ነሐሴ 26 2017 ኢትዮጵያ በገንዘብ እና አስተዳደሩ ዙሪያ የወሰደችው ጠበቅ ያለ መስመር ለፋይናንስ ሥርዓቱ ምን ዓይነት መልክ ሰጠው?
- sheger1021fm
- Sep 1
- 1 min read
ኢትዮጵያ ገንዘብ ሥርዓቱን ይያዝ ወግና ደንቡን ይወቅበት፤ አገዛዙንም ይረዳበት ስትል ጥብቅ የገንዘብ መጓዣ መንገድ ለይታለች።
አጠቃላይ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያውንም በብሔራዊ ደረጃ በሀገር ውስጥ ልጆች ሀሳብ ተግብራለች።
በተለይ የገንዘብ ውሎ ማደር፤ የውጪ ምንዛሪ አቅርቦትና ሌላውም ሁሉ ከተንጋደደበት መንገድ ይላቀቅ ተብሎ ብዙ መደከሙ ይታወቃል።
በእርግጥም 2017 ዓ/ም ይህ የተከናወነበት ዓመት ነበር።
ይህ ለውጥ ግን በአጠቃላይ ምን አመጣ? ምንስ አገዘ ተብሎም ይጠየቃል።
ለመሆኑ ኢትዮጵያ በገንዘብ እና አስተዳደሩ ዙሪያ የወሰድችው ጠበቅ ያለ መስመር ለፋይናንስ ሥርዓቱ ምን ዓይነት መልክ ሰጠው?
በዚህ ጉዳይ የገንዘብ ሚንስቴር ሚኒስትር ድኤታና በብሔራዊ ባንክ የቦርድ አባል የሆኑትን እዮብ ተካልኝ(ዶ/ር) ጠይቀናል፡፡
ኢዮብ ተካልኝ(ዶ/ር) አሁን ላነሳነው ሀሳብ ማብራሪያቸውን እንዲሰጡን ያላቸው የትምህርት ደረጃና የተሰየሙበት ቤት ኃላፊነት ይፈቅድላቸዋል።
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…… https://www.mixcloud.com/ShegerFM/economy-26-12-2017/
ተህቦ ንጉሴ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
📌 Telegram; https://t.me/ShegerFMRadio102_1
📌 YouTube: https://shorturl.at/P4mpX
📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s
Comments