top of page


ምጣኔ ሀብት - ባንኮች ለአገልግሎት የሚጠይቁት ክፍያ
በተለያየ ጊዜ ባንኮች ለአገልግሎት የሚጠይቁት ክፍያ እየጨመረ ነው። ይህ የአገልግሎት ክፍያ በተለይ ተደጋጋሚ አገልግሎት የሚፈልጉ ደንበኞችን ቅር አሰኝቷል። የግል ባንኮች በአንድ በኩል የቢሮ እና የባንክ ስራው ላይ ተፎካካሪና ተወዳዳሪ መሆን ሲገባቸው፤ የህንፃ ግንባታና ኪራይ ላይ መግባታቸውም ጥያቄ ይፈጥራል። ለመሆኑ በዲጂታል ዘመን የወረቀት ስራና ሌላውም የቀለለላቸው ባንኮች እንዴት የአገልግሎት ክፍያቸው ከፍተኛና ቅር የሚያሰኝ ሊሆን ይችላል ተብሎ ይጠየቃል። አቶ ያዕቆብ በቀለ ፌደራሊዝም እና ኢኮኖሚክስ ተንታኝ ናቸው፡፡ ሙሉ ዘገባውንያድምጡ… ተህቦ ንጉሴ ጥቅምት 10 2018 የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… 👇👇👇 🌐Website፡ https://www.shegerfm.com/ 🎥YouTube https://tinyurl.com/37
6 days ago1 min read


ጥቅምት 13 2018 - የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ባለሞያዎች ማህበር የኢትዮጵያ ብድር እዳ ጫና ከአጠቃላይ ሀገራዊ ምርቱ 39 በመቶ ደረጃ እንዳለው ተናገረ
የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ባለሞያዎች ማህበር የኢትዮጵያ ብድር እዳ ጫና ከአጠቃላይ ሀገራዊ ምርቱ 39 በመቶ ደረጃ እንዳለው ተናገረ፡፡ የእርዳታና ድጋፍ መቀነስም ከቀጠሉ ግጭቶችና መሰል ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ጋር ተዳምሮ ችግሩን እንዲያከፋው ቅድሚያ የሚያስፈልገውን እየለዩ መፍትሄ ማበጀት ያስችላል ብሏል፡፡ ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ …. ተህቦ ንጉሴ የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… 👇👇👇 🌐Website፡ https://www.shegerfm.com/ 🎥YouTube https://tinyurl.com/37tux478 🟦Telegram https://t.me/ShegerFMRadio102_1 📘Facebook፡ https://tinyurl.com/4tx8t8wm 💬WhatsApp ፡ https://tinyurl.com/ycxjmm3s 🐦X :...
7 days ago1 min read


መስከረም 13 2018 - የብር የመግዛት አቅም በገበያው እንዲወሰን ከተደረገ በኋላ ከውጭ ምንዛሪ ጋር ተያይዞ ያለው ገበያ ምን ይመስላል?
በኢትዮጵያ የብር የመግዛት አቅም በገበያው እንዲወሰን ከተደረገ በኋላ አጠቃላይ በተለይ ከውጭ ምንዛሪ ጋር ተያይዞ ያለው ገበያ ምን ይመስላል? እኛ የጠየቅናቸው የኢትዮ ፎርኤክስ የውጭ ምንዛሪ ቢሮ ስራ ኃላፊ አቶ...
Sep 231 min read


ነሐሴ 26 2017 ኢትዮጵያ በገንዘብ እና አስተዳደሩ ዙሪያ የወሰደችው ጠበቅ ያለ መስመር ለፋይናንስ ሥርዓቱ ምን ዓይነት መልክ ሰጠው?
#ምጣኔ_ሐብት ኢትዮጵያ ገንዘብ ሥርዓቱን ይያዝ ወግና ደንቡን ይወቅበት፤ አገዛዙንም ይረዳበት ስትል ጥብቅ የገንዘብ መጓዣ መንገድ ለይታለች። አጠቃላይ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያውንም በብሔራዊ ደረጃ በሀገር ውስጥ ልጆች...
Sep 11 min read


ነሐሴ 23 2017 - በባንኮች ላይ ተጥሎ የቆየው የብድር ገደብ ገበያው በሚፈልገው ልክ እየታየ ይለቀቃል ተባለ
በባንኮች ላይ ተጥሎ የቆየው የብድር ገደብ ከመጪው መስከረም ወር ጀምሮ ገበያው በሚፈልገው ልክ እየታየ ይለቀቃል ተባለ፡፡ በዚህም ከ2017 በጀት ዓመት 500 ቢልየን ብር ብልጫ ያለው 1.3 ትሪልዮን ብድር በባንኮች...
Aug 291 min read


ነሀሴ 20 2017 - መንግስት እንደዳለው የኢትዮጵያ ገበያ በቁጥጥር የሚታረም ይሆን?
መንግስት ለሰራተኞች የደመወዝ ጭማሪ ለማድረግ ማቀዱን አስቀድሞ መናገሩ በገበያው ላይ ሰው ሰራሽ የዋጋ ጭማሪ ሊኖር ይችላል? የሚል ስጋት ፈጥሯል፡፡ በእርግጥ ተቆጣጣሪ መስሪያ ቤቱም ይህን የሚያደርጉ ነጋዴዎች ላይ...
Aug 261 min read


ትምህርት የማህበረሰብ አገልግሎት መሆን ሲገባው እንዴት ወደ ንግድ መስመር ሊገባ ይችላል?
#ምጣኔ_ሐብት ሁሉም ፊቱን ወደ ትምህርት ያዙር፣ ትምህርት ከንግድ እና ቢዝነስ ጠባይ ይላቀቅ፣ ትምህርት ፈፅሞ ንግድ አይደለም ሊሆንም አይችልም ሲባል ምን ማለት ይሆን? በእርግጥ በኢትዮጵያ #ትምህርት ንግድ ነው፤...
Aug 141 min read


ነሀሴ 2 2017 - የኢትዮጵያ ባንኮች በመዋሃድ የተሻለ ካፒታልና ጉልበት እንዲኖራቸው እየተመከሩ ነው፡፡
የውጪ ባንኮች በኢትዮጵያ ስራ እንዲጀምሩ በሩ ከተከፈተ 3 ዓመት አለፈው፤ ግን እስካሁን ፍላጎት ካሳዩ ባንኮች በቀር ወደ ኢትዮዽያ ገብቶ ስራ የጀመረ የለም። ይህ ስራ በባንኮች መካከል ፉክክሩን እንደሚያጠናክረው...
Aug 81 min read


ሐምሌ 22 2017 - አለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅት በማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው አተገባበር ላይ ስጋት አለኝ ብሏል
የፀጥታ ችግሮች እልባት አለማግኘታቸው፣ በጥቁር ገበያውና በመደበኛው የምንዛሪ ዋጋ መካከል ልዩነቱ እየሰፋ መሄዱ፣ የታሰበውን ያህል የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት አለመገኘቱ፣ እርዳታና ድጋፎች መቀነሳቸውና ሌላውንም...
Jul 291 min read








