top of page

ለሴቶችና ወጣቶች የስራ እድል ለመፍጠር ኑሯቸውን ለማሻሻል ሲተገበር የቆየው የሊዌ ፕሮጀክት የስራ ፈጣሪዎችን አቅም አሻሽሎታል ተባለ፡፡

  • 12 hours ago
  • 1 min read

የሰኔ 24/2018


ለሴቶችና ወጣቶች የስራ እድል ለመፍጠር ኑሯቸውን ለማሻሻል በኔዘርላንድስ የልማት ድርጅት ድጋፍ ሲተገበር የቆየው የሊዌ ፕሮጀክት የስራ ፈጣሪዎችን አቅም አሻሽሎታል ተባለ፡፡


የኔዘርላንድስ የልማት ድርጅት (SNV) ከመርሲ ኮርፕስ (Mercy Corps) ጋር በመተባበር በአዲስ አበባ ከተማ ሲተገብር የቆየው የሴቶች እና ወጣቶች የኑሮ ማሻሻያ (LIWAY) ፕሮግራም ተመዝግበዋል የተባሉ ለውጦችን የታዩበት ዝግጅት በትናንትናው እለት ተካሂዷል፡፡


ፕሮጀክቱ ለስራ ፈጣሪዎች ማስያዣ ሳይጠየቁ ከባነኮች ብድር የሚያገኙበትን ሁኔታ ፈጥሯል አንዲሁም መቀጠር ለሚፍሉጉ ድግሞ የቅም ግንባታ ስልጠና እንዲያገኙ ተድረጓል ሲሉ የፕሮጀክቱ ሃላፊ ሄለን ጌታቸው አስረድተዋል፡፡

በዚህም ላለፉት 4 ዓመታት 402,000 ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ወጣቶችና ሴቶችን የራሳቸው ስራ እንዲጀምሩና በተቋማት የስራ እድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ አድርገናል ሲሉ ሄለን ጌታሁን ጠቅሰዋል፡፡


የፕሮጀክቱ ሁለተኛው ምዕራፍ በስዊድን መንግሰት የ6 ሚሊዮን ዩሮ ድጋፍ ለመጮወፐቹ ሁለት አመታት አንደሚቀጥልም ሰምተናል፡፡


ሙሉ ዘገባውን ለማድመጥ…..


Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page