top of page


ጥቅምት 4 2018 - ህንድ፤ ኢትዮጵያ ያላትን የባህላዊ መድሀኒት ሀብት በሳይንስ የተደገፈ እንዲሆን ለመርዳት ዝግጁ መሆኗን ተናገረች።
ህንድ፤ ኢትዮጵያ ያላትን የባህላዊ መድሀኒት ሀብት በሳይንስ የተደገፈ እንዲሆን ለመርዳት ዝግጁ መሆኗን ተናገረች። በህንድ እና በኢትዮጵያ መካከል ያለውን የህክምና ግብዓት፣ የመድሃኒት አቅርቦት እና የህክምና እሴት ለማሳደግ ይርዳል የተባለለት ጉባኤ ባለፈው ቅዳሜ ጥቅምት 1 ቀን 2018 ዓ.ም በህንድ ኤምባሲ ተካሄዷል፡፡ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች፣ ከህንድ ሀገር የመጡ የህክምና ባለሞያዎች፣ የጤና ተቋማት ሃላፊዎች እና መድሃኒት አስመጪዎች ተገኝተዋል። በመድረክ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት በኢትዮጵያ የህንድ አምባሳደር አኒል ኩማር፤ አፍሪካ ተላላፊ እና ተላላፊ ባልሆኑ በሽታዎች ቀዳሚ ተጎጂ አህጉር መሆኑን አስረድተዋል። የሳምባ፣ ቲቢ፣ የወባ፣ ኤችአይቪ፣ የአዕምሮ ህመም፣ ካንሰር፣ ስኳር፣ ኩላሊት እና በመሰል ህመሞች አፍሪካ እንደምትሰቃይ ተና
Oct 143 min read


ጥቅምት 4 2018 - ኢትዮጵያ ታሪኳን ሙሉ ከዓለም ፊት ሲያሳንሳት የቆየው አንዱና ዋና ጉዳይ የምግብ ማጣት
የሀገሬው ህዝብ  ከገበታው ብዙ ጊዜ የሚያገኘው እንጀራ፣ ጤፍን እንኳን የጠገቡት ሀገሮች ረሃብተኞች የሚመገቡት እህል ነው የሚል ተቀጽላ  እስከመስጠት የደረሱበት ነው፡፡ "አንደ ኢትዮጵያዊ፣ አንደ ሀገር ስናስበው የፖለቲካ ታሪካችን ያበላሸብን፣ ውጪ ሀገር ስንሄድ አንገታችንን የምንደፋበት፣ የምናዝንበት ጉዳይ ረሃብ በሚባለው ነው፡፡ ጤፍ ምንድነው ሲባል የረሃብተኞች ምግብ ነው ይባላል፡፡ እናንተ እኮ አልተገዛችሁም ግን ረሃብተኛ ናችሁ ይሉናል" ይላሉ የግብርና ተመራማሪው እና መምህሩ ፍሬው መክብብ(ፕ/ር)፡፡ #የምግብ ጉዳይ መልስ ለመስጠት ሀገራት አንዳላቸው አቅም መንገዳቸውም ይለያያል፡፡ ገንዘብ ካለ ምግቡ የትም ይመረት ገዝተው የሚበሉ፣ ዜጎቻቸውን የሚመግቡ ሀገራት ብዙ ናቸው፡፡ የገበሬ ሀገር ባይሆኑም ህዝባቸው የሚመገበው አያጣም፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ 
Oct 141 min read


