top of page


ነሀሴ 13 2017 - በማሻሻያው ከ80 በመቶ በላይ ጭማሪ የተደረገው ለከፍተኛ ተከፋዮች ነው ተባለ፡፡
የደመወዝ ጭማሪው ለከፍተኛ ተከፋዮች ያደላ ነው፣ በማሻሻያው ከ80 በመቶ በላይ ጭማሪ የተደረገው ለከፍተኛ ተከፋዮች ነው ተባለ፡፡ በመንግስት የተደረገው የሰራተኞች የደመወዝ ማሻሻያ የተለያዩ አስተያየቶችን እያስተናገደ...
Aug 191 min read


ነሀሴ 12 2017 - የውጪ ምንዛሪ ገበያ መር እንዲሆን የፖሊሲ ለውጥ ቢደረግም አሁን ድረስ ባንኮች ውድድርን እየሸሹ ነው፡፡
የውጪ ምንዛሪ ገበያ መር እንዲሆን የፖሊሲ ለውጥ ቢደረግም አሁን ድረስ ባንኮች ውድድርን እየሸሹ ነው፡፡ ለውጪ ምንዛሪ ግብይት ተመሳሳይ ኮሚሽን ይጠይቃሉ፡፡ አንዱ ከሌላው የተለየ ደንበኛን ለመሳብ ያለመ አሰራር...
Aug 181 min read


ነሀሴ 6 2017 - ''በአቅሜ ልክ ግን እየሰራሁ አይደልም'' አምስተል ኢንቨስትመንት
አትክትልት እና ፍራፍሬ ምርቶች ለረጅም ጊዜ ሳይበላሹ እንዲቆዩ በማድረግ ለገበያ እያቀረብኩ ቢሆንም በአቅሜ ልክ ግን እየሰራሁ አይደልም ሲል በዙርፉ የተሰማራው አምስተል ኢንቨስትመንት ተናገረ፡፡ ይህንን ስራ ለዓመታት...
Aug 121 min read


ነሀሴ 3 2017 - የተሽከርካሪዎች ብክለት መጠን የሚቆጣጠር አስገዳጅ መመሪያ በሁለት ወራት ውስጥ ተግባራዊ ሊደረግ መሆኑ ተነገረ፡፡
ከተሽከርካሪዎች በሚወጣ በካይ ጋዝ የሚደርስ የአየር ብክለትን ለመከላከል በኢትዮጵያ የሚዘወሩ ተሽከርካሪዎች ብክለት መጠን የሚቆጣጠር አስገዳጅ መመሪያ በሁለት ወራት ውስጥ ተግባራዊ ሊደረግ መሆኑ ተነገረ፡፡...
Aug 92 min read


ሐምሌ 29 2017 - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዘንድሮ በሀገር ውስጥ በረራ 28 ሚሊየን ዶላር ከሰርኩ አለ።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዘንድሮ በሀገር ውስጥ በረራ 28 ሚሊየን ዶላር ከሰርኩ አለ። አየር መንገዱ በሀገር ውስጥ ያለውን ዋጋ ለማረጋጋትም መለዋወጫዎችን በውጭ ምንዛሪ እየገዛሁ ጫናውን ተቋቁሜ ቆይቻለሁ ብሏል። ይህ...
Aug 52 min read


ሐምሌ 29 2017 - ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ እስላማዊ ቅርሶች እስካሁን ድረስ በተገቢው መንገድ ተደራጅተው እየተዋወቁ አይደለም ተባለ
ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ እስላማዊ ቅርሶች እስካሁን ድረስ በተገቢው መንገድ ተደራጅተው እየተዋወቁ አይደለም ተባለ፡፡ ሀገሪቱ ውስጥ ረጅም ዓመታትን ያስቆጠሩ እስላማዊ ቅርሶች መኖራቸውን የሚጠቀስ ሲሆን ዛሬም በተገቢው...
Aug 51 min read


ሐምሌ 25 2017 - ቡና ባንክ በማንኛውም አይነት ሞባይል ስልክ እንዲሁም ያለኢንተርኔትም የነዳጅ ክፍያ የሚከወንበት ስርዓት አስተዋወቀ
ቡና ባንክ በማንኛውም አይነት ሞባይል ስልክ እንዲሁም ያለኢንተርኔትም የነዳጅ ክፍያ የሚከወንበት ስርዓት አስተዋወቀ፡፡ ባንኩ የዲጂታል ክፍያ ስርዓቱን ያስጀመረው ከትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ነው...
Aug 21 min read


