top of page


1 day ago1 min read
መጋቢት 10 2017 - ኢድ ኤክስፖ ተከፈተ
ኢድ ኤክስፖ በሚሊኒየም አዳራሽ ተከፈተ፡፡ ኤክስፖው እስከ መጋቢት 21 ቀን 2017 ለ13 ቀናት ይቆያል ተብሏል፡፡ #ኢድ_ኤክስፖን 3ኢ ኤቨንትስ ከቢላሉል ሃበሺ የልማት እና መረዳጃ ዕድር ጋር በመተባበር ...


Mar 121 min read
መጋቢት 3 2017 - ዳሸን ባንክ "ሸሪክ ሁኑ" የሚል ፕሮግራም ጀመረ።
ባንኩ ግብረ ሰናይ ድርጅቶችን ለማገዝ ሸሪክ ሁኑ ሲል የጠራውን ንቅናቄ የጀመረ መሆኑን የተናገረው በትናንትናው እለት ለእስልምና እምነት ተከታይ ደንበኞቹ የኢፍጣር መርሃግብር በሸራተን ሆቴል ባዘጋጀበት ወቅት ነው።...


Mar 72 min read
የካቲት 28 2017 - በተገባደደው የካቲት ወር የመጀመሪያዎቹ ቀናት ጀምሮ የሀገር ውስጥ የቡና ዋጋ ከወትሮው ጭማሪ ታይቶበታል፣ ለምን?
በተገባደደው የካቲት ወር የመጀመሪያዎቹ ቀናት ጀምሮ የሀገር ውስጥ የቡና መገበያያ ዋጋ ከወትሮው በተለየ ጭማሪ ታይቶበታል፡፡ በአዲስ አበባ እንደየቦታውና እንደየ ደረጃው ልዩነቶች ቢኖሩትም ጭማሪው ግን በሁሉም የገበያ...


Mar 61 min read
የካቲት 27፣2017 - ኢትዮ ቴሌኮም እድሜው 130 ዓመት መሙላቱን ምክንያት በማድረግ ዛሬ ሽልማቶች ለደንበኞቹ መስጠቱ ተሰማ።
ኢትዮ ቴሌኮም እድሜው 130 ዓመት መሙላቱን ምክንያት በማድረግ ከ 49.45 ሚሊዮን ብር በላይ ዋጋ ያላቸውን ሽልማቶች ለደንበኞቹ መስጠቱ ተሰማ። ኩባንያው 130ኛ ዓመት ክብረ-በዓሉን ምክንያት በማድረግ ከመስከረም...


Feb 271 min read
የካቲት 20 2017 - ዳሸን ባንክ ‘’ሸሪክ’’ ሲል በሰየመው ከወለድ ነፃ አገልግሎት ደንበኞቹ ከ1.2 ሚሊዮን በላይ መድረሳቸውን ተናገረ።
ዳሸን ባንክ ‘’ሸሪክ’’ ሲል በሰየመው ከወለድ ነፃ አገልግሎት ደንበኞቹ ከ1.2 ሚሊዮን በላይ መድረሳቸውን ተናገረ። ባንኩ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት (ሸሪክ) የጀመረበትን 7ተኛ ዓመት ዛሬ በተለያዩ መርሃ...


Feb 262 min read
የካቲት 19 2017 - ኢትዮ ቴሌኮም የእንስሳት አያያዝን የሚያዘምን እና የሚገኙበት ቦታ በቀላሉ ለማወቅ የሚያስችል ‘’ዲጂታል ላይቭስቶክ ትራኪንግ ሶሉሽን’’ ወደ ኢኮኖሚው ማስገባቱን ተናግሯል
የኢትዮጵያ ማዕከላዊ ስታቲስቲክስ በ2013 ዓ. ም ባወጣው መረጃ መሰረት ኢትዮዽያ 70.2 ሚሊዮን የዳልጋ ከብት፣ 42.9 ሚሊዮን በጎች፣ 52.5 ሚሊዮን ፍየሎች እና 8.1 ሚሊዮን ግመሎች አሏት፡፡ ይህ ቢሆንም ከዘርፉ...


Feb 201 min read
የካቲት 13 2017 - በአለም ከአንድ መቶ በላይ ሀገሮች የሆቴል አገልግሎት የሚሰጠው ሒልተን ሆቴል በአዳማ እና በድሬዳዋ ሆቴሎች ሊከፍት መሆኑ ተሰማ
በአለም ከአንድ መቶ በላይ ሀገሮች የሆቴል አገልግሎት የሚሰጠው ሒልተን ሆቴል በአዳማ እና በድሬደዋ ሆቴሎች ሊከፍት መሆኑ ተሰማ፡፡ ሆቴሎቹ ከ3 ዓመት በውሀላ በአዳማ እና በድሬዳዋ ይከፈታሉ መባሉን ኦል...


