top of page


ሰኔ 7 2017 - ራሚስ ባንክ የሞባይል መተግበሪያ እና የካርድ ባንኪንግ አገልግሎቶችን ማስጀመሩን ተናገረ።
መተግበሪያው "ራሚስ ሞባይል አፕ" በማለት የተሰየመ ሲሆን ደንበኞች ቅንጡ ስልካቸውን በመጠቀም ገንዘባቸውን ያለምንም ጊዜ ገደብ እንዲያንቀሳቅሱ፣ ክፍያዎችን እንዲከፍሉ፣ የሞባይል ካርድ እንዲሞሉ እንዲሁም ወደ ቴሌብር...
2 days ago1 min read


ግንቦት 14 2017 - የጣና በለስ የስኳር ፋብሪካ ወደ ምርት እንዲመለስ የ850 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ፀድቆለታል ተባለ
ለግንባታ ሚሊዮኖች ብር ከፈሰሰበት በኋላ ሥራ አቁሞ የተዘጋው የጣና በለስ የስኳር ፋብሪካ ወደ ምርት እንዲመለስ የ850 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ፀድቆለታል ተባለ፡፡ ፋብሪካው በ2,000 ሄክታር ቦታ ላይ የአገዳ ልማት...
May 221 min read


ግንቦት 14 2017 - አዩቴ አፍሪካ የውድድር መረሀ ግብር ዘንድሮ ለ4ተኛ ጊዜ ሊከናወን መሆኑም ተነግሯል
ከ80 በመቶ በላይ ህዝብ ግብርናው ላይ መሰረት ባደረገ ኢኮኖሚ ኑሮውን ይገፋል፡፡ ታዲያ መተዳደሪያ የሆነው የግብርናው ዘርፍ አሁንም ድረስ ከባህላዊ አስተራረስ እና አመራረት ዘዴ መላቀቅ አልቻለም፡፡ ዘርፉ...
May 221 min read


ግንቦት 7 2017 - ኢትዮ ቴሌኮምና የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚንስቴር ዘርፉን ለማዘመን የሚያስችሉ ሶስት የዲጂታል ሶሉሽኖችንም ወደ ስራ አስገብተዋል
ኢትዮዽያ በዓለም ፊት በክፉ ስሟን የሚያስጠራትን የትራፊክ አደጋ ብዛት በእጅጉ የሚቀንስ የዲጅታል መፍትሄ ወደ ስራ አስገባች። የኢትዮዽያ አሽከርካሪዎች ከእንግዲህ በምታሽከረክሩበት፣ በሀገሪቱ አውራ ጎዳና ጥፋት...
May 152 min read


ሚያዝያ 30 2017 - የነዳጅ ክፍያን በኤም-ፔሳ ሳፋሪኮም መክፈል ተጀመረ።
የኤም ፔሳ ሳፋሪኮም ደንበኞች ለመኪናቸው ለሚገዙት ነዳጅ ክፍያ መፈፀም የሚችሉበት የዲጂታል ክፍያ አገልግሎት ትናንት በአዲስ አበባ ቦሌ ቶታል ኢነርጂስ ነዳጅ ማደያ አስጀምሯል። አገልግሎቱ አሽከርካሪዎች ለነዳጅ ክፍያ...
May 81 min read


ሚያዝያ 17 2017 - ኢትዮ ቴሌኮም የካፒታል ገበያ ወደ ኢኮኖሚው መግባቱን ተከትሎ በመጀመርያው ዙር የህዝብ አክስዮን ሽያጭ ከተሳተፉ ኢንቨስተሮች መካከል ምንም የምሰርዘው ደንበኛ የለም አለ
ኢትዮ ቴሌኮም የካፒታል ገበያ ወደ ኢኮኖሚው መግባቱን ተከትሎ በመጀመርያው ዙር የህዝብ አክስዮን ሽያጭ ከተሳተፉ ኢንቨስተሮች መካከል ምንም የምሰርዘው ደንበኛ የለም አለ። ኩባንያው ይህን የተናገረው ዛሬ 47,300...
Apr 252 min read


ሚያዝያ 17 2017 - የኢትዮ ቴሌኮምን 10 በመቶ የሀብት ድርሻ ለህዝብ ለመሸጥ ባቀረበው የአክሲዮን ሽያጭ እስካሁን ከ47,000 በላይ ዜጎች አክሲዮን ገዝተዋል ተባለ
የኢትዮ ቴሌኮምን 10 በመቶ የሀብት ድርሻ ለህዝብ ለመሸጥ ባቀረበው የአክሲዮን ሽያጭ እስካሁን ከ47,000 በላይ ዜጎች አክሲዮን ገዝተዋል ተባለ፡፡ 10.7 ሚሊዮን አክሲዮን በመሸጥ እስካሁን 3.2 ቢሊዮን ብር...
Apr 251 min read


