top of page

መስከረም 13 2018 - የብር የመግዛት አቅም በገበያው እንዲወሰን ከተደረገ በኋላ ከውጭ ምንዛሪ ጋር ተያይዞ ያለው ገበያ ምን ይመስላል?

  • sheger1021fm
  • Sep 23
  • 1 min read

በኢትዮጵያ የብር የመግዛት አቅም በገበያው እንዲወሰን ከተደረገ በኋላ አጠቃላይ በተለይ ከውጭ ምንዛሪ ጋር ተያይዞ ያለው ገበያ ምን ይመስላል?


እኛ የጠየቅናቸው የኢትዮ ፎርኤክስ የውጭ ምንዛሪ ቢሮ ስራ ኃላፊ አቶ ኤፍሬም ተስፋዬ፤ የውጭ ምንዛሪ ገበያው የሚረብሸው ቡድን ብዙ እንደሆነ ያስረዳሉ።


የውጭ ምንዛሪ ገበያው ጤነኛ እንወዲሆን ብሔራዊ ባንክ የሚሄድበት መንገድም ረብሻው እንዳይኖር ያግዛል ተብሏል።


እንደውም በሌላ በኩል #የውጭ_ምንዛሪ እጥረት የለም ይልቁንስ ብር ጠንክሯል ሲባል ይሰማል።


ለመሆኑ የውጭ ምንዛሬ ፍሰትና ፍላጎት በገበያው አለ ከተባለ ማሳያዎቹስ ምን ሊሆኑ ይችላሉ?


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…. https://www.mixcloud.com/ShegerFM/eryher/

ተህቦ ንጉሴ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page