎችን አሳልፏል፡፡ የብሄራዊ ባንክ የ15 በመቶ የፖሊሲ ተመን ባለበት እንዲቀጥል የሚለው የመጀመሪያው ውሳኔ ነው፡፡ በሌላ በኩል ኮሚቴው በባንኮች ያለው የጥሬ ገንዘብ ክ
Dec 30, 20252 min read


ምርትና አገልግሎት ያላቸውን፣ ሸማቹንና አሻሻጭን የሚያገናኝ የሞባይል መተግበሪያ በይፉ ስራ መጀመሩ ተነገረ።
ታህሳስ 18/2018 ምርትና አገልግሎት ያላቸውን፣ ሸማቹንና አሻሻጭን የሚያገናኝ የሞባይል መተግበሪያ በይፉ ስራ መጀመሩ ተነገረ። መተግበሪያው "ዳንቴል" ይባላል። በዳንቴል ሶፍትዌር የተዘጋጀው "ዳንቴል" የሞባይል መተግበሪያ አምራቾች ምርታቸውን፣ አገልገሎት አቅራቢዎች ያላቸውን አገልግሎት ሙሉ መረጃ የሚያስቀምጡበት፣ መረጃውን ደግሞ በየራሳቸው የማህበራዊ ትስስር ገፆች የሚያጋሩና ሽያጭ እንዲከናወን የሚያደረጉ ደግሞ የኮሚሽን ክፍያ እንዲያገኙ የሚያስችል ስርዓት ይዞ የመጣ ነው። ይህም ለሸማቹ ገበያ ወጥቼ የት ምን አገኛለሁ የሚለውን የሚያቀልል፣ ለአምራቹም ሰፊ የገበያ እድል የሚፈጥር፣ በተለይ በሽያጭ ስራ ገቢ ለማግኘት ለሚፈልጉ ስልካቸውን ተጠቅመው ገቢ እንዲያገኙ የሚያስች እንደሆነ የድርጅቱ ሀላፊዎች በሰጡት መግለጫ ተናግረዋል። መተግበ
Dec 27, 20251 min read


የኢትዮዽያ የሎጅስቲክስ ስርዓት እና የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጠና
ታህሳስ 17/2018 የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጠና የሀገራትን የምርት ልውውጥ ለማሳደግ ኢኮኖሚያቸውን ይደግፋል ተብሎ ታምኖበታል፡፡ ኢትዮዽያም በዚሁ መስመር ወደ ቀጠናው የንግድ እና ጭነት ስራ ጀምራለች። ሆኖም የሎጀቲክስ ስራውም ጎን ለጎን ሊሰራበት እንደሚገባ ይመከራል። ኢትዮጵያ ከ 90 በመቶ በላይ ጭነቶችን በመኪና ታጓጉዛለች፡፡ በቀጠናው ሀገራት ጋር የሚኖራትን የንግድ ግንኙነት በባቡር እና በሌሎች መንገዶች ብታቀላጥፍ ደግሞ ሎጀስቲክሱ ይበልጥ ውጤት ያመጣል። ገቢ ወጭ እቃዎችን ከአንድ ላኪ ሐገር ወደ ኢትዮዽያ በባሕር፣ በአየር፣ በመሬት ወይም በባቡር ማቀላጠፍ የሎጀስቲክስ ዋና ዋና ስራዎችን ያቀላል። በተለይ በኢትዮጵያ ከገቢና ወጭ ጭነት ጋር በተገናኘ ፤ የመሀል ሐገር ኢኮኖሚው የተሻለ ውጤት እንዲቆጠርበት ፤የጭነት መኪኖች የመ
Dec 26, 20251 min read