መጋቢት 29 2017 - አዋሽ ኢንሹራንስ ዓመታዊ የደንበኞች ሳምንት ማክበሬን ጀመርኩ አለ
አዋሽ ኢንሹራንስ ዓመታዊ የደንበኞች ሳምንት ማክበሬን ጀመርኩ አለ፡፡ መረሀ ግብሩ ከዛሬ ከመጋቢት 29 እስከ ሚያዚያ 4 ቀን 2017 ዓ.ም ለአንድ ሳምንት የሚቆይ በሁሉም የአዋሽ ኢንሹራንስ እና አገናኝ ቢሮዎች...
Apr 71 min read


መጋቢት 10 2017 - ኢድ ኤክስፖ ተከፈተ
ኢድ ኤክስፖ በሚሊኒየም አዳራሽ ተከፈተ፡፡ ኤክስፖው እስከ መጋቢት 21 ቀን 2017 ለ13 ቀናት ይቆያል ተብሏል፡፡ #ኢድ_ኤክስፖን 3ኢ ኤቨንትስ ከቢላሉል ሃበሺ የልማት እና መረዳጃ ዕድር ጋር በመተባበር ...
Mar 191 min read


መጋቢት 3 2017 - ዳሸን ባንክ "ሸሪክ ሁኑ" የሚል ፕሮግራም ጀመረ።
ባንኩ ግብረ ሰናይ ድርጅቶችን ለማገዝ ሸሪክ ሁኑ ሲል የጠራውን ንቅናቄ የጀመረ መሆኑን የተናገረው በትናንትናው እለት ለእስልምና እምነት ተከታይ ደንበኞቹ የኢፍጣር መርሃግብር በሸራተን ሆቴል ባዘጋጀበት ወቅት ነው።...
Mar 121 min read


የካቲት 28 2017 - በተገባደደው የካቲት ወር የመጀመሪያዎቹ ቀናት ጀምሮ የሀገር ውስጥ የቡና ዋጋ ከወትሮው ጭማሪ ታይቶበታል፣ ለምን?
በተገባደደው የካቲት ወር የመጀመሪያዎቹ ቀናት ጀምሮ የሀገር ውስጥ የቡና መገበያያ ዋጋ ከወትሮው በተለየ ጭማሪ ታይቶበታል፡፡ በአዲስ አበባ እንደየቦታውና እንደየ ደረጃው ልዩነቶች ቢኖሩትም ጭማሪው ግን በሁሉም የገበያ...
Mar 72 min read


የካቲት 27፣2017 - ኢትዮ ቴሌኮም እድሜው 130 ዓመት መሙላቱን ምክንያት በማድረግ ዛሬ ሽልማቶች ለደንበኞቹ መስጠቱ ተሰማ።
ኢትዮ ቴሌኮም እድሜው 130 ዓመት መሙላቱን ምክንያት በማድረግ ከ 49.45 ሚሊዮን ብር በላይ ዋጋ ያላቸውን ሽልማቶች ለደንበኞቹ መስጠቱ ተሰማ። ኩባንያው 130ኛ ዓመት ክብረ-በዓሉን ምክንያት በማድረግ ከመስከረም...
Mar 61 min read


የካቲት 20 2017 - ዳሸን ባንክ ‘’ሸሪክ’’ ሲል በሰየመው ከወለድ ነፃ አገልግሎት ደንበኞቹ ከ1.2 ሚሊዮን በላይ መድረሳቸውን ተናገረ።
ዳሸን ባንክ ‘’ሸሪክ’’ ሲል በሰየመው ከወለድ ነፃ አገልግሎት ደንበኞቹ ከ1.2 ሚሊዮን በላይ መድረሳቸውን ተናገረ። ባንኩ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት (ሸሪክ) የጀመረበትን 7ተኛ ዓመት ዛሬ በተለያዩ መርሃ...
Feb 271 min read


የካቲት 19 2017 - ኢትዮ ቴሌኮም የእንስሳት አያያዝን የሚያዘምን እና የሚገኙበት ቦታ በቀላሉ ለማወቅ የሚያስችል ‘’ዲጂታል ላይቭስቶክ ትራኪንግ ሶሉሽን’’ ወደ ኢኮኖሚው ማስገባቱን ተናግሯል
የኢትዮጵያ ማዕከላዊ ስታቲስቲክስ በ2013 ዓ. ም ባወጣው መረጃ መሰረት ኢትዮዽያ 70.2 ሚሊዮን የዳልጋ ከብት፣ 42.9 ሚሊዮን በጎች፣ 52.5 ሚሊዮን ፍየሎች እና 8.1 ሚሊዮን ግመሎች አሏት፡፡ ይህ ቢሆንም ከዘርፉ...
Feb 262 min read


