top of page

ነሀሴ 20 2017 - መንግስት እንደዳለው የኢትዮጵያ ገበያ በቁጥጥር የሚታረም ይሆን?

  • sheger1021fm
  • Aug 26
  • 1 min read

መንግስት ለሰራተኞች የደመወዝ ጭማሪ ለማድረግ ማቀዱን አስቀድሞ መናገሩ በገበያው ላይ ሰው ሰራሽ የዋጋ ጭማሪ ሊኖር ይችላል? የሚል ስጋት ፈጥሯል፡፡


በእርግጥ ተቆጣጣሪ መስሪያ ቤቱም ይህን የሚያደርጉ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ እወስዳለሁ ብሏል፡፡


ለመሆኑ መንግስት እንደዳለው የኢትዮጵያ ገበያ በቁጥጥር የሚታረም ይሆን? የምጣኔ ሀብት ባለሙያዎችን ጠይቀናል፡፡


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…. https://www.mixcloud.com/ShegerFM/46454/

ያሬድ እንዳሻው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page