top of page

ነሐሴ 23 2017 - በባንኮች ላይ ተጥሎ የቆየው የብድር ገደብ ገበያው በሚፈልገው ልክ እየታየ ይለቀቃል ተባለ

  • sheger1021fm
  • Aug 29, 2025
  • 1 min read

Updated: Aug 30, 2025

በባንኮች ላይ ተጥሎ የቆየው የብድር ገደብ ከመጪው መስከረም ወር ጀምሮ ገበያው በሚፈልገው ልክ እየታየ ይለቀቃል ተባለ፡፡


በዚህም ከ2017 በጀት ዓመት 500 ቢልየን ብር ብልጫ ያለው 1.3 ትሪልዮን ብድር በባንኮች በኩል ይለቀቃል ተብሎ ታቅዷል፡፡


ይህን ያህል ከፍተኛ ብድር ወደገበያው ሲለቀቅ ግሽበቱን ከፍ እንዳያደርገው ምን መሳይ ጥንቃቄ ተደርጓል፡፡


በጉዳዩ ላይ የገንዘብ ሚኒስትር ድኤታውን እዮብ ተካልኝ(ዶ/ር) ጠይቀናል፡፡


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ...

ተህቦ  ንጉሴ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page