ኢትስዊች ኢትዮ-ፔይ(EthioPay) ሲል የሰየመውን ብሔራዊ የዲጂታል ክፍያ መለያ ይፋ አደረገ፡፡
ታህሳስ 10/2018 ኢትስዊች ኢትዮ-ፔይ(EthioPay) ሲል የሰየመውን ብሔራዊ የዲጂታል ክፍያ መለያ ይፋ አደረገ፡፡ ኢትዮ-ፔይ ሁሉንም የኢትስዊች ተናባቢ የዲጂታል ክፍያ አገልግሎቶች በአንድ ማንነት ስር የሚያሰባስብ እና በፋይናንስ አገልግሎት አቅራቢ ተቋማት በኩል ለደንበኞች ከፊት የሚታይ የብራንድ መለያ ነው ተብሏል። ኢትዮ-ፔይ በርካታ የክፍያ አገልግሎቶችን ለማቀፍ የተነደፈ ብራንድ መሆኑ ትናንት ይፋ በተደረገበት ስነስርዓት ላይ ተነግሯል፡፡ በዲጂታል የክፍያ ሥርዓት ውስጥ ደህንነቱ በተጠበቀ እና በቅጽበት የዲጂታል ክፍያዎችንም ሆነ የገንዘብ ዝውውር የሚያንቀሳቅስ ብቸኛ የጋራ የዲጂታል መስመር ሆኖ የሚያገለግል ነው ተብሏል። በዋናነት ኢትዮ-ፔይ ገንዘብን በቅጽበት ማንቀሳቀስ ብቻ ሳይሆን የፋይናንስ እና ሌሎች ተቋማትን እንዲሁም ደ
Dec 19, 20251 min read


ንብ ኢንተርናሸናል ባንክ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት መስጠት ከጀመርኩ 10 ዓመት ሞላኝ አለ።
ታህሳስ 10/2018 ንብ ኢንተርናሸናል ባንክ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት መስጠት ከጀመርኩ 10 ዓመት ሞላኝ አለ። ከ10 ዓመት በፊት ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎቶች “ንብ ሃላል” በሚል ስያሜ በልዩ መስኮት መስጠት መጀመሩን እና በተለዩ ቅርንጫፎች አገልግሎቱን ሲሰጥ እንደቆየ ባንኩ ተናግሯል። ይህንን የወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ለመስጠትም ንብ ባንክ የሚፈለገውን የሸሪዓ ሕግ አማካሪ ኮሚቴ በማቋቋም የተሟላ አገልግሎት እንዲሰጥ መደረጉን ሰምተናል። በዚህ ሰዓትም ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ ሙሉ በሙሉ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ብቻ የሚሰጡ 23 ቅርንጫፎች እንዳሉት አስረድቷል። በቀሩት ሁሉም የባንኩ ቅርንጫፎች በልዩ መስኮት አገልግሎቱ እየቀረበ ነው ተብሏል። የባንኩ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ሔኖክ ከበደ በአዲስ መልክ የተዘጋጀውን ከወለድ ነፃ የ
Dec 19, 20251 min read


የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት በዲጂታል መንገድ የሚሸጠው ሎተሪ ከፍ እያለ መምጣቱን ተናገረ፡፡
ታህሳስ 9/2018 የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት በዲጂታል መንገድ የሚሸጠው ሎተሪ ከፍ እያለ መምጣቱን ተናገረ፡፡ ለእዚህም አሁን በገበያ ላይ ያለው የ60 ሚሊዮን ብር ሎተሪ ዕጣ ተጠቃሽ ነው ብሏል፡፡ የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት በ1954 ለመጀመሪያ ጊዜ እድለኞችን መሸለም እንደጀመረ አስታውሷል፡፡ አገልግሎቱ ለመጀመሪያ ጊዜ ዲጂታል ሎተሪ የጀመረው ባለፈው ዓመት ሚያዝያ ወር መጀመሪያ ላይ እንደነበር ይታወሳል፡፡ ይህም ከወረቀት ሎተሪ በተጨማሪ ጎን ለጎን በዲጅታል፣ በሞባይል መተግበሪያዎች አማካኝነት የቀረበ ነው፡፡ ይህን የዲጂታል ሎተሪ ''ታምኮን ሶፍትዌር ሶሉሽንስ'' ከተባለ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ጋር በጋራ የተሰራ ነው፡፡ በአሁኑ ሰዓት በገበያ ላይ ያለው እና በሃገሪቱ የሎተሪ ሽልማት ታሪክ ትልቁን ወይም 60 ሚሊዮን ብር የሚያሸልመው ሎተሪ ገበያ ላይ
Dec 18, 20251 min read