ጥቅምት 4 2018 - ''መጪው ምርጫ የሚደረገው ከዚህ በፊት በነበረው የምርጫ ሥርዓት፣ ወይስ?'' ኢዜማ
መጪው ምርጫ የሚደረገው ከዚህ በፊት በነበረው የምርጫ ሥርዓት፣ ወይስ ሀገራዊ ምክክሩ በሥምምነት የሚቀይራቸውን ከፖለቲካና ከምርጫ ሥርዓቱ ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን ባካተተ ሁኔታ በአዲስ መልክ  ነው ሲል ኢዜማ ጠየቀ፡፡ በአዲስ መልክ ምርጫ ለማካሔድስ ምርጫው በተቀመጠለት ጊዜ ማጠናቀቅ ይቻላል ወይ ሲልም ፓርቲው ባወጣው መግለጫ አንስቷል? ፓርቲው ይህንነ ጥያቄ ያነሳው ምረጫ ቦርድ የምርጫ ህጉ አንዳልተቀየረ ከተናገረ ብኋላ በመሆኑ ጥያቄው የረፈደበት አይሆንም ወይ? ፓርቲውን ጠይቀናል፡፡ ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….  የኔነህ ሲሳይ የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… 👇👇👇 🌐Website፡ https://www.shegerfm.com/ 🎥YouTube https://tinyurl.com/37tux478 🟦Telegram https://t.me/Sheger
Oct 141 min read


ጥቅምት 4 2018 - የቀድሞ ተዋጊዎች እና ሌሎች አካላት በትግራይ ክልል ከሰሜኑ ጦርነት በኋላ ውስን በሆነ የተፈጥሮ ሃብት ሽሚያ ውስጥ መግባታቸውን ጥናት አሳየ
የቀድሞ ተዋጊዎች እና ሌሎች አካላት በትግራይ ክልል ከሰሜኑ ጦርነት በኋላ ውስን በሆነ የተፈጥሮ ሃብት ሽሚያ ውስጥ መግባታቸውን ጥናት አሳየ። ሰላም፣ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚ እድገት ተጋላጭ ለሆኑ የትግራይ ክልል ነዋሪዎች በሚል ሃሳብ የቀድሞውን መተማመን እና ችግር አፈታት ወደ ቀድሞው ለመመለስ ያለመ ጉባዔ ዛሬ እየተካሄደ ነው። በጉባዔው ላይ ''በክልሉ መተማመን ለመፍጠር እና የቀድሞ ችግር አፈታትን መመለስ'' በሚል ርዕስ በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ ጥናት ተጠንቶ ቀርቧል። በጥናቱ መሰረት የሰሜኑ ጦርነት በክልሉ ያለውን የተፈጥሮ ሃብት መቀራመትን አባብሷል፣ የመንግስት መዋቅር ደካማ እንዲሆን እና ማህበራዊ ቀውስ የተባባሰ እንዲሆን አድርጓል ተብሏል። የአካባቢ አስተዳደሮች ሙሰኞች ተደርገው በማህበረሰቡ እንዲሳሉ እና መንግስት እንዳይታመን የሰሜኑ ጦርነት ማድረጉን
Oct 141 min read


ጥቅምት 4 2018 - የንጋት ሃይቅ ሳይበከልና በደለል ሳይጎዳ እንዲቀጥል የማድረግ ሰራ መሰራት አለበት ተባለ።
የንጋት ሃይቅን ከአደጋ የሚጠብቅ በዙሪያው የሚሰራው ስራም በጥናት የተደገፈና የተናበበ እንዲሆን ያደርጋል የተባለለት ፍኖተ ካርታ እየተሰናዳለት ነው። ኢትዮጵያ ከ #ንጋት_ሀይቅ በሚገባት ልክ መጠቀም ያለባት እንዴት ነው ለሚለው ጥያቄ ፍኖተ ካርታው መልስ ይሰጣል ብለዋል የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ሀብታሙ ኢተፋ፡፡ ለዚህ ጥያቄ መልስ ይሰጣል፣ የንጋት ሃይቅም ይመራበታል የተባለ የንጋት ሃይቅና አካባቢው የተቀናጀ ፍኖተ ካርታ ተሰናድቶ ምክክር እየተደረገበት ነው። የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ባለቤት ሆኖ ያሰራው ረቂቅ ፍኖተ ካርታ በኢትዮጵያ ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን መሰራቱ ተነግሯል። የንጋት ሃይቅ ረቂቅ ፍኖተ ካርታ ተጠናቅቆ ይፋ ሲሆን ከዚህ በኋላ በውሃ ሀብቱ ዙሪያ ምን ይሰራ ለሚለው መልስ ይሰጣል ተብሏል። የህዳሴውን ግድብ ግንባታ መጠናቀቅን ተከትሎ ከውሃው
Oct 142 min read