የካቲት 13 2017 - በአለም ከአንድ መቶ በላይ ሀገሮች የሆቴል አገልግሎት የሚሰጠው ሒልተን ሆቴል በአዳማ እና በድሬዳዋ ሆቴሎች ሊከፍት መሆኑ ተሰማ
በአለም ከአንድ መቶ በላይ ሀገሮች የሆቴል አገልግሎት የሚሰጠው ሒልተን ሆቴል በአዳማ እና በድሬደዋ ሆቴሎች ሊከፍት መሆኑ ተሰማ፡፡ ሆቴሎቹ ከ3 ዓመት በውሀላ በአዳማ እና በድሬዳዋ ይከፈታሉ መባሉን ኦል...
Feb 201 min read


የካቲት 10 2017 - አዋሽ ባንክ ከደንበኞቼ ጋር ያለኝን ግንኙነት ለማበርታት ያግዘኛል ያለውን የደንበኞች ሳምንት ማካሄድ ጀመረ
አዋሽ ባንክ ከደንበኞቼ ጋር ያለኝን ግንኙነት ለማበርታት ያግዘኛል ያለውን የደንበኞች ሳምንት ማካሄድ ጀመረ፡፡ ይህንንም “ለላቀ የደንበኞች እርካታ እንተጋለን” የሚል መሪቃል ሰጥቶታል፡፡ የደንበኞች ሳምንት...
Feb 171 min read


የካቲት 10 2017 - ያለደረሰኝ ሲገበያዩ የተገኙ ከ2,900 በላይ ግለሰቦችና ተቋማት በገንዘብ ተቀጡ፡፡
የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ያለደረሰኝ የሚደረግ ግብይትን መልክ ለማስያዝ በሚል በጀመረው የቁጥጥር ስራ ያለደረሰኝ ሲገበያይ ያገኘሁትን 100 ሺህ ብር እቀጣለሁ ባልኩት መሰረት ቅጣቱን ተግባራዊ እያደረግኩ ነው ብሏል፡፡...
Feb 171 min read


የካቲት 5 2017 - በሐዋሳ ከተማ 1 ሊትር ቤንዚን ከ250 እስከ 350 እየገዙ እንደሚሰሩ የታክሲ እና የባጃጅ አሽከርካሪዎች ተናገሩ፡፡
በሐዋሳ ከተማ 1 ሊትር ቤንዚን ከ250 እስከ 350 እየገዙ እንደሚሰሩ የታክሲ እና የባጃጅ አሽከርካሪዎች ተናገሩ፡፡ ማደያዎች ነዳጅ የለንም እያሉ ቢሆንም በጥቁር ገበያ ዋጋ እየተሸጠ መሆኑን ሰምተናል፡፡ መንግስት...
Feb 122 min read


የካቲት 5 2017 - ኢትዮ ቴሌኮም በዘንድሮ የበጀት ዓመት ስድስት ወር ውስጥ ምንም አይነት የሳይበር ጥቃት አልደረሰብኝም አለ
ኢትዮ ቴሌኮም በዘንድሮ የበጀት ዓመት ስድስት ወር ውስጥ ምንም አይነት የሳይበር ጥቃት አልደረሰብኝም አለ። በዚሁ የስራ አፈፃፀም የግዜ ማዕቀፍ 6 ሚሊዮን ገደማ ደንበኞች አፍርቻለሁ ብሏል። በአጠቃላይ የደንበኞቼ...
Feb 122 min read


ጥር 28፣2017 አዋሽ ባንክ 2ተኛው ምዕራፍ የ"ቀጠሌወን" የስራ ፈጠራ ውድድር አሸናፊዎች ሸለመ
የአዋሽ ባንክ 2ተኛው ምዕራፍ የ"ቀጠሌወን" የስራ ፈጠራ ውድድር አሸናፊዎች ሸለመ። በፀሀይ ሀይል የምትሰራ ተሽከርካሪ የሰራው ወጣት የአንድ ሚሊዮን ብር ሽልማትና አምስት ሚሊዮን ብር ብድር ይሰጠዋል ተብሏል። ...
Feb 51 min read


ጥር 21 2017 - አዋሽ ባንክ ሲያካሂድ የነበረውን የ2ኛው ዙር የስራ ፈጠራ ውድድር የማጠቃለያ መርኃ-ግብር አካሄደ
አዋሽ ባንክ ለስራ ፈጣሪዎች የፋይናንስ ድጋፍ ለማድረግ ሲያካሂድ የነበረውን የ2ኛው ዙር የ “ታታሪዎቹ” የስራ ፈጠራ ውድድር የማጠቃለያ መርኃ-ግብር አካሄደ። በብድር ማስያዣ እጥረት እና በተለያዩ ምክንያቶች የብድር...
Jan 291 min read
ፕሮግራሞች
bottom of page