top of page


በኢትዮጵያ በጦርነት ምክንያት ቁጥራቸው ከፍተኛ የሆኑ ሴቶች ላይ ጾታዊ ጥቃት እንደደረሰባቸው ጥናቶች ያስረዳሉ፡፡
ታህሳስ 24/2018 በኢትዮጵያ በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት ቁጥራቸው ከፍተኛ የሆኑ ሴቶች ላይ ጾታዊ ጥቃት እንደደረሰባቸው የተለያዩ ጥናቶች ያስረዳሉ፡፡ በነበረው ግጭት ሴቶች መደፈርን ጨምሮ ሌሎች ስነልቦናዊና አካላዊ ጉዳት ደርሶባቸዋል፡፡ እነዚህ ሴቶች ጾታዊ ጥቃት ከደረሰባቸዉ በኋላ ተመልሰው ከዚህ ቀደም ከሚኖሩት ማህበረሰብ ጋር ኑሯቸውን መግፋ እንደሚከብዳቸው የነገሩን በደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ ሳይንስ መምህርና በዚህ ጉዳይ ጥናት ያደረጉት አቶ ዘረብሩክ ዘውዱ ናቸው፡፡ የደረሰባቸዉን ጥቃት ማበረሰቡ በራሱ በበቂ ሁኔታ አልተረዳውም የሚሉት መምህሩ የተለያዩ ተቋማትና የተለያዩ በየዘርፉ የተሰማሩ ባለሙያዎች ጥናት ስላደረጉበት ብቻ ጉዳዩን በጥልቀት ማህበረሰቡ ተረድቶታል ማለት አይደለም ይላሉ፡፡ በአንድ ወቅት በተደረገ ጥናት እሳቸውም በተሳተ
Jan 21 min read


የሶማሊላንድ አስተዳደር በግዛቷ የእስራኤል የጦር ሰፈር እንዲገነባ ተስማምቷል መባሉን ሐሰት ነው አለ፡፡
ታህሳስ 24/2018 - የውጪ ሀገራት ወሬዎች #ሶማሊላንድ የሶማሊላንድ አስተዳደር በግዛቷ የእስራኤል የጦር ሰፈር እንዲገነባ ተስማምቷል መባሉን ሐሰት ነው አለ፡፡ እስራኤል ባለፈው ሳምንት አርብ ለሶማሌላንድ የነጻ አገርነት እውቅና ሰጥታለች፡፡ የእስራኤል እርምጃ በሶማሌያ እና በምስራቅ አፍሪካዊቱ አገር አጋሮች ዘንድ ውግዘት አስከትሏል፡፡ የሶማሊያው ፕሬዘዳንት ሐሰን ሼክ ሞሐሙድ ሶማሌላንድ ከእስራኤል እውቅና ለማግኘት የጦር ሰፈር እንድትገነባ መፍቀዷን ተናግረዋል፡፡ ይሄም በደህንነት መረጃዎች የተደረሰበት ነው ማለታቸው አልጀዚራ ፅፏል፡፡ ሐሰን ሼክ ሞሐሙድ በተጨማሪም በእስራኤል ከጋዛ ሰርጥ የሚነቀፉ ፍልስጤማውያን በሶማሌላንድ ለማስፈር ስምምነት ተደርሷል ብለዋል፡፡ የሶማሌላንድ አስተዳደር ግን ይሄ በፍፁም ሐሰት ነው ማለቱ ተሰምቷል፡፡ እስራኤልም ለ
Jan 22 min read


