top of page


ኢትዮጵያ በውሃ ዋና ስፖርት ከሀገር ውስጥ አልፎ በአለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ እንድትሆን በቂ የውሃ ገንዳ ማዘውተሪያዎች ያስፈልጋታል ተባለ::
ጥር 20/2018 ኢትዮጵያ በውሃ ዋና ስፖርት ከሀገር ውስጥ አልፎ በአለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ እንድትሆን በቂ የውሃ ገንዳ ማዘውተሪያዎች ያስፈልጋታል ተባለ:: ይህ የተባለዉ በጅማ ዩንቨርስቲ እየተካሄደ ባለው 10ኛው የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎች ስፖርት ፌስቲቫል ላይ ነው:: በውድድሩ ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ተወክለው የመጡ የውሃ ዋና ተወዳዳሪዎች እየተሳተፉ ነው:: ኢትዮጵያ በቂ የሆነ የውሃ ገንዳ ወይንም ማዘውተሪያዎች ቢኖራት በዘርፉ አሁን ካሉት ስፖርተኞችን የበለጠ ማፍራት ትችላለችም ተብሏል:: ይሁንና በቂ ማዘውተሪያዎች ባለመኖራቸው ከፍተኛ ውጤት ማስመዝገብ እየተቻለ እንዳልሆነ የኢትዮጵያ ውሃ ስፖርቶች ፌደሬሽን ፅ/ት ኃላፊ አቶ ሽመልስ ተፈሪ ነግረዉናል:: የውሃ ዋና ስፖርተኞች በግላቸው የውሃ ገንዳ ወይም ማዘተሪያዎች ሄደው ልምምድ ለማ
11 hours ago1 min read


የማርበርግ ቫይረስ መከሰት ኢትዮጵያን ምን አስተማራት?
ጥር 20/2018 የማርበርግ ቨይረስ መከሰት ኢትዮጵያን ምን አስተማራት? ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…. ምንታምር ፀጋው የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… Website፡ https://www.shegerfm.com/ YouTube : https://shorturl.at/18TS1 Telegram : https://shorturl.at/68aeK Facebook፡ https://shorturl.at/tm5Q4 WhatsApp : https://shorturl.at/8vwRx X :- https://x.com/shegerfm?s=2 LinkedIn: https://shorturl.at/Vfe6i Tiktok : https://shorturl.at/lhYiv Instagram: https://shorturl.at/9X4S7
17 hours ago1 min read


ብሔራዊ ባንክ ዛሬ ባወጣው የ500 ሚሊዮን ዶላር ጨረታ ላይ የ92 ሚሊዮን ዶላር ክፍተት(ተጨማሪ ፍላጎት) ተፈጠረ፡፡
ጥር 19/2018 ብሔራዊ ባንክ ዛሬ ባወጣው የ500 ሚሊዮን ዶላር ጨረታ ላይ የ92 ሚሊዮን ዶላር ክፍተት(ተጨማሪ ፍላጎት) ተፈጠረ፡፡ ይህም ባንኩ ባቀረበው የውጪ ምንዛሬ መጠንና በተፈለገው መጠን መካከል ያለውን ክፍተት ይፋ ማድረግ ከጀመረበት ጊዜ ወዲህ ከፍተኛው ሆኖ ተመዝግቧል፡፡ ማዕከላዊ ባንኩ ዛሬ 500 ሚሊዮን ዶላር ጨረታ ያቀረበ ሲሆን የተጫራች ባንኮች ፍላጎት ግን 592.3 ሚሊዮን ዶላር አንደሆነ የባንኩ መረጃ ያሳያል፡፡ የባንኩ ጨረታ ከባለፈው ጋር ሲነጻጸር የኢትዮጵያ ብር የመግዛት አቅም በ11 ሳንቲም ያጠናከረ ሆኗል፡፡ ጥር 12 ቀን 15 ዙር ጨረታውን አድርጎ የነበረው ብሔራዊ ባንክ 16 ዙር የውጭ ምንዛሬ ጨረታውን ዛሬ አካሂዷል፡፡ በዚህም መሰረት የቀረበው የ500 ሚሊዮን ዶላር ምንዛሬ በአማካኝ አንድ የአሜሪካን ዶላራ በአማካኝ 154.8
20 hours ago1 min read