Feb 171 min read
የካቲት 10 2017 - አዋሽ ባንክ ከደንበኞቼ ጋር ያለኝን ግንኙነት ለማበርታት ያግዘኛል ያለውን የደንበኞች ሳምንት ማካሄድ ጀመረ
አዋሽ ባንክ ከደንበኞቼ ጋር ያለኝን ግንኙነት ለማበርታት ያግዘኛል ያለውን የደንበኞች ሳምንት ማካሄድ ጀመረ፡፡ ይህንንም “ለላቀ የደንበኞች እርካታ እንተጋለን” የሚል መሪቃል ሰጥቶታል፡፡ የደንበኞች ሳምንት...


Feb 171 min read
የካቲት 10 2017 - ያለደረሰኝ ሲገበያዩ የተገኙ ከ2,900 በላይ ግለሰቦችና ተቋማት በገንዘብ ተቀጡ፡፡
የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ያለደረሰኝ የሚደረግ ግብይትን መልክ ለማስያዝ በሚል በጀመረው የቁጥጥር ስራ ያለደረሰኝ ሲገበያይ ያገኘሁትን 100 ሺህ ብር እቀጣለሁ ባልኩት መሰረት ቅጣቱን ተግባራዊ እያደረግኩ ነው ብሏል፡፡...

Feb 122 min read
የካቲት 5 2017 - በሐዋሳ ከተማ 1 ሊትር ቤንዚን ከ250 እስከ 350 እየገዙ እንደሚሰሩ የታክሲ እና የባጃጅ አሽከርካሪዎች ተናገሩ፡፡
በሐዋሳ ከተማ 1 ሊትር ቤንዚን ከ250 እስከ 350 እየገዙ እንደሚሰሩ የታክሲ እና የባጃጅ አሽከርካሪዎች ተናገሩ፡፡ ማደያዎች ነዳጅ የለንም እያሉ ቢሆንም በጥቁር ገበያ ዋጋ እየተሸጠ መሆኑን ሰምተናል፡፡ መንግስት...


Feb 122 min read
የካቲት 5 2017 - ኢትዮ ቴሌኮም በዘንድሮ የበጀት ዓመት ስድስት ወር ውስጥ ምንም አይነት የሳይበር ጥቃት አልደረሰብኝም አለ
ኢትዮ ቴሌኮም በዘንድሮ የበጀት ዓመት ስድስት ወር ውስጥ ምንም አይነት የሳይበር ጥቃት አልደረሰብኝም አለ። በዚሁ የስራ አፈፃፀም የግዜ ማዕቀፍ 6 ሚሊዮን ገደማ ደንበኞች አፍርቻለሁ ብሏል። በአጠቃላይ የደንበኞቼ...


Feb 51 min read
ጥር 28፣2017 አዋሽ ባንክ 2ተኛው ምዕራፍ የ"ቀጠሌወን" የስራ ፈጠራ ውድድር አሸናፊዎች ሸለመ
የአዋሽ ባንክ 2ተኛው ምዕራፍ የ"ቀጠሌወን" የስራ ፈጠራ ውድድር አሸናፊዎች ሸለመ። በፀሀይ ሀይል የምትሰራ ተሽከርካሪ የሰራው ወጣት የአንድ ሚሊዮን ብር ሽልማትና አምስት ሚሊዮን ብር ብድር ይሰጠዋል ተብሏል። ...


Jan 291 min read
ጥር 21 2017 - አዋሽ ባንክ ሲያካሂድ የነበረውን የ2ኛው ዙር የስራ ፈጠራ ውድድር የማጠቃለያ መርኃ-ግብር አካሄደ
አዋሽ ባንክ ለስራ ፈጣሪዎች የፋይናንስ ድጋፍ ለማድረግ ሲያካሂድ የነበረውን የ2ኛው ዙር የ “ታታሪዎቹ” የስራ ፈጠራ ውድድር የማጠቃለያ መርኃ-ግብር አካሄደ። በብድር ማስያዣ እጥረት እና በተለያዩ ምክንያቶች የብድር...