ሐምሌ 25 2017 - የኢትዮጵያ 97 በመቶ ገቢና ወጪዋ “በኢትዮ-ጅቡቲ ኮሪደር “ የሚተላለፍ በመሆኑ ይህ መስመር በብርቱ መጠናከር አለበት ተባለ።
የኢትዮጵያ 97 በመቶ ገቢና ወጪዋ ወይም አጠቃላይ ንግዷ “በኢትዮ-ጅቡቲ ኮሪደር “ የሚተላለፍ በመሆኑ ይህ መስመር በብርቱ መጠናከር አለበት ተባለ። ይህን የተናገሩት የኢትዮዽያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ ናቸው።...
Aug 13 min read


ሐምሌ 22 2017 - የምሽት የንግድ ስራን አስገዳጅ የሚያደርገው ደምብ ዝርዝር የአፈፃፀም መመሪያ ሳይወጣለት መተግበር መጀመሩ ተነገረ
የምሽት የንግድ ስራን አስገዳጅ የሚያደርገው ደምብ ዝርዝር የአፈፃፀም መመሪያ ሳይወጣለት መተግበር መጀመሩ ተነገረ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከወራት በፊት ባወጣው ደምብ #የንግድ_ቤቶች እና #የትራንስፖርት...
Jul 292 min read


ሐምሌ 19 2017 - አቢሲኒያ ባንክ ሙሉ በሙሉ ወረቀት አልባ በሆነ መልኩ የባንክ አገልግሎት መስጠት ጀመርኩ አለ።
ይህ ወረቀት አልባ የባንክ አገልግሎት ዘመናዊ የባንክ አሠራሮችን እንዲይዝ ተደርጎ በአዲስ መልክ በባንኩ ራስ ልዩ ቅርንጫፍ (Ras Premium Branch) በዛሬው ዕለት በተከናወነ ይፋዊ የምርቃት ሥነ-ሥርዓት...
Jul 261 min read


ሐምሌ 17 2017 - ኢትዮ ቴሌኮም ዘንድሮ 162 ቢሊየን ብር ገቢ አግኝቻለሁ አለ።
በቴሌኮም ዘርፍ ደንበኛን ማቆየት በጣም ፈታኝ ነው ያሉት የኩባንያው ስራ አስፈፃሚ ፍሬህይወት ታምሩ በተለያዩ አገልግሎቶች ደንበኞቻችንን አቆይተናል ብለዋል። በዚህም አጠቃላይ የደንበኞች ቁጥር 83.2 ሚሊየን ደርሷል...
Jul 241 min read


ሐምሌ 17 2017 - በኢትዮ ቴሌኮም ''ዘመን ገበያ'' በ3 ወር ውስጥ 15 ሚሊየን ብር ግብይት ተካሂዷል ተባለ
ኢትዮ ቴሌኮም በቅርቡ ወደ ገበያ ባስገባው በዘመን ገበያ በ3 ወር ውስጥ ብቻ 15 ሚሊየን ብር ግብይት ተካሂዷል ተባለ። ይህ የተሰማው ኩባንያው የዓመቱን ሪፖርት ለጋዜጠኞች በተናገረበት ወቅት ነው። ኩባንያው ዘመን...
Jul 241 min read


ሐምሌ 16 2017 - ''127,000 የህብረት ስራ ማህበራት አሉ ተብሎ የነበረ ቢሆንም፤ በስራ የተገኙት ግን ወደ 89,000 አካባቢ ናቸው''
ዛሬ ላይ በኢትዮጵያ የሚገኙ አብዛኞቹ የህብረት ስራ ማህበራት ከብዙ ዓመታት በፊት መቶ ብር እና ከዚያ በታች በሆኑ ትናንሽ የግለሰቦች የገንዘብ መዋጮ የተቋቋሙ ናቸው። ተግባራቸው እንደ ተደራጁበት ዓላማ ቢለያይም...
Jul 231 min read


ሐምሌ 12 2017 - ሳንቲምፔይ ፋይናንሻል ሶሉሽንስ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ የሆነውን የፖስ ማሽኖችን በሀገር ቤት መገጣጠም ጀመርኩ አለ።
የዚህ ማብሰሪያ ስነ ስርዓትም በዛሬው ዕለት በሳይንስ ሙዚየም ተካሂዷል። በስነስርዓቱ ላይም የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ(ዶ/ር) እንዲሁም የተለያዩ የባንክ ፕሬዚዳንቶች ተገኝተዋል። የክፍያ ስርዓት...
Jul 192 min read