ጥቅምት 4 2018የኢትዮጵያ ኒውክሊየር ኃይል ኮሚሽን እንድታቋቁም የሚያስችላትን ደንብ የሚኒስትሮች ምክር ቤት አጸደቀ፡፡
ሀገሪቱ  የኒውክለር ቴክኖሎጂን ለሰላማዊ መንገድ ከዓለም አቀፍ ማዕቀፎች ጋር በተጣጣመ መልኩ በኤሌክትሪክ ኃይል ተደራሽነት፣ በኢንዱስትሪ ልማት፣ በምግብ ዋስትና፣ በጤና አገልግሎት፣ በሳይንስ እና ምርምር ዘርፎች ላይ ለመጠቀም የምታደርገውን ጥረት የመምራትና የማስተባበር ሃላፊነት እንዲኖረው ተደርጎ ደንቡ ተዘጋጅቶ ቀርቧል ተብሏል፡፡ ምክር ቤቱም በጉዳዩ ላይ ከተወያየበት በኋላ ደንቡ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ተግባራዊ እንዲደረግ በሙሉ ድምጽ መወሰኑን የጠቅላይ ሚኒስትረ ጽ/ቤጽ ተናግሯል፡፡ የሚኒስትሮች ምክር ቤት  ሌለው የተወያየበት ጉዳይ በመቀጠል ምክር ቤቱ የተወያየው የኢትዮጵያ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ለሚሰጣቸው አገልግሎቶች የሚከፈል የአገልግሎት ክፍያን ለመወሰን በወጣ ደንብ ላይ ነው፡፡ ተቋሙ የሚሰጣቸውን የምርምር፣ የቴክኖሎጂ 
Oct 141 min read


ጥቅምት 3 2018 - የመምህርነት ሞያ ያላቸው ታራሚዎች እና የፖሊስ አባላት ተመልምለው፤ እዚያው ባሉ ት/ቤቶች እንዲያስተምሩ እየተደረገ ነው ተባለ፡፡
በማረሚያ ቤት የሚገኙ የመምህርነት ሞያ ያላቸው ታራሚዎች እና የፖሊስ አባላት ተመልምለው፤ እዚያው ባሉ ትምህርት ቤቶች እንዲያስተምሩ እየተደረገ ነው ተባለ፡፡ ባለሞያዎቹ ያገለገሉበት ሰዓትና ቀን ተቆጥሮ ክፍያ...
Oct 131 min read


ጥቅምት 3 2018 - ለ2 ወር በከፊል ዝግ ሆነዉ የቆዩት ፍ/ቤቶች ከዛሬ ጀምሮ ወደ መደበኛ የችሎት አገልግሎት ይመለሳሉ ተባለ
መደበኛ የችሎት አገልግሎቱም በቴክኖሎጂ የታገዘ፣ ፈጣንና ጥራት ያለዉ የዳኝነት ስራ የሚሰራበት እንዲሆን ዝግጅት ተደርጓል ተብሏል። ይህ የተነገረው የ2018 ዓ/ም የመደበኛ የችሎት አገልግሎት ማስጀመሪያ ሥነ-ስርዓት...
Oct 131 min read


ጥቅምት 1 2018 ዘመን ባንክ በተጠናቀቀው 2017 በጀት ዓመት ያገኘው ትርፍ ከቀዳሚው ዓመት ጋር ሲነፃፀር ከእጥፍ በላይ መሆኑን ተናገረ።
የአንድ አክሲዮን ትርፍ ወደ 68.3 በመቶ ማደጉንም አስረድቷል። ዘመን ባንክ በ2017 በጀት ዓመት  14.4 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን በዛሬው እለት ዓመታዊ የባለአክሲዮኖች ጉባኤ ላይ ባወጣው  ሪፖርት ተናግሯል።...
Oct 111 min read


