top of page
የነሐሴ 2 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
#ዩጋንዳ ዩጋንዳ በአለም አቀፉ አረጋጊ ሀይል ማዕቀፍ ወታደሮቿን ወደ ጋዛ ሰርጥ ልትልክ ነው፡፡ የምስራቅ አፍሪካዊቱ አገር ፓርላማ የዩጋንዳ ወታደሮች በጋዛ በአረጋጊነት እንዲሰማሩ ድምፅ መስጠቱን አፍሪካ ኒውስ ፅፏል፡፡ ቀደም ሲል የአሜሪካው ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለጋዛ ሰላም ያቀረቡት ባለ 20 ነጥቦች እቅድ በሰርጡ አለም አቀፍ አረጋጊዎች እንዲሰፍሩ ይጠይቃል፡፡ ሐማስን እና ሌሎች የፍልስጤም ታጣቂ ቡድኖችን ትጥቅ የማስፈታቱ ድርሻ የአረጋጊው ሀይል ነው ተብሏል፡፡ ከዩጋንዳ በተጨማሪ ሞሮኮም ወደ ጋዛ አረጋጊ ወታደሮችን ለመላክ ቃል የገባች አፍሪካዊት አገር እንደሆነች ታውቋል፡፡ ዩጋንዳ ለአረጋጊው ሀይል ወታደሮችን እንድትልክ ትጠየቅ ፤ አትጠየቅ ለጊዜው በግልፅ የታወቀ ነገር እንደሌለ ተጠቅሷል፡፡ #ሳውድ_አረቢያ የሳውዲ አረቢያ ፣ የቱርክ እና የፓ
2 days ago2 min read
የነሐሴ 1 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
#ሳውዲ_አረቢያ የሳውዲ አረቢያው የመከላከያ ሚኒስቴር በቀይ ባህር ለንግድ እና ለጭነት መርከቦች ሰላማዊ ምልልስ ከለላ የሚሰጥ አለም አቀፍ ጥምረት መመስረቱ በቀጠናው የደህንነት ስጋቱን የሚያሳይ ነው አለ፡፡ ሳውዲ አረቢያ እና ሌሎች 13 አገሮች ባለፈው ሳምንት አለም አቀፉን ጥምረት መመስረታቸውን አረብ ኒውስ ፅፏል፡፡ ጥምረቱ የተመሰረው የየመን ሁቲዎች የሳውዲ አረቢያን ወደቦች በሙሉ እንከረቻችምባታለን ብለው ከዛቱ እና በተወሰኑ መርከቦቿ ላይ ጥቃት መፈፀማቸውን ተከትሎ ነው፡፡ ሁቲዎቹ በሳውዲ መርከቦች ላይ ጥቃት ማድረሳቸውን ገፍተውበታል ተብሏል፡፡ ሳውዲ ከራሷ ባለፈ በአሁኑ ወቅት በኤደን ባህረ ሰላጤ ፣ በባብኤል መንደብ ወሽመጥ እና በመላው ቀይ ባህር ለአለም አቀፍ የንግድ መርከቦች ደህንነት አስጊ እየሆነ መምጣቱን እያጎላቸው ነው፡፡ ርዕሰ ከተማዋ ሰ
3 days ago2 min read
የሐምሌ 30 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
#አራን ኢራን በአሜሪካ አዲስ ጥቃት የሚከፈትብኝ ከሆነ እኔም የባህረ ሰላጤውን የአሜሪካ ተባባሪዎች አልለቃቸውም ማለቷ ተሰማ፡፡ ቴሕራን በአሜሪካ ዳግም ጥቃት የሚሰነዘርብኝ ከሆነ እኔም የባህረ ሰላጤውን አገሮች የነዳጅ አውታሮች እንዳልነበሩ አድርጌ አወድማቸዋለሁ ማለቷን የፃፈው ሬውተርስ ነው፡፡ ስለዚህ ጉዳይ በስም መጠቀስ ያልፈለጉ የኢራን እና የባህረ ሰላጤው አገሮች ሹሞች ተናግረዋል ተብሏል፡፡ የኢራኑ ቀውስ የዲፕሎማሲያዊ ንግግር እና የጦር ዛቻ ፍርርቅ በዝቶበታል፡፡ ቀደም ሲል እንደ ካታር ፣ ኦማን እና ሳውዲ አረቢያ ያሉ የባህረ ሰላጤው አገሮች አሜረካ ዲፕሎማሲያዊ ንግግርን እንድታስቀድም ሲጎተጉቱ ሰንብተዋል ተብሏል፡፡ ሰሞኑን በኢራን ላይ በዛቻ ላይ ዛቻ ሲያነባብሩ የነበሩት የአሜሪካው ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ በመጨረሻ ከጦርነት ይልቅ ዲፕሎማሲን