''በጤናና በግብርና ሚ/ር ስር ያሉ 22 ተጠሪ ተቋማት ልዩ ትኩረት የሚሹ የህብረተሰብ ክፍሎችን በተመለከተ የሚሰሩት ስራ አጥጋቢ አይደለም'' በሚል ተተቹ
ታህሳስ 24/2018 በጤና እና በግብርና ሚኒስቴር ስር ያሉ 22 ተጠሪ ተቋማት ሴቶችን፣ አካል ጉዳተኞችን፣ አረጋዊያንን እና ሌሎች ልዩ ትኩረት የሚሹ የህብረተሰብ ክፍሎችን በተመለከተ የሚሰሩት ስራ አጥጋቢ አይደለም በሚል ተተቹ፡፡ ትችቱን ያቀረበው የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ነው። ሚኒስትር መስሪያ ቤቱ በስርዓተ ጾታና በማህበራዊ አሳታፊነት ወይም አካቶ ዙርያ በ22 የጤና ሚኒስቴርና የግብርና ሚኒስቴር ተጠሪ ተቋማት ላይ ያደረገውን የምዘና ውጤት ይፋ አድርጓል። ተቋማቱ የተመዘኑትም የሴቶችን፣ የሕፃናትን ፣ የወጣቶችን፣ የአካል ጉዳተኞችን፣ የአረጋዊያንን እና ሌሎች ተጋላጭ የህብረተሰብ ክፍሎችን ጉዳዮች በስራዎቻቸው ምን ያህል አሳትፈዋል? ምን ያህልስ ተጠቃሚነታቸውን አረጋግጠዋል? በሚል ነው። ምዘና ከተደረገባቸው ተቋማት ዉስጥ አብ
Jan 21 min read


‘’በህገወጥ መንገድ ድንበር አቋርጠው የሚሰደዱ ሰዎች ቁጥር ቀንሷል’’ ሲል የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ተናገረ፡፡
ታህሳስ 24/2018 ‘’በህገወጥ መንገድ ድንበር አቋርጠው የሚሰደዱ ሰዎች ቁጥር ቀንሷል’’ ሲል የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ተናገረ፡፡ የድንበር ቁጥጥር መበርታት እና በሰው አዘዋዋሪ ደላሎች ላይ የሚወስደው እርምጃ ለቁጥር መቀነስ አስተዋጽኦ አበርክቷል ብሏል፡፡ በሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የህገወጥ የሰዎች ዝውውር መከላከልና የተመላሽ ጉዳይ መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ ደረጄ ተግይበሉ በአዋሳኝ ድንበር የሚደረገውን ህገወጥ ፍልሰት በተመለከተ ከጎረቤት ሀገራት ጋር በመተባበር እየተደረገ ባለው ጥብቅ የቁጥጥር ስራ በርካታ ህገወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎችን በመያዝ ተጠያቂ እየሆኑ ነው ብለዋል። በዚህም ከዚህ ቀደም በአጎራባች ሀገራት በኩል ይደረጉ የነበሩ በርካታ ህገወጥ ፍልሰቶች እንዲቀንሱ አድርገዋል ይላሉ። በሌላ በኩል ምያንማርን
Jan 21 min read


የልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የመክፈል አቅም የሌላቸው ሰዎች በሚኖሩበት አካባቢ ሊስፋፋ ይገባል ተባለ፡፡
ታህሳስ 24/2018 የልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የመክፈል አቅም የሌላቸው ሰዎች በሚኖሩበት አካባቢ ሊስፋፋ ይገባል ተባለ፡፡ የትምህርት ሚኒስቴር በቅርቡ የፌደራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርትቤት በተለያዩ አካባቢዎች ስራ አስጀምሯል፡፡ በአዳሪ ትምህርትቤቶቹ ውስጥ የሚማሩ ተማሪዎች በ8ተኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና የተሻለ ውጤት ያመጡና የትምህርት ሚኒስቴር የሰጠውን የመግቢያ ፈተና ማለፍ የቻሉት ብቻ ናቸው፡፡ ይህ ስራ በባለሙያዎች እንዴት ይታያል? በምንስ መንገድ መመራት አለበት? የዘርፉን ባለሙያ ጠይቀናል፡፡ የትምህርት ባለሙያ እና በደብረ ብርሃን ዩንቨርስቲ መምህር ሆኑት ዳምጠው ወልዴ (ዶ/ር) ከዚህ ቀደም በግልና በምንግስት ልዩ አዳሪ ትምህርትቤቶችን ለማስፋፋት መሞከሩን ያስታውሳሉ፡፡ እንዲህ አይነት ትምህርትቤቶች መስፋፋታቸው ክ
Jan 21 min read