የኦሮሚያ ሕብረት ስራ ባንክ ከሶስት ዓመት በፊት በጀመረው ከማስያዣ ነፃ በሆነው "ምቹ ብድር አገልግሎት" 40 ቢሊዮን ብር ማበደሩን ተናገረ፡፡
ታህሳስ 8/2018 የኦሮሚያ ሕብረት ስራ ባንክ ከሶስት ዓመት በፊት በጀመረው ከማስያዣ ነፃ በሆነው "ምቹ ብድር አገልግሎት" 40 ቢሊዮን ብር ማበደሩን ተናገረ፡፡ ምቹ ዲጂታል ብድር ከተጀመረ 3 ዓመት ከ3 ወር አንደሆነው ባንኩ ለሸገር በላከው መግለጫ ጠቅሷል፡፡ 40 ቢሊዮን ብር ብድሩ ከ2.44 ሚሊዮን በላይ በሆኑ ሂሳቦች የተሰጠ መሆኑንም ሰምተናል፡፡ ከዚህም ውስጥ 80 በመቶ ተበዳሪዎች ሴቶችን ናቸው ተብሏል፡፡ ብድሩ በጥቃቅንና አነስተኛ የንግድ ሥራ ዘርፍ ለተሰማራው ማህበረሰብ አስተማማኝ የፋይናንስ ምንጭ ዋስትና ሆኗል ሲል ብንኩ አስረድቷል፡፡ ምቹ ለብድር ማስያዣ በሚሆን ንብረት እጦት፣ ከፋይናንስ አገልግሎት ተገልለው የቆዩትን የጥቃቅንና አነስተኛ ንግድ ዘርፍ የደረሰና ለስኬታቸው ዋቢ እየሆነ ያለ ፈጣን ብድር መሆኑንም በመግለጫው ተጠቅሷል። እን
Dec 17, 20252 min read


ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ የተከፈለ ካፒታሉ 5 ቢሊዮን ብር እንደደረሰ ተናገረ፡፡
ታህሳስ 3/2018 ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ የተከፈለ ካፒታሉ 5 ቢሊዮን ብር እንደደረሰ ተናገረ፡፡ ይህም ትልቅ ስኬት ነው ብሏል፡፡ በ2016 በጀት ዓመት የባንኩ የተከፈለ ካፒታል 2.4 ቢሊዮን ብር እንደነበር ያስታወሰው ባንኩ በአንድ ዓመት ውስጥ የ102 በመቶ አድገት በማምጣት 5 በሊዮን ብር አንደደረሰ ተናግሯል፡፡ ባንኮች ካፒታላቸውን 5 ቢሊዮን ብር እንዲያደርሱ ብሔራዊ ባንክ ያስቀመጠውን መስፈርት ያስታወሰው ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ከጊዜ ገደቡ በፊት ማሳካት መቻሉ በባስለክሲዮኖቹ እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ዘንደ ያለውን ተቀባይነት ከጊዜ ወደ ጊዜ አያደገ መመጣቱን ያሳያል ብሏል፡፡ ይህ በመሳካቱ ባንኩ ከሎሎች ባንኮች ጋር መዋሃድ ሳይጠበቅበት እንዲቀጥል እንደሚያስችለው አና የመዋሃድም እቅድ አንደሌለው ተናግሯል፡፡ ይህ እንዲሳካም በተለይ ባለ
Dec 12, 20251 min read


ራሚስ ባንክ ጠቅላላ ሀብቱ ከ4.2 ቢሊዮን ብር በላይ መድረሱን ተናገረ።
ህዳር 29 2018 ራሚስ ባንክ ጠቅላላ ሀብቱ ከ4.2 ቢሊዮን ብር በላይ መድረሱን ተናገረ። ይህም በአንድ ዓመት ውስጥ የ85 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል ሲል ባንኩ ትናንት ባካሄደው ዓመታዊ ጉባኤ ላይ ባወጣው ሪፖርት ተናግሯል። ራሚስ ባንክ በበጀት ዓመቱ ከ400 ሚሊየን ብር በላይ ጠቅላላ ገቢ በማስመዝገብ ወደ ትርፍ ተሸጋግሬያለሁም ብሏል። ገቢው በዓመቱ ውስጥ የ3,726 ከመቶ እድገት አሳይቷል ተብሏል። ራሚስ ባንክ በ2017 በጀት ዓመት ከ20 ሚሊዮን ዶላር በላይ መሰብሰቡንም ጠቅሷል። የቅርንጫፎቹን ብዛት 47፣ የደንበኞቹ ብዛት ደግሞ 352,000 መድረሳቸው በሪፖርቱ ላይ ሰፍሯል። ባንኩ በበጀት ዓመቱ ማገባደጃ ላይ የሞባይል ባንኪንግ መተግበሪያንና የካርድ ባንኪንግ አገልግሎቶቹን ለደንበኞቹ ማስተዋወቁን እና የላቁ የዲጅታል ባንክ አማራጮችን እንደ ኢንተር
Dec 8, 20251 min read