4 days ago2 min read
የሐምሌ 29 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
#አፍጋኒስታን በአፍጋኒስታን የተለያዩ ግዛቶች የደረሰ የጎርፍ አደጋ 29 ሰዎችን ገደለ ተባለ፡፡ አደጋው በ130 ያህል ሌሎች ሰዎች ላይ ደግሞ አካላዊ ጉዳት ማድረሱን አናዶሉ ፅፏል፡፡ 4 ሰዎች ደግሞ የደረሱበት አልታወቀም ተብሏል፡፡ ጎርፉ በብዙ ቤቶች እና መሰረተ ልማቶች ላይ ውድመት ማስከተሉ ታውቋል፡፡ በአፍጋኒስታን የተለያዩ ግዛቶች የጎርፍ አደጋው የደረሰው በዶፍ ዝናብ ምክንያት እንደሆነ ተጠቅሷል፡፡ በአደጋው ምክንያት ብዙ ሰዎች እርዳታ እንደሚያሻቸው ተነግሯል፡፡ የአለም የጤና ድርጅት 3 ተዘዋዋሪ የጤና ባለሙያዎች ቡድኖችን በማሰማራት ድጋፍ እያደረኩ ነው ማለቱ ተሰምቷል፡፡ #የመን በየመን የውሃ ክልል በመንሳፈፍ ላይ የነበረች መርከብ ፈንጂ በተጫነ ጀልባ ተገጭታ ሰጠመች ተባለ፡፡ መርከቧ ብትሰጥም ሁሉንም 14 ባህረኞቿን ማትረፍ እንደተቻለ አለም አ
5 days ago2 min read
የሐምሌ 28 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
#የመን አለም አቀፉ ዕውቅና አለው የሚባለው የየመን መንግስት ወታደሮቼ በጣም ብዙ የሁቲ ታጣቂዎችን ገደሉ አለ፡፡ በደፈናው በጣም ብዙ የሁቲ ታጣቂዎችን ሙት እና ቁስለኛ አድርገናል ቢልም ብዛታቸውን በአሃዝ ይሄን ያህል ነው እንዳላለ ሚድል ኢስት ሞኒተር ፅፏል፡፡ የሁቲ ታጣቂዎቹ የተገደሉ በደቡባዊ ምዕራቧ ታይዝ ግዛት በተካሄዱ ውጊያዎች ነው ተብሏል፡፡ በጣም ብዙ ታጣቂዎቻቸው ተገድለዋል ስለመባሉ ሁቲዎቹ ምንም ዓይነት አስተያየት እንዳልሰጡ ተጠቅሷል፡፡ አለም አቀፍ እውቅና አለው የሚባለው የየመን መንግስት መቀመጫው በደቡባዊቱ የወደብ ከተማ ኤደን ነው፡፡ የኢራን ሽርካዎች ናቸው የሚባሉት ሁቲዎቹ ርዕሰ ከተማዋ ሰንዓን ጨምሮ አብዛኛውን የየመን ሰሜናዊ ክፍል ሲያስተዳድሩ ከ10 አመታት በላይ ሆኗቸዋል፡፡ #እስራኤል ሁለት እስራኤላዊያን ሚኒስትሮች ጠቅላይ ሚኒ
6 days ago2 min read
የሐምሌ 27 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