ሐምሌ 5 2017 - ኢትዮ ቴሌኮም፣ ዳሽን ባንክ እና ኤታ ሶሉሽንስ የቢዝነስ ስራን የሚያቀልል የዲጅታል አገልግሎት ወደ ስራ አስገቡ።
ኢትዮ ቴሌኮም፣ ዳሽን ባንክ እና ኤታ ሶሉሽንስ የቢዝነስ ስራን የሚያቀልል የዲጅታል አገልግሎት ወደ ስራ አስገቡ። ይህ የዲጅታል መፍትሄ የወረቀት ገንዘብ ንክኪን በማስቀረት ከሀገር ሰው ጋር እና የንግድ ጠባይ ጋር...
Jul 122 min read


ሐምሌ 5 2017 - ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ “ንብ ተራ ኦንላይን“ የተሰኘ መተግበሪያ ወደ ስራ አስገባ።
መተግበሪያው ደንበኞች ግብይቶችንና ክፍያዎችን በቀላሉ ስልካቸውን በመጠቀም ለመፈጸም የሚያስችላቸው መሆኑን ሰምተናል። ንብ ተራ ኦንላይን በርካታ አገልግሎቶችን በአጭር ጊዜ ውስጥ ለማከናወን የሚያስችል መተግበሪያ ነው...
Jul 121 min read


ሐምሌ 4 2017 - የሩሲያ ማዕከላዊ ባንክ የሩሲያ መገበያያ ገንዘብ ሩብል፤ ከኢትዮጵያ ብር ጋር ያለውን የምንዛሪ ተመን ይፋ አደረገ፡፡
100 የኢትዮጵያ ብር በ57.5872 የሩሲያ ሩብል እንዲመነዘር ተመን ወጥቶለታል፡፡ የሁለቱ ሀገራት ገንዘቦች የእርስ በእርስ የምንዛሪ ተመን መቀመጡ በመካከላቸው ያለውን የንግድና ሌላውንም ልውውጦች በቀጥታ ለማከናወን...
Jul 111 min read


ሰኔ 27 2017 አዋሽ ኢንሹራንስ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ4.5 ቢሊዮን ብር በላይ አረቦን ሰበሰብኩ አለ።
አዋሽ ኢንሹራንስ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ4.5 ቢሊዮን ብር በላይ አረቦን ሰበሰብኩ አለ። ይህም ከግል ኢንሹራንስ ኩባንያዎች ሁሉ በሰፊ ልዩነት የመሪነት ስፍራውን ይዤበታለሁ ብሏል፡፡ ኩባንያዉ በጠቅላላ መድን ሥራ...
Jul 51 min read


ሰኔ 27 2017 - ሱዌይስ ሞተርስ፤ የነዳጅና የኤሌክትሪክ ስርዓትን አጣምረው የያዙ ሃይብሪድ መኪኖችን በሃገር ውስጥ መገጣጠም መጀመሩን ተናገረ
ላለፉት 7 ዓመታት በአውቶሞቲቭ ዘርፍ ተሰማርቶ ባለሁለት እግር ተሸከርካሪዎችን ለገበያ ሲያቀርብ የነበረው ሱዌይስ ሞተርስ ካለፈው ዓመት ጀምሮ በተለይ የጅቱር ብራንድ ሆኑ የነዳጅና የኤሌክትሪክ ስርዓትን ያጣመሩ...
Jul 41 min read


ሰኔ 25 2017 - አዋሽ ባንክ ከግብር በፊት 22 ቢሊዮን ብር ማግኘቱን ተናገረ
አዋሽ ባንክ እ.ኤ.አ ሰኔ 30 በተጠናቀቀው የሂሳብ ዓመት ያልተጣራ ትርፍ፤ ከግብር በፊት 22 ቢሊዮን ብር ማግኘቱን ተናገረ፡፡ ይህም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጻር የ12 ቢሊዮን ብር(113 በመቶ)...
Jul 21 min read


ሰኔ 25 2017 - የቤት ዋጋ ንረትን ያባብሳል በሚል ትችት ሲቀርብበት የነበረው አዋጅ ጸድቋል
የቤት ዋጋ ንረትን ያባብሳል በሚል ትችት ሲቀርብበት የነበረው የውጭ ሀገር ዜጎች የመኖሪያ ቤት ባለቤት የሚሆኑበትን አግባብ ለመደንገግ የወጣ አዋጅ ጸድቋል፡፡ አዋጁ አንድ የውጭ ሀገር ዜጋ 150,000 አሜሪካን ዶላር...
Jul 22 min read
ፕሮግራሞች
bottom of page








