top of page

ደረጃቸውን ያልጠበቁ የኤሌክትሪክ መኪኖች ለገበያ እየቀረቡ መሆኑን የዘርፉ ባለሙያዎች ይናገራሉ

  • sheger1021fm
  • 25 minutes ago
  • 1 min read

ህዳር 15 2018

 

መንግስት በነዳጅ የሚሰሩ መኪኖች ወደ ሀገር እንዳይገቡ መከልከሉን ተከትሎ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ቁጥራቸው በርክቷል፡፡

 

በሌላ በኩል ግን ደረጃቸውን ያልጠበቁ የኤሌክትሪክ መኪኖች ለገበያ እየቀረቡ መሆኑን የዘርፉ ባለሙያዎች ይናገራሉ፡፡

 

የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር በበኩሉ ከጉምሩክ ፍተሻ አምልጠው የሚገቡ ሊኖሩ እንደሚችሉ ጠቅሶ እናስተካክላለን የሚል ምላሽ ሰጥቶናል፡፡

                    

ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…

ንጋት መኮንን

 

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

👇👇👇

 

Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page