#ኢራን በኢራን ለጠላት ሲሰልሉ ተደርሶባቸዋል የተባሉ ሁለት ግለሰቦች በሞት ተቀጡ፡፡ ሁለቱ ሰዎች በሞት የተቀጡት በፍርድ ቤት የእስራኤል ሰላዮች በመሆን ጥፋተኝነታቸው ስለተረጋገጠባቸው ነው መባሉን አልጀዚራ ፅፏል፡፡ በሞት የተቀጡት ግለሰቦች የወታደራዊ እና የደህንነት ተቋማትን መገኛ አመልካች መረጃዎችን ለእስራኤሉ የውጭ የስለላ ተቋም ሞሳድ ባልደረቦች ሲያቀብሉ ነበር ተብሏል፡፡ የፅሁፍ እና የምስል መረጃዎችን ለሞሳድ እንደላኩ ተረጋግጦባቸዋል ተብሏል፡፡ እስራኤል ኢራን ውስጥ የስለላ እጇ በጣሙን የረዘመ እንደሆነ ይነገራል፡፡ ኢራን ውስጥ ከዚህ ቀደምም ለእስራኤል ሰለላ ሲያቀላጥፉ ነበር የተባሉ በርካታ ሰዎች በሞት መቀጣታቸው መረጃው አስታውሷል፡፡ #ሱዳን በሱዳን ዳርፉር በባህላዊ የፍርድ ስፍራ በተፈፀመ የድሮን ጥቃት 35 ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውን የሰ
7 days ago2 min read
የሐምሌ 23 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
#ግብፅ በግብፅ የሜዴትራኒያን የባህር ዳርቻ የነበረ የአሜሪካ የጋዝ ማጠራቀሚያ መርከብ በድሮን ተመታ ተባለ፡፡ ሁለት የደህንነት ምንጮች መርከቡ በድሮን እንደተመታ አረጋግጠውልኛል ሲል ሬውተርስ ፅፏል፡፡ መርከቡ በድሮን እንደተመታ በእሳት መያያዙ ታውቋል፡፡ ቃጠሎው ወደ ሌላ መርከብም ተጋብቶ ነበር ተብሏል፡፡ ኋላ ግን ቃጠሎው በቁጥጥር ስር መዋሉ ተጠቅሷል፡፡ በእሳት ተያይዘው የነበሩት መርከቦች ባህረኞች አንዳችም ጉዳት ሳይገጥማቸው እንዲወጡ ተደርጓል ተብሏል፡፡ ለጥቃቱ ሀላፊው እኔ ነኝ ያለ ወገን እንደሌለ መረጃው አስታውሷል፡፡ #ኢራቅ በኢራቅ ካታኢብ ሔዝቦላህ የተሰኘው ታጣቂ ቡድን መንግስት የአገሪቱን ሉአላዊነት ሊያስከብር ይገባል አለ፡፡ ቡድኑ ለመንግስት ያቀረበው ጥያቄ በማስጠንቀቂያ ጭምር የታጀበ እንደሆነ አልጀዚራ ፅፏል፡፡ የቡድኑ ማስጠንቀቂያ የተ
Jul 302 min read
የሐምሌ 22 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
#አሜሪካ አሜሪካ እና ሳውዲ አረቢያ ኢራቅ ውስጥ በአፍቃሪ ኢራን ታጣቂዎች ይዞታ ላይ ድብደባ ፈፀሙ፡፡ ሰሞኑን ሳውዲ አረቢያ በኢራቅ የሚገኙ አፍቃሪ ኢራን ታጣቂዎች በድሮን ጥቃት አድርሰውብኛል ስትል እንደነበር አልጀዚራ አስታውሷል፡፡ ሳውዲ ጥቃቱን ከማውገዝ በተጨማሪ መበቀሌ አይቀርም በሚል ዝታ ነበር፡፡ በኢራቆቹ አፍቃሪ ኢራን ታጣቂዎች ላይ አሜሪካ እና ሳውዲ በፈፀሙት ጥምር ድብደባ ከ20 የማያንሱት መገደላቸው ተሰምቷል፡፡ በሌላ መረጃ አብዮታዊ ዘብ የተሰኘው የኢራን የጦር ክፍል በዮርዳኖስ በሚገኝ የአሜሪካ የጦር ተቋም ላይ ያነጣጠረ ጥቃት ሰንዝሬያለሁ ማለቱ ተሰምቷል፡፡ የዮርዳኖስ ጦር አምስት ሚሳየሎችን መትቼ አሰናክያለሁ ማለቱ ተሰምቷል፡፡ ስለ ዮርዳኖሱ ጥቃት ከአሜሪካ በኩል የተሰጠ አስተያየት የለም፡፡ የወደፊቱን የሆርሙዝ የባህር መተላለፊያ ወሽመ
Jul 292 min read
የሐምሌ 21 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