በተመድ በአለም አቀፍ ደረጃ 2026 የአርብቶ አደር እና የግጦሽ መሬት ዓመት እንዲሆን በተወሰነው መሰረት አዲስ አበባ ላይ ጉባኤ መደረጉ ተሰማ
ጥር 19/2018 የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ እና የአየር ጠባይ ለውጥንም ለመቋቋም ይረዳል ተብሎ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት በአለም አቀፍ ደረጃ 2026 የአርብቶ አደር እና የግጦሽ መሬት ዓመት እንዲሆን በተወሰነው መሰረት አዲስ አበባ ላይ ጉባኤ መደረጉ ተሰማ፡፡ ከግብርና ሚኒስቴር ፣ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የሰላም እና ፀጥታ ኢንስቲትዩ ጋር በመተባበር የመንግስታቱ ድርጅት በወሰነው መሰረት በርዕሰ ጉዳዩ ዙሪያ ምሁራንና የአርብቶ አደሮች መወያየታቸው ተሰምቷል፡፡ በኢትዮጵያ ከ12 እስከ 15 በመቶ የሚደርሱ የማህበረሰብ አባላት አርብቶ አደር መሆናቸው የሚነገር ሲሆን ኢኮኖሚው ላይ ከፍተኛ ድርሻ አላቸውም ተብሏል፡፡ በአለም አቀፍ ደረጃ ከ300 ሚሊዮን በላይ አርብቶ አደሮች መኖራቸው የሚናገሩት የፓስቶራሊስት ፎረም ኢትዮጵያ ዳይሬክተር
1 day ago1 min read


ጥር 19/2018 - የውጪ ሀገራት ወሬዎች
#ፈረንሳይ ፈረንሳይ እድሜያቸው ከ15 ዓመት በታች የሆኑ አዳጊዎችን የኢንተርኔት ማህበራዊ ትስስር ገጾች ተጠቃሚነትን ልታስቀር ነው፡፡ አዳጊዎችን እንደ ፌስ ቡክ እና ቲክ ቶክ ካሉ የማህበራዊ ትስስር ገፆች ተጠቃሚነት የሚከለክል ረቂቅ ተሰናድቶ ለአገሩቱ ፓርላማ መቅረቡን ቢቢሲ ፅፏል፡፡ ፕሬዘዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ሕጉ ከመጪው አዲስ የትምህርት ዘመን በፊት ስራ ላይ እንዲውል ፍላጎት እንዳላቸው ተናግረዋል፡፡ ሕጉ አዳጊ ወጣቶችን ከተለያዩ ማህበራዊ ጠንቆች ለመጠበቅ ሁነኛ መፍትሄ እንደሚሆን ታምኖበታል ተብሏል፡፡ በብዙ አገሮችም አዳጊዎችን ከተለያዩ ማህበራዊ ትስስር ድረ ገጾች የማቅረቡ እርምጃ እያነጋገረ ነው ተብሏል፡፡ አውስትራሊያ እድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ አዳጊዎችን የማህበራዊ ትስስር ገፆች ተጠቃሚነት በመከልከል ቀዳሚዋ አገር እንደሆነች መረ
1 day ago2 min read


ዘመን ባንክ አጠቃላይ ሀብቴ ከ100 ቢሊዮን ብር አለፈ አለ፡፡
ጥር 19/2018 ዘመን ባንክ አጠቃላይ ሀብቴ ከ100 ቢሊዮን ብር አለፈ አለ፡፡ የተከፈለ ካፒታሉም14 ቢሊዮን ብር መድረሱን በላከልን መግለጫ ላይ ጠቅሷል፡፡ ባንኩ በ2018 ዓ.ም በጀት ዓመት የመጀመሪያ መንፈቅ አጠቃላይ ሀብት 106 ቢሊዮን ብር፣ ተቀማጭ ገንዘብ ደግሞ 80 ቢሊዮን ብር መድረሱ ተናግሯል፡፡ ይህም ባንኩ የተረጋጋ ዕድገትና ጠንካራ የደንበኞች አመኔታ እንዳለው የሚያሳይ ነው ሲሉ የባንኩ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ደረጀ ዘበነ አስረድተዋል፡፡ ዘመን ባንክ በዚህ ጊዜ ውስጥ ከ5 ቢሊዮን ብር በላይ ትርፍ ማስመዝገቡም ተጠቅሷል፡፡ ዋና ስራ አስፈጻሚው የባንኩ የ2018 ዓ.ም በጀት ዓመት የመጀመሪያ መንፈቅ ስኬት ካለፈው ዓመት ከነበረው የሥራ አፈፃፀም ጋር ሲወዳደር የዘንድሮው የላቀና ስኬታማ የሥራ ጊዜ ያሳለፍንበት ነበር ሲሉ አስረድተዋል
2 days ago1 min read


የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሚሰጠው አገልግሎት ደንበኞቹ የእርካታ ደረጃ ከ80 ከመቶ መድረሱን ባካሄድኩት ጥናት አረጋግጫለሁ አለ፡፡
ጥር 19/2018 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሚሰጠው አገልግሎት ደንበኞቹ የእርካታ ደረጃ ከ80 ከመቶ መድረሱን ባካሄድኩት ጥናት አረጋግጫለሁ አለ፡፡ ባንኩ ይህን ያለው ዘሬ ማካሄድ በጀመረው የደንበኞች አገልግሎት ሳምንት የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት ላይ ነው፡፡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንከ ከዚህ ቀደም በአገልግሎት አሰጣጡ ላይ በጥቂቱም ቢሆን የታዩ ነበሩ ያላቸውን ከአሠራር ግልጽነት፣ ከአገልግሎት ጥራት መዋዠቅ፣ ከአገልግሎት መዘግየት፣ ከኔትወርክ መቆራረጥ፣ ከሲስተም ብልሽት፣ ከሥራ ክፍሎች ቅንጅት፡ ከሠራተኞች አመለካከት እና ከሥራ ባህል ጋር የተያያዙ ችግሮችን ለመፍታት ከፍተኛ እንቅስቃሴ እያደረኩ ነው ብሏል፡፡ የደንበኞች አገልግሎት ሳምንት የሚከበረው በዋናነት ከደንበኞች ጋር በሚካሄዱ የግንዛቤ ማስጨበጫ እና ግብረ መልስ መሰብሰቢያ ውይይቶች ሲሆን፣ እንደ
2 days ago1 min read


