Mar 281 minመጋቢት 19፣2016 - ኤም ፔሳ ሳፋሪኮም የደንበኞቹ ብዛት 4.2 ሚሊዮን መድረሱን ተናገረየፋይናንስ አገልግሎት አቅራቢው ኤም ፔሳ ሳፋሪኮም የደንበኞቹ ብዛት 4.2 ሚሊዮን መድረሱን ተናገረ። ኤም ፔሳ ሳፋሪኮም አዲስ ተጠቃሚ እና ግብይታቸውን በፔሳ ሳፋሪኮም ያካሄዱ ከ1 ሚሊዮን በላይ ደንበኞችን፣ ወኪሎችን...
Mar 251 minመጋቢት 16፣2016 -የኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ነዋይ ገበያ የአክሲዮን ሽያጭ ቀነ ገደብ ከአራት ቀን በኋላ ያበቃልየኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ነዋይ ገበያ ከእቅዱ ቀድሞ ለማሰባሰብ ካቀደው የመመስረቻ ካፒታል በላይ መሰብሰቡን ተናገረ፡፡ መስራች የሚያደርገው የአክሲዮን ሽያጭ ቀነ ገደብ ከአራት ቀን በኋላ ያበቃል፡፡ ንጋቱ ሙሉ የሸገርን...
Mar 221 minመጋቢት 13፣2016 አዋሽ ባንክ ''አዋሽ ኢኸላስ'' በሚል በሰየመው ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ከ26 ሚሊዮን በላይ ደንበኞችን ማፍራቱን ተናገረአዋሽ ባንክ አዋሽ ኢኸላስ (lkhlas) በሚል በሰየመው ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት እስካሁን ከ26 ሚሊዮን በላይ ደንበኞችን ማፍራቱን ተናገረ፡፡ ከእነዚህ ደንበኞችም ከ16.1ቢሊዮን ብር በላይ ተቀማጭ ገንዘብ መ...
Mar 181 minመጋቢት 9፣2016 - የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ በንግድ ስራ ላይ የተሰማሩ ነጋዴዎች ብድር ያለ ማስያዣ ሰጥቻለሁ አለየኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ በአነስተኛ የንግድ ስራ ላይ የተሰማሩ ነጋዴዎች ከ3 ቢሊዮን ብር በላይ ብድር ያለ ማስያዣ ሰጥቻለሁ አለ። የንግድ ፈቃድ ሳያወጡ በጥቃቅን ንግድ ላይ ለተሰማሩም ብድር እንደሚያቀርብ...
Mar 151 minመጋቢት 6፣2016 - ህብረት ባንክ ከኢትዮጵያ የሰነድ ሙዓለ ነዋይ ገበያ የ50 ሚሊዮን ብር ድርሻ መግዛቱ ተሰማህብረት ባንክ የ50 ሚሊዮን ድርሻ በመግዛት 4ተኛው የግል ባንክ ሆኗል፡፡ ከዚህ ቀደም ዘመን ባንክ፣ ሲንቄ ባንክ እና ግሎባል ባንክ የ 50 ሚሊዮን ድርሻ ሲገዙ አዋሽ ባንክ የ 70 ሚሊዮን ድርሻ ከሰነዶች ሙዓለ ነዋይ...
Mar 151 minመጋቢት 6፣2016 - ኢቲኬር የገንዘብ ቁጠባና ብድር የህብረት ስራ ማህበር በአንድ ዓመት ውስጥ ከካፒታሉ 80 በመቶውን ለብድር መልቀቁን ሰምተናልበፋይናንስ ለማካተት እና ሌሎችንም ቢዝነስ ለማስጀመር ወደ ስራ የገባው ኢቲኬር የገንዘብ ቁጠባና ብድር የህብረት ስራ ማህበር በአንድ ዓመት ውስጥ ከካፒታሉ 80 በመቶውን ለብድር መልቀቁን ሰምተናል፡፡ ተህቦ ንጉሴ...
Mar 121 minመጋቢት 3፣2016 - ቡናን ያለጥላ በመትከል ቀርጫንሼ የምልከውን የቡና መጠን በመጨመር የማገኘውን የውጪ ምንዛሪ እያሳደኩ ነው አለቡናን ከተለመደው መንገድ በተለየ ያለጥላ በመትከል በዘመናዊ መንገድ የሚያመርተው ቀርጫንሼ ወደ ውጪ የምልከውን የቡና መጠን በመጨመር የማገኘውን የውጪ ምንዛሪ እያሳደኩ ነው አለ፡፡ የኔነህ ሲሳይ የሸገርን ወሬዎች፣...
Mar 111 minከፋይናንስ ዘርፍ ጋር ብዙም ያልተሳሰረው የኢትዮጵያ ገበሬ ግብርናው እንዴት ማሳደግ ይችላል?የአብዛኛው ኢትዮጵያዊ መኖሪያ መተዳደሪያ የሆነው ግብርና የፋይናንስ ዘርፍ ጋር ብዙም ትብብር የለውም፡፡ አርሶአደሩ ገበሬው ከባንክ ብድር ለማግኘት መያዥ እየተባሉ ዛሬም ይቸገራሉ፡፡ ጎርፍ እና ድርቅ ሲመጣ ገበሬው...
Mar 41 minየካቲት 25፣2016 - አዋሽ ባንክ ‘’የደንበኞች ሳምንት አከባበበር እና የዲጂታል ወር’’ መርሀ ግብሮችን አስጀመረ፡፡የባንኩን ከዛሬ ጀምሮ ለአንድ ሳምንት የሚቆየውን የደንበኞች ሳምንትን መርሐ ግብር እና ለአንድ ወር የሚቆየውን የዲጂታል ወር መርሐ-ግብር ያስጀመሩት ዋና ሥራ አስፈፃሚው አቶ ፀሐይ ሽፈራው ናቸው፡፡ የዚህ መርሐ ግብር...