#ጃፓን የጃፓን ደቡባዊ ምዕራብ ክፍል በርዕደ መሬት ተመታ፡፡ ርዕደ መሬቱ የደረሰው ኩማማቶ የተባለው የአገሪቱ ክፍል እንደሆነ ኒኪ እስያ ፅፏል፡፡ የመሬት ነውጡ የተቀሰቀሰው ከምድር በ10 ኪሎ ሜትር ጥልቀት መሆኑ ታውቋል፡፡ ነውጡ በርዕደ መሬት መለኪያ /ሬክተር ስኬል/ 7 ነጥብ 1 ሆኖ መመዝገቡ ታውቋል፡፡ ቀደም ሲል የባህር ማዕበል /ሱናሚ/ ሊቀሰቀስ ይችላል በሚል ተሰጥቶ የነበረው ማስጠንቀቂያ ወዲያው መታጠፉ ተጠቅሷል፡፡ ያም ሆኖ ሰዎች ራሳቸውን ከባህር ዳርቻዎች እንዲያርቁ ተመክረዋል፡፡ በኩማማቶው ርዕደ መሬት በሰው እና በንብረት ላይ ስለደረሰ ጉዳት የተጠቀሰ ነገር የለም፡፡ በዚሁ ስፍራ ከ10 አመታት በፊት ደርሶ የነበረ ርዕደ መሬት 300 ያህል ሰዎችን እንደገደለ መረጃው አስታውሷል፡፡ #ጋና ጋና ተጨማሪ 1 ሺህ ዜጎቿን ከደቡብ አፍሪካ አስወጣች፡
Jul 282 min read
የሐምሌ 20 የውጭ ሀገር ወሬዎች
#ቀይ_ባህር በቀይ ባህር የባብኤል መንደብ ወሽመጥ የሚተላለፉ መርከቦች ብዛት በእጅጉ እየቀነሰ ነው ተባለ፡፡ በወሽመጡ የሚተላለፉ መርከቦች ብዛት የቀነሰው የየመን ሁቲዎች ባለፈው ሳምንት የሳውዲ አረቢያን ወደቦች እንከቻችምባታለን ብለው ከዛቱ በኋላ እንደሆነ ሬውተርስ ፅፏል፡፡ ለምሳሌም ትናንት በባብኤል መንደብ የባህር ወሽመጥ በኩል ያለፉት የጭነት መርከቦች 11 ብቻ እንደሆኑ የባህር ጉዞ መረጃ አጠናቃሪው የኬፕለር መረጃ ያሳያል፡፡ ይሄም በወሩ በባብኤል መንደብ ወሽመጥ ከተላለፉት መርከቦች ብዛት እጅግ ዝቅተኛው መሆኑ ተጠቅሷል፡፡ የየመን ሁቲዎች እና ሳውዲ አረቢያ ዳግም ወደ ጦር ፍጥጫቸው ከተመለሱ ሰንብተዋል፡፡ ርዕሰ ከተማዋ ሰንዓን ጨምሮ የየመንን አብዛኛውን ሰሜናዊ ክፍል የሚያስተዳድሩት ሁቲዎቹ የኢራን ሁነኛ የፖለቲካ ሸሪኮች እና የጦር አጋሮች እን
Jul 272 min read
የሐምሌ 17 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
#ብሪታንያ የብሪታንያ መንግስት በኬንያ ላካሂድ የነበረውን አመታዊ የጦር ልምምድን ትቼዋለሁ አለ፡፡ የብሪታንያ ሰራዊት አመታዊ የኬንያ የጦር ልምምዱን የተወው ከምስራቅ አፍሪካዊቱ አገር መንግስት ፈቃድ ባለማግኘቱ ነው መባሉን አፍሪካ ኒውስ ፅፏል፡፡ የብሪታንያ ጦር ከዚህ ቀደም በኬንያ በየአመቱ በመደበኛነት የጦር ልምምዱን ሲያደርግ መቆየቱን መረጃው አስታውሷል፡፡ የኬንያ መንግስት ለብሪታንያ አመታዊ የጦር ልምምድ ፈቃድ የነሳበት ምክንያት አልተጠቀሰም፡፡ የሚመለከታቸው ሹሞችም ከAFP ለቀረበላቸው ጥያቄ ምላሽ ከመስጠት ተቆጥበዋል ተብሏል፡፡ የብሪታንያ ጦር ይሄንኑ አመታዊ ወታደራዊ ልምምዱን በሌላ አፍሪካ አገር ያካሂዳል ተብሏል፡፡ የልምምዱ አስተናጋጅ የአፍሪካ አገር ማን እንደሆነች በስም አልተጠቀሰችም፡፡ #አሜሪካ የአሜሪካው ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ በ