በመቀሌ ኢንዱስትሪ ፓርክ በሰሜኑ ጦርነት ስጋት አድሮባቸው ስራ አቁመው የቆዩ ባለሃብቶች ዳግም ወደ ማምረት ለመመለስ ፍቃደኝነታቸውን እያሳዩ ነው ተባለ
ጥር 19/2018 በመቀሌ ኢንዱስትሪ ፓርክ የነበሩ እና በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት ስጋት አድሮባቸው ስራ አቁመው የቆዩ ባለሃብቶች ዳግም ወደ ማምረት ለመመለስ ፍቃደኝነታቸውን እያሳዩ ነው ተባለ። መንግስትም መሰረተ ልማቶችን መልሶ ሊያሟላላቸው እና የተለያዩ ማበረታቻዎችን ሊሰጣቸው እንደተስማማ ሠምተናል። በአሁኑ ወቅት በኢነዱስሪ ፓርኩ እየሰራ ያለው አንድ ባለሃብት ብቻ ነው ተብሏል፡፡ ለሁለት ዓመት ያህል በቆየው የሰሜኑ ጦርነት ምክንያት ስራ አቁሞ የቆየው የመቀሌ ኢንዱስትሪ ፓርክ ዳግም ወደ ማምረት እንዲመለስ ከአራት ወር በፊት ግብረ ሃይል ተቋቁሞ እየሰራ እንደሚገኝ ተጠቅሷል። ግብረ ሃይሉ በፓርኩ ውስጥ ሲሰሩ የነበሩ እና በጦርነቱ ምክንያት ለቀው የሄዱ ባለሃብቶችን በኢንተርኔትና ሌሎች አማራጮች አግኝቶ ማነጋገሩን፤ የኢንዱስትሪ ፓርኮች
2 days ago2 min read
ከኢትዮ ቴሌኮም እና መሰል አገልግሎት ሰጭ ተቋማት ለአገልግሎት ከሚያስከትሉት እስከ 5 መቶ እንዲቆረጥ የሚያስገድድ ደንብ ወጥቷል
ጥር 19/2018 በተለያየ ምክንያት ለችግር የተጋለጡ ሰዎችን እርዳታ ከመጠበቅ ይልቅ ኢትዮጵያ በራሷ አቅም ምላሽ ለመስጠት ከኢትዮ ቴሌኮም እና መሰል አገልግሎት ሰጭ ተቋማት ለአገልግሎት ከሚያስከትሉት እስከ 5 መቶ እንዲቆረጥ የሚያስገድድ ደንብ ወጥቷል፡፡ ደንቡ የቢዝነስ ሰዎች ንግድ ፈቃድ ሲያስወጡ እና ሲያድሱ ፓስፖርት ለማውጣትም አገልግሎት ሲጠይቁ በቁርጥ እስከ 200 ብር እንዲከፍሉ ያስገድዳል፡፡ ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….. ያሬድ እንዳሻው የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… Website፡ https://www.shegerfm.com/ YouTube : https://shorturl.at/18TS1 Telegram : https://shorturl.at/68aeK Facebook፡ https://sh
2 days ago1 min read


በፍትህ ሚኒስቴር የፌዴራል ዐቃቤ ሕግ 1800 የሚሆኑ ሰዎችን በሕገ-ወጥ መንገድ አዘዋውሯል ባላቸው 28 ተከሳሾች ላይ ክስ መመስረቱን ተናገረ፡፡
ጥር 19/2018 በፍትህ ሚኒስቴር የፌዴራል ዐቃቤ ሕግ 1800 የሚሆኑ ሰዎችን በሕገ-ወጥ መንገድ አዘዋውሯል ባላቸው 28 ተከሳሾች ላይ ክስ መመስረቱን ተናገረ፡፡ ተጠርጣሪዎቹ በህገ ወጥ መንገድ ሲያዘዋውሯቸው ከነበሩት ሰዎች ከሁለት ቢሊዮን ብር በላይ መሰብሰባቸውን ዐቃቤ ህግ በክሱ ጠቅሷል፡፡ የዐቃቤ ሕግ ክስ እንደሚያስረዳው ክስ የመሰረተባቸው 28ቱ ግለሰቦች በሰው ልጅ ለመነገድ በማሰብ #የወንጀል_ቡድን በማደራጀት እንዲሁም የቡድኑ አመራር እና አባላት በመሆን በወንጀል ድርጊቱ ላይ ተሳተፈዋል በሚል የተጠረጠሩ ናቸው፡፡ በስራቸው ሌሎች አነስተኛ ስራ የሚሰሩ ደላሎችን በመመልመል ሰዎች በሊቢያ በኩል አድርገው ወደ አውሮፓ ከገቡ የተሻለ ኑሮ እንደሚኖሩ በማሳመን ወደ ባህርዳር እና ጎንደር ሲልኩ ቆይተዋል ብሏል፡፡ ተከሳሾቹ በባህር ዳር እና ጎንደር አካባ
2 days ago2 min read


የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዛሬ ከምንግዜውም የላቀ የግማሽ ቢሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ጨረታ እያካሄደ ነው፡፡
ጥር 19/2018 የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዛሬ ከምንግዜውም የላቀ የግማሽ ቢሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ጨረታ እያካሄደ ነው፡፡ በዚህም ከ70 ቢሊዮን ብር በላይ ከባንኮች በመሰብሰብ የዋጋ ግሽበትን ለመቆጣጠር ያለመ ሊሆን ይችላል ተብሏል፡፡ የብርን የመግዛት አቅም ባለበት ለማቆምና ለማጠናከርም ያለመ መሆኑን ከፍተኛ የተባለው የውጭ ምንዛሬ ጨረታ ጠቃሚ ነው ይላሉ የዘርረፉ ባለሙያዎች፡፡ ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….. ትዕግስት ዘሪሁን የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… Website፡ https://www.shegerfm.com/ YouTube : https://shorturl.at/18TS1 Telegram : https://shorturl.at/68aeK Facebook፡ https://shorturl.at/tm5Q4 WhatsAp
2 days ago1 min read
የኤሌክትሪክ ሀይል አጠራቅሞ በመያዝ የሀይል ማቋረጥ በሚያጋጥም ጊዜ የኤሌክትሪክ አገልግሎት መስጠት የሚችል አሰራር ሊጀመር ነው፡፡
ጥር 19/2018 የኤሌክትሪክ ሀይል አጠራቅሞ በመያዝ የሀይል ማቋረጥ በሚያጋጥም ጊዜ የኤሌክትሪክ አገልግሎት መስጠት የሚችል አሰራር ሊጀመር ነው፡፡ በአንድ የሃገር በቀል ተቋም እና በቻይና ኩባንያ መካከል በፈረመው ስምምነት መሰረት በታዳሽ ሀይል በሚሰራ ባትሪ ስራው ይከናወናል ተብሏል፡፡ ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….. ምንታምር ፀጋው የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… Website፡ https://www.shegerfm.com/ YouTube : https://shorturl.at/18TS1 Telegram : https://shorturl.at/68aeK Facebook፡ https://shorturl.at/tm5Q4 WhatsApp : https://shorturl.at/8vwRx X :- https://x.c
2 days ago1 min read


የኢትዮጵያ በመጪው ጥር በአለም አቀፍ የሲቪል አቪየሽን ድርጅት ለሚደረገው ምዘና እንዴት እየተዘጋጀች ይሆን?
ጥር 19/2018 የኢትዮጵያ የአቪየሽን ዘርፍ በመጪው ጥር ወር በአለም አቀፍ የሲቪል አቪየሽን ድርጅት ኦዲት ሊደረግ ነው፡፡ ጥሩ ውጤት ከተገኘ የኢትዮጵያን አየር መንገድ ተቀባይነት ከፍ የሚያደርግ ሲሆን በተቋሙ የኦዲት ግኝት በተለይ ከደህንነት ጋር የተያያዘ ችግር አለባችሁ የሚሉ ነጥቦችን ከተነሱ ደግሞ በረራን እስከ መከልከል የሚያደርስ መሆኑ ይነገራል፡፡ ከዚህ ቀደም በነበረው ምዘና ከአፍሪካ በ3ተኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠችው ኢትዮጵያ ለመጭው ምዘና እንዴት እየተዘጋጀች ይሆን? ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….. ቴዎድሮስ ወርቁ የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ….. YouTube : https://url-shortener.me/2DTR Telegram : https://t.me/ShegerFMRadio102_1 Facebook፡ https://url-shortene
2 days ago1 min read


ጉዳያችን - የመቀንጨር ችግርና መዘዙ
ጥር 18/2018 #ጉዳያችን - የመቀንጨር ችግርና መዘዙ በጉዳያችን በየሳምንቱ በተመረጡ ሀሳቦች ዙሪያ የባለሙያ አስተያየት ይቀርባል። በጉዳያችን የኢትዮጵያ ትልቁ ችግር ስለሆነው፣ በተመጣጠነ ምግብ እጥረት ምክንያት የሚመጣ የመቀንጨር ችግርና መዘዙ የመጨረሻው ክፍል የባለሙያ ሀሳብ ትሰማላችሁ። ማብራሪያውን የሚያቀርቡት በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የዞሎጂ ትምህርት ክፍል መምህርና ተመራማሪ የሆኑት ሀብቴ ጀቤሳ (ዶ/ር) ናቸው። አዘጋጁ ቴዎድሮስ ወርቁ ነው፡፡ ሙሉ ዘገባውን ለማድመጥ… (ቀዳሚውን ክፍል ለማድመጥ) https://youtu.be/5SKOQxTKbHc የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ….. YouTube : https://url-shortener.me/2DTR Telegram : https://t.me/ShegerFMRa
2 days ago1 min read


