top of page


ሐምሌ 28 2017 - የተቀማጭ ገንዘብ መድህን ፈንድ በተቀመጠው መሰረት የቆጣቢዎችን ገንዘብ መመልስ ችሎ ይሆን?
ባንኮችና የማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት በተለያየ ምክንያት ከስረው ከገበያ ቢወጡ፣ ለቆጣቢዎች ዋስትና እሰጣለሁ፣ በፋይናንስ ተቋሙ ያስቀመጡትን ገንዘብ እመልስላቸዋለው ብሎ ስራ የጀመረው የኢትዮጵያ የተቀማጭ ገንዘብ መድህን...
Aug 4, 20251 min read


ሐምሌ 28 2017 - በአማራ ክልል ታውጆ የነበረው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የጊዜ ገደቡ ከተጠናቀቀ ዓመት ቢያልፈውም ህገ ወጥ እስር እንደቀጠለ መሆኑ ተሰማ
በአማራ ክልል ታውጆ የነበረው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የጊዜ ገደቡ ከተጠናቀቀ ዓመት ቢያልፈውም ህገ ወጥ እና የተራዘመ እስር እንደቀጠለ መሆኑ ተሰማ፡፡ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን እንዳለው ከአማራ ክልል...
Aug 4, 20252 min read


ሐምሌ 28 2017 - ለማህበራዊ ትስስር የበዙ ዕሴቶች እንዳላት የሚነገርላት ኢትዮጵያ
ለማህበራዊ ትስስር የበዙ ዕሴቶች እንዳላት የሚነገርላት ኢትዮጵያ በትምህርት ሥርዓቷ አካታ ስላልሰራች በተለይ አሁን በትምህርት ላይ ያሉ ልጆች በተለያዩ ትምህርቶች እና በክህሎት የተሻሉ ቢሆኑም በማህበራዊ እሴቶች ግን...
Aug 4, 20252 min read


ሐምሌ 26 2017 - ኒዩሮ ሳይንስ ለሥራ ፈጠራ(ቅጽ ፩) እና የኒዩሮ አመራር ሳይንስ (ቅጽ ፪) የተሰኙ መፃህፍት ለገበያ ቀርበዋል
ስራ ለመጀመር፣ ቢዝነስን ለማቀላጠፍና ለመምራት እንዲሁም ከስኬት ለማድረስ ጥልፍልፍ አሰራሮች፣ የእውቀትና የልምድ ማጣት የብዙዎች ችግር ሆኖ ይታያል። ለዚህ ደግሞ መላ የሚያቃብሉ በሁለት ቅፅ የተፃፉ መፃህፍት ለገበያ...
Aug 2, 20251 min read


ሐምሌ 25 2017 - ቡና ባንክ በማንኛውም አይነት ሞባይል ስልክ እንዲሁም ያለኢንተርኔትም የነዳጅ ክፍያ የሚከወንበት ስርዓት አስተዋወቀ
ቡና ባንክ በማንኛውም አይነት ሞባይል ስልክ እንዲሁም ያለኢንተርኔትም የነዳጅ ክፍያ የሚከወንበት ስርዓት አስተዋወቀ፡፡ ባንኩ የዲጂታል ክፍያ ስርዓቱን ያስጀመረው ከትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ነው...
Aug 2, 20251 min read


ሐምሌ 25 2017 - አቤቱታ የቀረበበትን የምክር ቤት ወንበር ድልድልን የተመለከተውን ህግ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ማፅደቁ ተነገረ
ከዚህ ቀደም ለህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ አቤቱታ የቀረበበትን የምክር ቤት ወንበር ድልድልን የተመለከተውን ህግ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ማፅደቁ ተነገረ፡፡ ያለ አዋጅ ማሻሻያ ተደርጎበት የጸደቀው የክልሉ ምክር ቤት...
Aug 1, 20251 min read


ሐምሌ 25 2017 - ''የመሬት መንሸራተት እንዳይከሰት ስራዎችን እየከወንኩ ነው'' ጎፋ ዞን
በጎፋ ዞን ዳግም የመሬት መንሸራተት አደጋ እንዳይከሰት ስራዎችን እየከወነ ቢሆንም የአቅም ውስንነት ግጥሞኛል ሲል የጎፋ ዞን አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ተናገረ። በዞኑ የመሬት መንሸራተት አደጋ ዳግም እንዳይከሰት...
Aug 1, 20251 min read