Jul 242 min read
የሐምሌ 16 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
#ሊቢያ በሊቢያ የተለያዩ የፖለቲካ ማህበራት አገሪቱ ወደ አንድነቷ እንድትመለስ ጥሪ አቀረቡ፡፡ የፖለቲካ ማህበራቱ በጋራ የህውደት ጥሪውን ያቀረቡት የሊቢያን የወደፊት እጣ ፈንታ በተመለከተ ምክክር ባደረጉበት ወቅት እንደሆነ TRT አፍሪካ ፅፏል፡፡ በሊቢያ የቀድሞው መሪ የኮሎኔል ሙአመር ጋዳፊ አስተዳደር ከ15 አመታት በፊት በትጥቅ አመፅ ከተወገደ በኋላ ብሔራዊ አንድነቷ ሊፀና አልቻለም፡፡ አገሪቱ በምስራቅ እና ምዕራብ እንደተከፋፈለች ነው፡፡ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ የሊቢያ የብሔራዊ አንድነት ጥሪ እየጎላ ነው፡፡ የፖለቲካ ማህበራቱ ሊቢያ ወደ ብሔራዊ አንድነቷ እንድትመለስ አጋዥ የሆነ ፕሬዘዳንታዊ እና የፓርላማ ምርጫ እንዲከናወንም ጥሪ ማቅረባቸውን መረጃው አስታውሷል፡፡ #የመን የየመን ሁቲዎች አንሳር አላህ ንቅናቄ በሁለት የሳውዲ አረቢያ የነዳጅ መጫኛ መ
Jul 232 min read
የሐምሌ 15 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
#ሞሪታንያ በሞሪታንያ የባህር ዳርቻ አቅራቢያ በደረሰ የባህር አደጋ 144 ጥገኝነት ፈላጊዎቹ ሳይሞቱ አልቀረም ተባለ፡፡ የአደጋው ሟቾች መነሻዋን ከጋምቢያ በማድረግ ወደ ስፔን በማምራት ላይ በነበረች ጀልባ የተሳፈሩ ጥገኝነት ፈላጊዎች እንደሆኑ አፍሪካ ኒውስ ፅፏል፡፡ በጀልባዋ ተሳፍረው የነበሩት በሙሉ ከተለያዩ የአፍሪካ አገሮች የመጡ ጥገኝነት ፈላጊዎች መሆናቸው ታውቋል፡፡ 38 ጥገኝነት ፈላጊዎችን በሕይወት ማትረፍ እንደተቻለ የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ኮሚሽን /UNHCR/ መረጃ ያሳያል፡፡ አፍሪካውያን ጥገኝነት ፈላጊዎች ወደ ስፔኗ ካናሪ ደሴት በመናኛ ጀልባዎች የሚደርጉት የባህር ጉዞ አደጋ እንደሚደጋገምበት መረጃው አስታውሷል፡፡ አደጋውን ለማስቀረት ገፊ ምክንያቶቹ በወጉ ሊመረመሩ ይገባል መባሉ ተሰምቷል፡፡ #የመን የየመን ሁቲዎች የትኞቹም የመር
Jul 222 min read
ሐምሌ 7/2018 - ዓለም አቀፍ ወሬዎች
#ኢራን የኢራን አብዮታዊ ዘብ የቀድሞ አዛዥ ሆሴን ካናኒ የአሜሪካውን ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕን ዋይት ሐውስ ድረስ ዘልቀን እንገድለዋን ሲሉ ዛቱ፡፡ ካናኒ ኢራን ደግሞ ለዚህ አቅሙም ችሎታውም አላት ማለታቸውን ሚድል ኢስት ሞኒተር ፅፏል፡፡ በቅርቡ ለሟቹ የኢራን የቀድሞ ጠቅላይ መሪ ስንብት እና የቀብር ሥነ ሥርዓት ሲከናወን ትራምፕን የመግደል ዛቻ ሲስተጋባ ነበር ተብሏል፡፡ የቀድሞው የኢራን ጠቅላይ መሪ አያቶላ ዓሊ ኻሚኒ ከቤተሰብ አባሎቻቸው ጋር የተገደሉት በጦርነቱ መጀመሪያ አሜሪካ እና እስራኤል በፈፀሙት ጣምራ ድብደባ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ዓሊ ኻሚኒን በመተካት ልጃቸው ሞጅታባ ኻሚኒ አዲሱ ጠቅላይ መሪ ሆነው መመረጣቸው ይታወቃል፡፡ ትራምፕ ኢራኖች እሳቸውን ለመግደል ከሞከሩ በአገሪቱ ላይ ሺህ ሚሳየሎችን አዘንብባታለሁ ሲሉ መዛታቸውን መረጃው አስታውሷል
Jul 142 min read


ዩክሬይን ለራሷ መከላከያ የፓትሪዮት ሚሳየል እንድትሰራ የአሜሪካን ፈቃድ ልታገኝ ነው፡፡
ሐምሌ 3/2018 - ዓለም አቀፍ ወሬዎች #ዩክሬይን ዩክሬይን ለራሷ መከላከያ የፓትሪዮት ሚሳየል እንድትሰራ የአሜሪካን ፈቃድ ልታገኝ ነው፡፡ የአሜሪካው ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ ዩክሬይን የፓትሪዮት የሚሳየል ጋሻን እንድትሰራ ፈቃድ እንደሚሰጧት መናገራቸውን አሶሼትድ ፕሬስ ፅፏል፡፡ ትራምፕ ዩክሬይን የሚሳየል መከላከያ ጋሻውን በራሷ እንድትሰራ የአሜሪካን ፈቃድ እንደምታገኝ ፍንጭ የሰጡት በቱርክ በተካሄደው የሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃል ኪዳን ድርጅ (ኔቶ) የመሪዎች ጉባኤ በተጓዳኝ ነው ተብሏል፡፡ ዩክሬይን በጦርነቱ ሂደት ይኸው የሚሳየል መከላከያ ጋሻ እንዲቀርብላት ስትጎተጉት ቆይታለች፡፡ አሜሪካ ከዚህ ቀደም ሚሳየሉ በሌላ አገር መመረቱን ስታከላክል መቆየቷን መረጃው አስታውሷል፡፡ ትራምፕ ዩክሬይን የፓትሪዮት ሚሳየልን በራሷ እንድታመርት መፍቀዳቸው ከሩሲ
Jul 102 min read


ዩክሬይን የአየር መከላከያ ያለህ እያለች ነው፡፡
#ዩክሬይን ዩክሬይን የአየር መከላከያ ያለህ እያለች ነው፡፡ ዩክሬይን የተጨማሪ የአየር መከላከያ ሥርዓት ጥያቄ ያቀረበችው ሩሲያ በዩክሬይኗ ርዕሰ ከተማ ኪየቭ እና በሌሎችም ስፍራዎች የሚሳየል እና የድሮን ጥቃቷን ባከፋችባት አጋጣሚ እንደሆነ ቢቢሲ ፅፏል፡፡ ጥያቄው ዛሬ በቱርክ አንካራ ከሚከፈተው የሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃል ኪዳን ድረጅት /ኔቶ/ የመሪዎች ጉባኤ ጋር ተገጣጥሟል፡፡ የዩክሬይን ሹሞች አብዛኞቹን የሩሲያ ሚሳየሎች እና ድሮኖች ብናከሽፍባትም የአየር መከላከያዎቻችን ተመናምነውብናል ማለታቸው ተሰምተምቷል፡፡ በኪየቭ እና በዙሪያ ገባዋ በሩሲያ ጥቃት 22 ሰዎች እንደተገደሉባቸው ተናግረዋል፡፡ ዛሬ በአንካራ የመከፈተው የኔቶ የመሪዎች ጉባኤ የዩክሬይኑ ጦርነት አንዱ መነጋገሪያው እንደሚሆን መረጃው አስታውሷል፡፡ #ፍልስጤም የፍልስጤማውያኑ የጦር እና
Jul 72 min read
የሰኔ 19 /2018 - የውጪ ሀገራት ወሬዎች