Jan 231 min read
ጥር 15 2017 - ''የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ባትሪ መለዋወጫ ምን ታስቧል?'' የምክር ቤት አባል
በከፍተኛ ቁጥር እየጨመረ ለመጣው የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ባትሪ መለወጫ ምን ታስቧል? የሚል ጥያቄ የኢንዱስትሪ ሚንስቴር ተጠየቀ፡፡ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ይህን የተጠየቀው የስድስት ወር ስራ ክንውኑን ለህዝብን...


Jan 211 min read
ጥር 13፣ 2017 - በህገወጥ መንገድ ለግብይት ሊውል የነበረ ከ13,480 ሊትር በላይ ነዳጅ መያዙን የሀረሪ ክልል ፖሊስ ተናገረ
በህገወጥ መንገድ ሲንቀሳቀስ የነበረ ከ13,480 ሊትር በላይ ነዳጅ በቁጥጥር ስር መዋሉን የሀረሪ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ተናገረ፡፡ በክልሉ ህገ-ወጥ የነዳጅ ግብይትን ለማስቆም በአንድ ወራት በተሰራው ስራ በህገወጥ...


Jan 201 min read
ጥር 12 2017 - የሰነደ መዋዕለ ነዋይ ገበያ በይፋ ስራ ጀምሯል፡፡
የሰነደ መዋዕለ ነዋይ ገበያ በይፋ ስራ ጀምሯል፡፡ ባንኮችም ሰነድ መሸጥ፣ መሻሻጥ ሊጀምሩ ነው፡፡ ባንኮች በገበያው ውስጥ ለመሳተፍ እና አክሲዮን ለመሸጥ ከብሔራዊ ባንክ ይሁንታ ሊያገኙ ይገባል ተብሏል፡፡ ለዚህ...


Jan 151 min read
ጥር 7፣2017 ወጋገን ባንክ ''ወጋገን ኢ-ብር'' የተሰኘ የሞባይል ዋሌት አገልግሎት አስጀመርኩ አለ
አገልግሎቱ ደንበኞች ወደ ባንክ ቅርንጫፎች መሄድ ሳይጠበቅባቸው በሞባይል ስልካቸውን ከፕሌይስቶር ወይም አፕ ስቶር ኢ-ብር የተሰኘ መተግበሪያ በማውረድ እንዲሁም በአጭር የጽሑፍ መልዕክት በመጠቀም የዋሌት ሂሳብ መክፈት፣...


Jan 152 min read
ጥር 7፣2017 - ዳሸን ባንክ በኢትዮጵያ የባንክ ኢንዱስትሪ የመጀመሪያውን ‘’ሱፐር አፕ’’ ለአገልግሎት አቀረብኩ አለ
ዳሸን ባንክ በኢትዮጵያ የባንክ ኢንዱስትሪ የመጀመሪያውን ‘’ሱፐር አፕ’’ ለአገልግሎት አቀረብኩ አለ። ባንኩ በርካታ አገልግሎቶችን በአንድ የያዘ እና ዘመናዊ አገልግሎት ማቅረብ የሚያስችል ሱፐር አፕ የተሰኘ መተግበሪያ...

Jan 91 min read
ጥር 1፣2017 - አዋጁ በነዳጅ ግብይት ላይ የሚታየውን ‘’መሰረታዊ ችግር ከመፍታት ይልቅ ቅጣት ላይ ያተኮረ ነው’’ የሚል ትችት ቀርቦበታል
ዛሬም ድረስ በኢትዮጵያ ወደ 500 ወረዳዎች የነዳጅ ማደያ የላቸውም ተባለ፡፡ ይህን ያለው የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን ነው፡፡ የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሳህረላ አብዱላሂ የህዝብ እንደራሴዎች...


Jan 81 min read
ታህሳስ 30፣2017 - ቤንዚን በሊትር 10 ብር ጨመረ
ቤንዚን በሊትር 10 ብር ጨመረ። በተጨማሪም በተለያዩ በነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ ዋጋ ላይ ጭማሪ መደረጉ ተነግሯል። ይህንን የተናገረው የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ነው፡፡ በተደረገው መሻሻያ መሰረትም ቤንዚን...


Jan 11 min read
ታህሳስ 23፣2017 - አዋጭ የተሰኘው የብደርና ቁጠባ ተቋም በንግድ ስራ ላይ ለተሰማሩ አባላቱ በነፃ የገና ባዛር አሰናድቷል
አዋጭ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ስራ ማህበር በንግድ ስራ ላይ ለተሰማሩ አባላቱ በነፃ የገና ባዛር አሰናድቷል፡፡ ከተቋሙ ብድር ወስደው የተለያየ ምርት እያመረቱ ያሉ ከ70 በላይ ለሆኑ አባላቱ በአዲስ አበባ...