ሐምሌ 25 2017 - እስከ ምሽት 3፡30 አልሰራችሁም የተባሉ 366 የንግድ ተቋማት ማስጠንቀቂያ ተሰጣቸው
ከወራት በፊት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ የምሽት የንግድ ስራን ለማስፈፀም የወጣው ካለፈው ሳምንት ጀምሮ ወደተግባር መግባቱ ሲነገር ቆይቶ አሁን ወደ እርምጃ መግባቱን ሰምተናል፡፡ ደምቡን ከሚያስፈፅሙ ቢሮዎች...
Aug 1, 20251 min read


ሐምሌ 25 2017 - የኢትዮጵያ 97 በመቶ ገቢና ወጪዋ “በኢትዮ-ጅቡቲ ኮሪደር “ የሚተላለፍ በመሆኑ ይህ መስመር በብርቱ መጠናከር አለበት ተባለ።
የኢትዮጵያ 97 በመቶ ገቢና ወጪዋ ወይም አጠቃላይ ንግዷ “በኢትዮ-ጅቡቲ ኮሪደር “ የሚተላለፍ በመሆኑ ይህ መስመር በብርቱ መጠናከር አለበት ተባለ። ይህን የተናገሩት የኢትዮዽያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ ናቸው።...
Aug 1, 20253 min read


ሐምሌ 25 2017 - ህገ መንግስታዊ ስርዓቱ ወደ ቦታው እንዲመለስ፣ ወደ መቀሌ ካቀኑት የምክክር ኮሚሽነሮች ጋር የተወያዩ አካላት መጠየቃቸው ተነገረ
ህገ መንግስታዊ ስርዓቱ ወደ ቦታው እንዲመለስ፣ በሃይል የተያዙ አካባቢዎች እንዲለቀቁ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር እና ሕወሐትን ጨምሮ ወደ መቀሌ ካቀኑት የምክክር ኮሚሽነሮች ጋር የተወያዩ አካላት መጠየቃቸው...
Aug 1, 20251 min read


ታሪክን የኋሊት - አና ፍራንክ የመጨረሻውን ማስታወሻዋን ከፃፈች ዛሬ 81 ዓመት ሆነ
ይሁዳዊያን በናዚ ጀርመኖች የደረሰባቸውን ፍዳ ለማሳየት አቅም አለው የሚባለውን ፅሁፍ የፃፈችው #አና_ፍራንክ የመጨረሻውን ማስታወሻዋን የፃፈችው በ1938 ዓ.ም በዛሬው ቀን ነበር፡፡ አና ፍራንክ የመጨረሻውን ማስታወሻ...
Aug 1, 20252 min read


ታሪክን የኋሊት -ራውል ካስትሮ የኪዩባን መሪነት ስልጣን ፣ ከፊደል ካስትሮ የተረከቡት ቀን
ራውል ካስትሮ የኪዩባን መሪነት ስልጣኑን ከወንድማቸው፣ ከፊደል ካስትሮ የተረከቡት በ1998 ዓ.ም በዛሬው ቀን ነበር፡፡ #ራውል_ካስትሮ ኪዩባን ለ48 ዓመታት የመሩት የፊደል ካስትሮ፣ ወንድም ሲሆኑ በትጥቅ ትግሉ ጊዜም...
Jul 31, 20252 min read


ሐምሌ 24 2017 - ለምግብ ምርቶች አስገዳጅ ደረጃ እንዳይወጣ የሚከላከሉ አምራች እና ነጋዴዎች መኖራቸው ተሰምቷል
ኢትዮጵያ ለወተት ምርት አስገዳጅ ደረጃን ካወጣች 4 ዓመት ሆኗታል፡፡ እነ እርጎ፣ አይብና ቅቤ ግን ዛሬም፣ አስገዳጅ ስላልሆኑ የወተት አምራቾች ወደ እርጎ አምራችነት እየተቀየሩ ስለመሆኑ ይነገራል፡፡ ወተትን ጨምሮ...
Jul 31, 20251 min read


ሐምሌ 24 2017 - የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ መዋቅራዊ ሽግግር ማምጣት ላይ አሁንም ብዙ የሚቀረው ነው ተባለ።
የታየው አነስተኛ ሽግግርም ከግብርና ወደ አገልግሎት መሆኑ ጥያቄ የሚያስነሳ እንደሆነ ተነግሯል። የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት በኢኮኖሚው መዋቅራዊ ሽግግር ዙሪያ “ከአፍሪካ የኢኮኖሚ ሽግግር ማዕከል” ጋር በመሆን...
Jul 31, 20251 min read