#ቬኒዙዌላን የተለያዩ የአለማችን አገሮች በመንታ ርዕደ መሬት የተመታችዋን ቬኒዙዌላን አይዞሽ ፣ ከጎንሽ ነን እንደግፍሻለን አሏት፡፡ ቬኒዙዌላን ለመደገፍ ከጎንሽ ነን ካሏት መካከል አሜሪካ እና ካናዳ ይገኙበታል፡፡ የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ አገራቸው ታላቅ ፣ ፈጣን እና ውጤታማ የእርዳታ ምላሽ ትሰጣለች ማለታቸውን አልጀዚራ ፅፏል፡፡ የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ማርክ ካርኔይ አገራቸው በአደጋው ጉዳት ለገጠማቸው ቬኒዙዌላውያን ሰብአዊ እርዳታ ለማቅረብ እየተሰናዳች መሆኑን ተናግረዋል፡፡ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ በአደጋው ክፉኛ ማዘናቸውን እወቁልኝ ብለዋል፡፡ ድርጅቱ ለቬኒዙዌላ አለም አቀፍ እርዳታ እንደሚያስተባብር ጉቴሬዝ አረጋግጠዋል። የካራካስ አለም አቀፍ ኤርፖርት በአደጋው ምክንያት መዘጋቱ የሰብአዊ እ
Jun 262 min read


የኢራን ሹሞች አሜሪካን በሚሳየሎቻችን አትምጪብን አሏት፡፡
ሰኔ 12/2018 - #ዓለም_አቀፍ_ወሬዎች #ኢራን የኢራን ሹሞች አሜሪካን በሚሳየሎቻችን አትምጪብን አሏት፡፡ የኢራን የውጭ ጉዳይ ቃል አቀባይ ኢስማየል ባጋይ የኢራን የሚሳየል መርሐ ግብር አሜሪካ እና ኢራን በደረሱት የጦርነት ማቆሚያ የመግባቢያ ስምምነት አንድም ስፍራ አልተጠቀሰም ማለታቸውን ሬውተርስ ፅፏል፡፡ ቃል አቀባዩ ሚሳየላችን ለተኩስ እንጂ ለድርድር አይቀርብም ሲሉ መሳለቃቸውም ተሰምቷል፡፡ ከአሜሪካ ሹሞች በኩል የኢራን የሚሳየል መርሐ ግብር የወደፊቱ ድርድር አካል ነው የሚለው አስተያየት እየተደጋገመ ነው ተብሏል፡፡ የኢራን ሹሞች ደግሞ ምንም ቢፈጠር ሚሳየሎቻችን ለድርድር አይቀርቡም የሚል አቋም ይዘዋል፡፡ በመግባቢያ ስምምነቱ ዝርዝር ጉዳዮች ኢራን እና አሜሪካ በ60 ቀናት ውስጥ ድርድር እንደሚያደርጉ በሰነዱ ላይ መስፈሩን መረጃው አስታውሷል፡፡
Jun 192 min read


በአበባ፣ አትክልትና ፍራፍሬ ልማት የተሰማሩ ባለሃብቶች ለዓመታት ሲያቀርቡት የነበረው ለኢንቨስትመንት የሚውል መሬት ጥያቄ ምላሽ አግኝቷል ተባለ።
ሰኔ 5/2018 በአበባ፣ አትክልትና ፍራፍሬ ልማት የተሰማሩ ባለሃብቶች ለዓመታት ሲያቀርቡት የነበረው የማስፋፊያ እና ለአዲስ ኢንቨስትመንት የሚውል መሬት ጥያቄ ምላሽ አግኝቷል ተባለ። በግብርና ሚኒስቴር ድጋፍ ለማስፋፊያ እና ለአዲስ ኢንቨስትመንት የሚውል ተጨማሪ 33,000 ሄክታር መሬት በተለያዩ ክልሎች መገኘቱ ተነግሯል፡፡ እስከ አሁን ልማቱ ሲካሄድ የቆየው በ12,000 ሄክታር መሬት እንደነበር ከኢትዮጵያ አበባ ፤ አትክልትና ፍራፍሬ አምራቾችና ላኪዎች ማህበር ሠምተናል። በኢትዮጵያ አሁን ላይ 120 የሚሆኑ ባለሃብቶች በአበባ ፤ አትክልትና ፍራፍሬ ልማት ተሰማርተው እንደሚገኙ ተነግሯል። እነዚህ ባለሃብቶች እየሰሩ ያሉት 12,000 ሄክታር መሬት ላይ እንደሆነ ከኢትዮጵያ አበባ ፤ አትክልትና ፍራፍሬ አምራቾች እና ላኪዎች ማህበር ዋና ዳይሬክተር አቶ ቴዎ
