ሰኔ 9 2017 - ምጣኔ ሐብት - ኢትዮጵያ የሎጅስቲክስ ስራውና መንገዱ እንዴት እየሆነላት ነው?
- sheger1021fm
- 4 hours ago
- 1 min read
የግዙፍ አየር መንገድ ባለቤት ሐገር የ “ኢትዮዽያ አየር መንገድ” ፤ የግዙፍ ቴሌኮም ኦፕሬተር ባለቤት “ኢትዮ ቴሌኮም “ እንዲሁም መንገድ ቀድማ የገነባች የባቡር መንገድ ከሁሉ በፊት ያነጠፈችው ኢትዮጵያ፤ ዛሬስ የሎጅስቲክስ ስራውና መንገዱ እንዴት እየሆነላት ነው?
በተለይ በዓለም ከፍተኛ ጉልበት ያለው የ ኢ - ኮሜርስ ስራ በኢትዮጵያ መንገድ ጀምሯል።
ሁሉን ቀድማ የጀመረች ሀገር በዚህ ጉዳይ እድሏና መንገዷ ምን መሳይ ነው?
የህዝብ ቁጥር በእጅጉ ከመጨመሩ መዓዘን፣ ምርት እና አገልግሎት በየማእዘኑ ከማቀበል በኩል ብዙ ስራ እንደሚጠበቅ ሞያውን የሚያውቁት ይናገራሉ።
አቶ ዮናታን በየነ በዚህ ሙያ ረዘም ያለ ልምድ አላቸው።
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…
ተህቦ ንጉሴ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
📌 Telegram; https://t.me/ShegerFMRadio102_1
📌 YouTube: https://shorturl.at/P4mpX
📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s
📌 Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comentarios