መስከረም 30 2018 - የኢትዮጵያ የተቀማጭ ገንዘብ መድን ፈንድ በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሶስት ወራት ከ2 ቢሊዮን ብር በላይ ገንዘብ መሰብሰቡን ተናገረ፡፡
ተቋሙ እስካሁን የሰበሰብኩት አጠቃላይ የአረቦን ገንዘብ 15.93 ቢሊዮን ብር ደርሷልም ብሏል፡፡ የኢትዮጵያ የተቀማጭ ገንዘብ መድን ፈንድ በባንክና ማይክሮፋይናንስ ተቋማት ገንዘብ ያስቀመጡ ግለሰቦች ለሚገጥማቸው ችግር...
Oct 101 min read


መስከረም 30 2018 - በፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ስር ያሉ ታራሚ ተማሪዎች በ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና የማሳለፍ ምጣኔ ከሀገራዊ የማሳለፍ ምጣኔ ከእጥፍ በላይ መሆኑ ተነገረ፡፡
በፌደራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን  ስር በአባ ሳሙኤል ማረሚያ ማዕከል የሚገኘው የታራሚዎች ትምህርት ቤት፤ በ2017 የትምህርት ዘመን ያስፈተናቸው ተማሪዎች በቀጥታ እና በረመዲያል መቶ በመቶ ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚያስገባቸውን...
Oct 102 min read


መስከረም 29 2018 - ስነ ተዋልዶን በተመለከተ ፖሊሲዎች ቢኖሩም ተግባራዊነታቸው ዝቅተኛ መሆኑን በዘርፉ የሚሰሩ ድርጅቶች ተናገሩ
ስነ ተዋልዶን በተመለከተ ፖሊሲዎች ቢኖሩም ተግባራዊነታቸው ዝቅተኛ መሆኑን በዘርፉ የሚሰሩ ድርጅቶች ተናገሩ። በተለይም አካል ጉዳተኞች እና የተገለሉ የሚባሉ የህብረተሰብ ክፍሎች የስነ ተዋልዶ አገልግሎት በማግኘቱ...
Oct 91 min read


መስከረም 29 2018 - በ2016 ዓ/ም 8,854 የሳይበር ጥቃት ሙከራዎች የደረሱ ሲሆን ይህ አሃዝ በ2017 ዓ.ም ወደ 13,496 ከፍ ብሏል፡፡
በተጠናቀቀው 2017 ዓ.ም በኢትዮጵያ በሚገኙ ተቋማት ላይ ከ13,000 በላይ የሳይበር ጥቃት ሙከራዎች መደረጋቸውን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ተናገረ። በ2016 ዓ/ም 8,854 #የሳይበር_ጥቃት ሙከራዎች...
Oct 91 min read


መስከረም 29 2018 - የኢትዮ ጅቡቲ ምድር ባቡር በጅቡቲ የነፃ የኢኮኖሚ ዞን ግንባታ (ፍሪ-ዞን) አገልግሎት ለማግኘት በመንገድ ላይ መሆኑ ተሰማ።
የባቡር መስመርን በራስ አቅም፤ ከኢንዱስትሪ ፓርኮች፣ ከነፃ የንግድ ቀጠናዎች፣ ከአግሮ ፕሮሰሲንግ ዞኖችን እና ከሎጂስቲክስ ማዕከላት ጋር ለማስተሳሰር የሚደረገው ጉዞ በይፋ መጀመሩ ተነግሯል።   ይህን ያሉት...
Oct 92 min read


መስከረም 29 2018 - እንደ ኢትዮጵያ ባሉ የአፍሪካ ሀገራት በካንሰር የተያዙ ሰዎች በህይወት የመቆየት እድል 50 ከመቶ በታች እንደሆነ ተነግሯል።
ለዚህም ምክንያቱ ሰዎች በካንሰር ተይዘው ህመሙ ተባብሶ 3ኛ እና 4ኛ ደረጃ ላይ ከደረሰ በኋላ ሃኪም ቤት ስለሚመጡ ነው ተብሏል። ይህ የተባለው ረዳት ሜዲካል ፕላዛ ከንጋት የጡት ካንሰር ታማሚዎች በጎ አድራጎት ቡድን...
Oct 91 min read