Jun 121 min read


በቤኒሻንጉል ጉሙዝ የነዳጅ አቅርቦት ችግር የወርቅ ምርትን በ30 በመቶ እንዲቀንስ ምክንያት ሆኗል
ሰኔ 5/2018 የወርቅ ማዕድን ከሚመረትባቸው ክልሎች መካከል የሆነው የቤኒሻንጉል ጉሙዝ የነዳጅ እጥረቱ፤ በወርቅ መገኘት የነበረበትን ገቢ እያሳጣ መሆኑን ተናገረ፡፡ ባለፉት 2 ወራት ብቻ የነዳጅ አቅርቦት ችግር የወርቅ ምርትን በ30 በመቶ እንዲቀንስ ምክንያት ሆኗል ብሏል፡፡ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ የማዕድን ሀብት ልማት ቢሮ፤ የነዳጅ አቅርቦት ችግሩ ከባለፉት ወራት የተሻለ ቢሆንም አሁንም ግን ችግሩ በማዕድን ዘርፉ ላይ ጥላውን እንዳጠላበት ተናግሯል። በሌላ በኩል ክልሉ በዘንድሮው 9 ወራት 6222.5 ኪ.ግ ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ ገቢ ማድረጉንም ሰምተናል። ባለፈው በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ከ47 ኩንታል በላይ ወርቅ ገቢ እንዳደረገም ተነግሯል። በዚህም አጠቃላይ በማዕድን ዘርፉ ከ83 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ ተገኝቷል ሲል ቢሮው ነግሮናል። የክልሉ የማዕድን
Jun 121 min read


የድሬዳዋ ደወሌ ምድር ባቡር ድርጅት፣ በሳምንት ሁለቴ የሚሰጠውን የትራንስፖርት አገልግሎት ወደ ሶስት ማሳደጉን ተናገረ።
ሰኔ 3/2018 የድሬዳዋ ደወሌ ምድር ባቡር ድርጅት፣ በሳምንት ሁለቴ የሚሰጠውን የትራንስፖርት አገልግሎት ወደ ሶስት ማሳደጉን ተናገረ። ድርጅቱ በድንገተኛ ጎርፍ ምክንያት በሀዲዱ ላይ በደረሰ ጉዳት ለሁለት ሳምንት ያህል ስራ አቁሞ እንደነበርና ጥገና በማድረግ ወደ ስራ መመለሱም ተነግሯል። ከድሬዳዋ እስከ ደወሌ የባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጠው ድርጅቱ፤ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከሰራው ስራ ከ33 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱ ተነግሯል። ድርጅቱ 20ኛ የቦርድ መደበኛ ጉባኤውን ከትናንት በስቲያ ማክሰኞ ያደረገ ሲሆን የዘጠኝ ወራት የስራ ክንውኑን ገምግሟል። በሚኒሊክ ዘመነ መንግስት የተቋቋመው ከጅቡቲ እስከ አዲስ አበባ የሚደርሰውና 781 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነው የባቡር መስመር፣ ከ5 ዓመት በፊት በሚኒስትሮች ምክር ቤት በተወሰነው መሰረት ሀብትና ንብረ
Jun 111 min read
ፕሮግራሞች
bottom of page
_edited.jpg)