ኢትዮጵያ ውስጥ ለሚካሄደው የግብርና ስራ በየዓመቱ የሚያስፈልገው አጠቃላይ ብድር 2.5 ትሪሊዮን ነው፡፡
ጥር 18/2018 ኢትዮጵያ ውስጥ ለሚካሄደው የግብርና ስራ በየዓመቱ የሚያስፈልገው አጠቃላይ ብድር 2.5 ትሪሊዮን ነው፡፡ አሁን ላይ በዓመት እየቀረበ ያለው 52 ቢሊዮን ብር ነው፡፡ ለማዳበርያ ከንግድ ባንክ እየቀረበ ያለውን ብድር ሳይካተት፡፡ ይህም ማለት ግብርናው ከሚፈልገው ብድር አኳያ እየቀረበ ያለው እዚህ ግባ የሚባል አለመሆኑ ነው፡፡ መንግስት በቅርቡ ይፋ ያደረገው ሀገር አቀፍ የግብርና ፍኖተ ካርታ ከ4 ዓመት በኋላ ለግብርናው ዘርፍ በየአመቱ መቅረብ የሚገባው ብድር መጠን 880 ቢሊዮን ብር ለማድረስ አቅዷል፡፡ በግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት የዲጂታል ፋይናሻል ሰርቪስ ፕሮግራም ቡድን መሪው አቶ አወት ተኬኤ የፋይናንስ ዘርፉ ለግብርናው በቂ ብድር የማያቀርበው ዘርፉን በቅጡ ባለመረዳት ነው፡፡ በተለይም የግል ፋይናስ ተ
3 days ago1 min read


የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከፍተኛ የተባለ የግማሽ ቢሊየን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ልዩ ጨረታ ሊያካሂድ ነው፡፡
ጥር 18/2018 የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከፍተኛ የተባለ የግማሽ ቢሊየን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ልዩ ጨረታ ሊያካሂድ ነው፡፡ ነገ አካሂደዋለሁ ብሎ ባወጣው የውጭ ምንዛሬ ጨረታ 500 ሚሊዮን ዶላር ለባንኮች አቀርባለሁ ብሏል፡፡ የዛሬ ሳምንት ባካሄደው የ70 ሚሊዮን ዶላር ጨረታ 15 ባንኮች አንድን ዶላር በአማካይ 154.9 ብር በሆነ ዋጋ ገዝተዋል፡፡ በዚህ ጨረታ የባንኮች ፍላጎት 94.7 ሚሊዮን ዶላር ማግኘት የነበረ ሲሆን በጊዜው ብሔራዊ ባንክ ካቀረበው 70 ሚሊዮን ዶላር ጋር ሲነፃፀር ከ24 ሚሊዮን ዶላር በላይ ክፍተት እንዳለው ያሳያል፡፡ ይህም በባንኮች ዘንድ ከፍ ያለ የውጭ ምንዛሬ ፍላጎት መኖሩን ያሳያል፡፡ በጥቁር ገበያው እና በመደበኛው የምንዛሬ ገበያ መካከል ያለው ልዩነትም እንደታሰበው መጥበብ አልቻለም፡፡ የተጠቀሱትን ክፍተቶች ከግምት በማስገባ
3 days ago1 min read