መስከረም 29 2018 - ኢትዮጵያ ዛሬ የአፍሪካ ነፃ ንግድ ቀጣና ስምምነትን በይፋ ትቀላቀላለች።
ዛሬ ከሰዓት በኋላ የተለያዩ ምርቶች በየብስ እና በአየር በይፋዊ ስነ ስርዓት ወደ ተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት እንደሚሸኙ የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ነግሮናል                           የንግድና...
Oct 91 min read


መስከረም 29 2018 - በአፍሪካ የንግድ ቀጠና ስምምነት መግባት ለሀገር ውስጥ ነጋዴ፣ ለሸማቹ እና በአጠቃላይ በንግድ ስርዓቱ ውስጥ ይዞ የሚመጣው እድልና ተፅእኖ ምንድን ነው?
የስጋ፣ አትክልትና ፍራፍሬ ምርቶችን በመላክ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠናውን እንደምትቀላቀል ተነግሯል። ለመሆኑ ወደዚህ ንግድ መግባቱ ለሀገር ውስጥ ነጋዴ፣ ለሸማቹ እና በአጠቃላይ በንግድ ስርዓቱ ውስጥ ይዞ የሚመጣው...
Oct 91 min read


መስከረም 29 2018 - ‘’በአማራ ክልል ትምህርት በተጀመረባቸው አካባቢዎች የሰላም ዋስትና ሊሰጥ የሚችለው ህብረተሰቡ ነው’’ ሲል ክልሉ ተናገረ፡፡
‘’በአማራ ክልል ትምህርት በተጀመረባቸው አካባቢዎች የሰላም ዋስትና ሊሰጥ የሚችለው ህብረተሰቡ ነው’’ ሲል ክልሉ ተናገረ፡፡ የአማራ ክልል የመንግስት ኮሚኒኬሽን በቅርቡ በክልሉ ስላለው የትምህርት ሁኔታ ከጋዜጠኞች ጋር...
Oct 91 min read


መስከረም 28 2018 - አዲሱ የተሸከርካሪዎች መለያ ሰሌዳ አሰጣጥ ስርዓት ታዋቂ ግለሰቦች ወይም ድርጅቶች በሚፈልጉት መልክ እንዲታተምላቸው የሚፈቅድ ነው ተባለ
ዛሬ ይፋ የተደረገው አዲሱ የተሸከርካሪዎች መለያ ሰሌዳ አሰጣጥ ስርዓት ታዋቂ ግለሰቦች ወይም ድርጅቶች በሚፈልጉት መልክ እንዲታተምላቸው  የሚፈቅድ ነው ተባለ፡፡ ይህን ያለው የትራንስፖርት እና ሎጂስቲከስ ሚኒስቴር...
Oct 82 min read


መስከረም 28 2018 11ኛው የአፍሪካ አሰላሳዮች (ቲንክ - ታንክ) ጉባኤ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ፡፡
ጉባኤው"ከግብር ወደ ተግባር" በሚል መሪ ሀሳብ መካሄድ የጀመረ ሲሆን እስከ ከነገ ወዲያ ድረስ ይቆያል፡፡ በሶስት ቀናቱ ውሎ በአፍሪካ በህዝብ ሀብት አስተዳደር ላይ ያሉ የፖሊሲ  አፈጻጸም ችግሮች ላይ ይመክራል፣ ሀሳብ...
Oct 81 min read


መስከረም 28 2018 - ኢትዮጵያ የቱሪዝም ዘርፉን ለማሳደግ ያሉኝ ሀብቶች ምን ምን ናቸው? ብላ እያስጠናች ነው ተባለ
ኢትዮጵያ የቱሪዝም ዘርፉን ለማሳደግ ያሉኝ ሀብቶች ምን ምን ናቸው? በየትኞቹስ አካባቢዎች ይገኛሉ ብላ እያስጠናች ነው ተባለ፡፡ ከዚህ አስቀድሞ 16 ዓመት የቆየውን #የቱሪዝም_ፖሊሲ ተሻሽሎ እስከሚጸድቅ እየተጠበቀ...
Oct 81 min read
ፕሮግራሞች
bottom of page