ሐምሌ 24 2017 - የባህላዊ ህክምና ዘርፍ ላይ ጥቅም ላይ የሚውሉ ሀገር በቀል ጨምሮ በኢትዮጵያ ብቻ የሚገኙ ዕጽዋት ከመጥፋት መታደግ ያስፈልጋል ተባለ
በኢትዮጵያ ከዘመናዊ ህክምና ባልተናነሰ የሚሠራበት የባህላዊ ህክምና ዘርፍ ላይ ጥቅም ላይ የሚውሉ ሀገር በቀል ጨምሮ በኢትዮጵያ ብቻ የሚገኙ ዕጽዋት ከመጥፋት መታደግ ያስፈልጋል ተባለ፡፡ በብዛት በሚበቅሉባቸው...
Jul 31, 20251 min read


ሐምሌ 24 2017 - ከቀናት በፊት በጋምቤላ ክልል በተከሰተው የጎርፍ አደጋ ከ1,900 በላይ ቤቶች ላይ ጉዳት መድረሱ ተሰማ
ከቀናት በፊት በጋምቤላ ክልል በተከሰተው የጎርፍ አደጋ ከ1,900 በላይ ቤቶች ላይ ጉዳት መድረሱ ተሰማ። ይህን የሰማነው ከጋምቤላ ክልል አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ነው። በክልሉ የተከሰተው የጎርፍ አደጋርም...
Jul 31, 20251 min read


ሐምሌ 23 2017 - የምክክር ኮሚሽንን ተልዕኮና ዓላማ ተረድተው አብረውት እየሰሩ ያሉ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ጥቂቶች ብቻ ናቸው ተባለ
በኢትዮጵያ ካሉ ወደ 5,000 ገደማ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ውስጥ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽንን ተልዕኮና ዓላማ ተረድተው አብረውት እየሰሩ ያሉት ጥቂቶች ብቻ ናቸው ተባለ፡፡ ይህን ያለው የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች...
Jul 30, 20251 min read


ሐምሌ 23 2017 -መርካቶ ሸማ ተራ ተከስቶ በነበረው የእሳት አደጋ
ጥቅምት 11 2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ #መርካቶ ሸማ ተራ ተከስቶ በነበረው የእሳት አደጋ በርካታ ውድመት ማስከተሉ ይታወሳል። በሰው እና በንብረት ላይ ከባድ ጉዳት አድርሷል። በወቅቱ በስፋት ሲነገሩ ከነበሩ ጉዳዮች...
Jul 30, 20251 min read


ሐምሌ 23 2017 - የውጪ ሀገራት ወሬዎች
#ሩሲያ በሩሲያ ሩቅ ምስራቅ ካምቻትካ የባህር ዳርቻ በእጅግ ከባድ ርዕደ መሬት ተመታ፡፡ ርዕደ መሬቱ በብዙ ስፍራዎች ጎርፍ ማስከተሉን ቢቢሲ ፅፏል፡፡ የካምቻትካን የባህር ዳርቻ የመታው ነውጥ በርዕደ መሬት መለኪያ...
Jul 30, 20252 min read


ሐምሌ 23 2017 - በአዲስ አበባ በጎርፍ ከሚጠቁ አካባቢዎች ንፋስ ስልክ እና አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተሞች የበለጠ ተጋላጭ መሆናቸውን ጥናት አሳየ፡፡
በአዲስ አበባ በ #ጎርፍ ከሚጠቁ አካባቢዎች ንፋስ ስልክ እና አቃቂ_ቃሊቲ ክፍለ ከተሞች የበለጠ ተጋላጭ መሆናቸውን ጥናት አሳየ፡፡ የሚነገረው የትንቢያ መረጃ ለ40 በመቶው ነዋሪው ብቻ ነው እየደረሰው ያለው ተብሏል፡፡...
Jul 30, 20252 min read


ሐምሌ 22 2017 - የምሽት የንግድ ስራን አስገዳጅ የሚያደርገው ደምብ ዝርዝር የአፈፃፀም መመሪያ ሳይወጣለት መተግበር መጀመሩ ተነገረ
የምሽት የንግድ ስራን አስገዳጅ የሚያደርገው ደምብ ዝርዝር የአፈፃፀም መመሪያ ሳይወጣለት መተግበር መጀመሩ ተነገረ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከወራት በፊት ባወጣው ደምብ #የንግድ_ቤቶች እና #የትራንስፖርት...
Jul 29, 20252 min read
ፕሮግራሞች
bottom of page