ለረዥም ዓመታት ተቋርጦ የቆየዉ የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ስፖርት ፌስቲቫል ዉድድር በጅማ ዩኒቨርሲቲ መካሄድ ጀምሯል
ጥር 18/2018 ለረዥም ዓመታት ተቋርጦ የቆየዉ የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ስፖርት ፌስቲቫል ዉድድር በጅማ ዩኒቨርሲቲ መካሄድ ጀምሯል:: በዉድድሩ ለመሳተፍ 49 ዩኒቨርሲቲዎች ጅማ ዩኒቨርሲቲ ተገኝተዋል:: 15 የተለያዩ እስፖርታዊ ዉድድሮች ይደረጋሉ ተብሏል:: በዚህ ዉድድር ከ4ሺ አምስት መቶ በላይ ተወዳዳሪዎች ተሳትፈዋል:: ዉድድሩ ከጥር 17 እስከ የካቲት1 2018 ዓ.ም ድረስ እንደሚደረግም ሰምተናል:: ውድድሩ ከ2017 በነበሩት 10 አመታት ተቋርጦ የቆየ ሲሆነ አምና በመለስተኛ ተሳታፊ ዩኒቨርሲቲዎች በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ አዘጋጅነት መካሄዱ ይታወሳል። በመክፈቻ ስነ-ስርዓቱ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ ባህል እና ስፖርት ሚኒስቴር የስፖርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ድኤታ አቶ መኪዩ መሀመድ ይህ ዉድድር ከዚህ ቀደም ከ
3 days ago1 min read


በኮምቦልቻ ማረሚያ ቤት የሚገኙ ከፍተኛ ሕመም ያጋጠማቸው ታራሚዎች ወደ አዲስ አበባ ሄደው ሕክምና እንዲያገኙ ኢሰመኮ አሳሰበ።
ጥር 17/2018 በኮምቦልቻ ማረሚያ ቤት የሚገኙ ከፍተኛ ሕመም ያጋጠማቸው ታራሚዎች ወደ አዲስ አበባ ሄደው ሕክምና እንዲያገኙ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን(ኢሰመኮ) አሳሰበ። ኮሚሽኑ ይህንን ማሳሰቢያ የሰጠው በአማራ በክልሉ በሚገኙ 5 ማረሚያ ቤቶች የታራሚዎች ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ወይይት ማካሄድን አስመልክቶ ባወጣው ሪፖርት ነው። የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በባሕር ዳር፣ ደብረ ብርሃን፣ ደሴ፣ ጎንደር እና ኮምቦልቻ ማረሚያ ቤቶች የሚገኙ ታራሚዎች ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታን አስመልክቶ በ2017 ዓ.ም የሰጣቸው ምክረ ሐሳቦች አፈጻጸም ያለበትን ደረጃ ለማወቅ ታኅሣሥ 27 ቀን 2018 ዓ.ም በባሕር ዳር ከተማ ወይይት ማድረጉን ተናግሯል። በወይይቱ፤ በማረሚያ ቤቶች የመጠጥ እና ንጽሕና መጠበቂያ ውሃ አ
3 days ago2 min read


''ተቋማት ብክነት ከበዛው መንገድ መውጣት አለባቸው'' የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት
ጥር 15/2018 የተቋማት የሀብት ብክነት የሚበዙት የኢትዮጵያ ተቋማት ችግር ነው ተባለ፡፡ ተቋማት ከዚህ ብክነት የበዛው መንገድ መውጣት አለባቸው ሲልም የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት ተናግሯል፡፡ የሽልማት ድርጅቱ ተቋማት የሰው ኃይል በማሰልጠን እና ለስራ ብቁ በማድረግ ዙሪያ የሚሰሩ ቢሆንም ያመጡትን ውጤት ግን በደንብ መገምገም ይኖርባቸዋል ብሏል። የተቋማትን ጥራት ደረጃ በምመዝንበት እና በማወዳድርበት ወቅት ከሀብት ብክነት ጋር የተገናኘ ችግር ደጋግሞ እየገጠመኝ ነው ብሏል። እንደየ ተቋማቱ የተለያዩ ጠንካራና ደካማ ጎኖች እንዳሉም ተነግሯል። በውድድሩ ከተሳተፉ ተቋማት ውስጥ ሌላኛው ክፍተት ሆኖ የተገኘው አንዳንድ ተቋማት የሰው ኃይል ብቻ ማሰልጠን እንደ ዋነኛ ግብ አድርጎ መቁጠር ነውም ብሏል። የተቋማትም ልህቀት የሚለካው
5 days ago1 min read