ኢትዮጵያ ተወዳጁ ቡናዋ በአለም አቀፍ ደረጃ ይበልጥ ተመራጭ እንዲሆን፣ ይሰራል የተባለ የባለ ልዩ ጣዕም ቡና ማህበር ተመሰረተ።
ህዳር 17 2018 ኢትዮጵያ ተወዳጁ ቡናዋ በአለም አቀፍ ደረጃ ይበልጥ ተመራጭ እንዲሆን፣ የሚገኘው ገቢም እንዲያድግ ይሰራል የተባለ የባለ ልዩ ጣዕም ቡና ማህበር ተመሰረተ። ማህበሩ በትናንትናው ዕለት የቡናና ሻይ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አዱኛ ደበላ(ዶ/ር)፣ ቡና ላኪዎች በተገኙበት ይፋ ተደርጓል፡፡ የኢትዮጵያ የባለ ልዩ ጣዕም ቡና ማህበር የኢትዮጵያን ቡና በአለም አቀፍ ደረጃ ያስተዋውቃል፣ የጥራት ደረጃው የጠበቀ እንዲሆን ይሰራል እንዲሁም ለቡና አምራቾች፣ ላኪዎች፣ ከቡና ጋር በአንድም ይሁን በሌላ መንገድ ግኑኝነት ላለቸው አካላት እድሎችን ይፈጥራል ተብሏል። ማህበሩ ባለ ልዩ ጣዕም ቡና የሚባለው ቡና የትኛው ነው የሚለውን ከአምራቹ፣ ከላኪውና ከሌሎች ጋር በመሆን ይበይናል ሲሉ የማህበሩ ፕሬዚዳንት አሸናፊ አርጋው ነግረውናል፡፡ ባለ
Nov 26, 20252 min read


አሐዱ ባንክ በ2017 በጀት ዓመት ከታክስ በፊት ከግማሽ ቢሊዮን ብር በላይ ማትረፉን ተናገረ።
ህዳር 13 2018 አሐዱ ባንክ በ2017 በጀት ዓመት ከታክስ በፊት ከግማሽ ቢሊዮን ብር በላይ ማትረፉን ተናገረ። ባንኩ በበጀት ዓመቱ በበዙ የባንክ ስኬት መለኪያዎች ይበል የሚያስብል ውጤት ማስመዝገቡን በዛሬው ዕለት ባካሄደው የባለአክሲዮኖች ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ተናግሯል። ይህ ውጤት የተመዘገበውም በበዙ ችግሮች ውስጥ አልፎ መሆኑንም ጠቅሷል። የባንኩ ተቀማጭ ገንዘብ በበጀት ዓመቱ 7.88 ቢሊዮን ብር ደርሷል፤ ይህም ከቀዳሚው ዓመት ጋር ሲነጻጸር የ41 በመቶ እድገት አሳይቷል ተብሏል። በሂሳብ ዓመቱ ከ88.2 ሚሊዮን ዶላር በላይ መሰብሰቡንም #አሐዱ_ባንክ ጠቅሷል። ይህም ከባለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ10.3 በመቶ እድገት አስመዝግቧል ተብሏል፡፡ በተመሳሳይ የባንኩ ጠቅላላ ገቢ ከ2.16 ቢሊዮን ብር በላይ ሆኖ የተመዘገበ ሲሆን፤ ከቀ
Nov 22, 20251 min read
ፕሮግራሞች
bottom of page