በ2015 የትምህርት ዘመን ወደ ትግበራ የገባውን እና አዲሱን ስርዓተ ትምህርት የያዘው መፀሀፍ ህትመት ከምን ደረሰ?
ጥር 15/2018 የኢትዮጵያ የትምህርት ስርዓት ካለበት ችግር እንዲወጣ እና ውጤታማ እንዲሆን ታስቦ ከተከወኑ ስራዎች አንዱ የትምህርት ስርዓቱን ማሻሻል ነው፡፡ ዘርፉን ያሻሽላል የተባለለት አዲሱ ስርዓተ ትምህርት ተቀርፆ ወደ ትግበራ ከገባ 4 ዓመታትን አስቆጥሯል። በ2015 ዓ.ም ተሻሽሎ ወደ ትግበራ የገባው የትምህርት ስርዓትም አዳዲስ የመማሪያ እና ማስተማሪያ መፃህፍት ይዞ መጥቷል፡፡ ነገር ግን በዚህ አራት ዓመታት ውስጥ አዲሱን ስርዓተ ትምህርት የያዘው መፀሀፍ እስካሁን ሙሉ ለሙሉ ተማሪዎች እጅ ላይ አለመግባቱም ይነገራል። በተለይ ደግሞ የሰላም እጦት በነበሩባቸው የሀገሪቱ አካባቢዎች ያሉ ተማሪዎች አዲሱን ስርዓተ ትምህርት የያዘውን መፅሀፍ ለማግኘት መቸገራቸው ተደጋግሞ ሲነሳ ቆይቷል፡፡ ሸገር ሬድዮም በ2015 የትምህርት ዘመን ወደ
6 days ago1 min read


በኢትዮጵያ የዲጂታል የክፍያ ሥርዓትን ለማዘመን ብሔራዊ ባንክ ከ20 ለሚበልጡ የዲጂታል ክፍያ አገልግሎት ሰጭዎች ፍቃድ መስጠቱ ይታወቃል።
ጥር 15/2018 በኢትዮጵያ የዲጂታል የክፍያ ሥርዓትን ለማዘመን እና በኢኮኖሚው ውስጥ የተቀላጠፈ የክፍያ ሥርዓት እንዲኖር ብሔራዊ ባንክ ከ20 ለሚበልጡ የዲጂታል ክፍያ አገልግሎት ሰጭዎች ፍቃድ መስጠቱ ይታወቃል። በአጠቃላይ በዲጅታል የክፍያ አገልግሎት እንዲሰጡ ፈቃድ የያዙ የዲጂታል የክፍያ አገልግሎት አቀላጣፊዎች 26 ናቸው። ከእነዚህ ከ26 ውስጥ ግማሽ ያህሎቹ በወደ ቢዝነስ ገብተው በዲጂታል ኢኮኖሚ ውስጥ አገልግሎት እየሰጡ ነው፡፡ የተቀሩት 13 ግድም ደግሞ በሙከራ ደረጃ እየተፈተሹ እንደሆነ ሰምተናል። ሰሞኑን ኢትዮጵያ ዲጅታል ኢኮኖሚ መንገድ ይከፍትልኛል ንግድ እና ቢዝነስ ያቀላጥፍልኛል ያለቻቸው ፤ የዲጅታል ሞባይል ባንኪንግ እና አጠቃላይ የክፍያ ሥርዓት የሚያስተላልፉ ፍቃድ ያገኙ አገልግሎት ሰጭዎች ፤ ታግደዋል ወይም በተወሰነ መንገድ እና በተ
6 days ago2 min read
ፕሮግራሞች
bottom of page