የፍትህ ሚኒስቴር "የሰው እና ሰነድ ማስረጃ ማቅረብ ባለመቻሉ፤ በማንነታቸው እና በፖለቲካ አቋማችው የታሰሩ ሰዎች ለከፍተኛ ሰብዓዊ ጉዳት " ተዳርገዋል ሲሉ የምክርቤት አባል ተናገሩ፡፡
ታህሳስ 23/2018 የፍትህ ሚኒስቴር "የሰው እና ሰነድ ማስረጃ ማቅረብ ባለመቻሉ፤ በማንነታቸው እና በፖለቲካ አቋማችው የታሰሩ ሰዎች ለከፍተኛ ሰብዓዊ ጉዳት " ተዳርገዋል ሲሉ የምክርቤት አባል ተናገሩ፡፡ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት በበኩሉ በማንነቱ ሆነ በፖለቲካ አቋሙ የሚታሰርም ሆነ የተሰረ ሰው እንደሌለ ተናገሮ ግን እንድ ሰው የፖለቲካ ግቡን ለማሳካት በህገወጥ መንገድ የሚንቀሳቀስ ፖለቲከኛም ፣የመንግስት ሰራተኛም ሆነ የመንግስት ሃላፊ ላይ የህግ ተጠያቂነትን አረጋግጣለሁ ብሏል፡፡ ይህ ጉዳይ የተነሳው የፍትህ ሚኒስቴር ዛሬ በፓርላማ መደበኛ ስብሰባ ላይ ቀርቦ ከምክርቤት አባላት ለተነሱለት ጥያቄዎች የ25 ደቂቃ ምላሽ እና ማብራርያ ባቀረበበት ወቅት ነው፡፡ የምክርቤት አባሉ አበባው ደስአለው (ዶ/ር) የፍትህ ሚኒስቴር ዋነኛው ስራው ክስ በ
Jan 12 min read
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ለምርት ከሚጠቀሙባቸው ግብአቶች 95 በመቶውን ከውጪ እንደሚያስገቡ ተነገረ።
ታህሳስ 23/2018 የኢንዱስትሪ ፓርኮች ለምርት ከሚጠቀሙባቸው ግብአቶች 95 በመቶውን ከውጪ እንደሚያስገቡ ተነገረ። የምርት ማሸጊያዎችን ጭምር በውጪ ምንዛሪ ያስገባሉ ተብሏል። የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት በኢንዱስትሪ ፖርኮች ዙሪያ ያካሄደውን ጥናት ዛሬ የሚመለከታቸውን ጠርቶ በካፒታል ሆቴል ይፋ አድርጓል። በዚሁ ወቅት ሲነገር እንደሰማነው በኢንዱስትሪ ፓርኮቹ ቦታ ወስደው የሚሰሩ ባለሃብቶች 95 በመቶውን ግብዐት የሚያስመጡት ከውጪ ነው። በፓርኮቹ ከሚሰሩ ባለሃብቶች አብዛኞቹ በጨርቃ ጨርቅና አልባሳት ምርት ላይ የተሰማሩ እንደሆኑ የጠቀሰው ጥናቱ የሀገር ውስጥ ጥጥ በግብዓትነት ሲጠቀሙ ግን እይታም ብሏል፡፡ ለዚህ የሚያቀርቡት ምክንያት ጥራት ያለው እና ደረጃውን የጠበቀ ግብዐት ከሀገር ውስጥ አናገኝም የሚል እንደሆነ ተነግሯል። በኢ
Jan 11 min read


በሀገራዊ ምክክሩ አጀንዳ ሆኖ ብሔራዊ መግባባት ይፈጠርበት ዘንድ ከቀረቡ አጀንዳዎች መከካከል የኢትዮጵያን የዘመን አቆጣጠር ይመለከታል፡፡
ታህሳስ 23/2018 በሀገራዊ ምክክሩ አጀንዳ ሆኖ ብሔራዊ መግባባት ይፈጠርበት ዘንድ ከቀረቡ አጀንዳዎች መከካከል የኢትዮጵያን የዘመን አቆጣጠር ይመለከታል፡፡ በጉዳዩ ላይ ከዚህ ቀደም ጥናትና ምርምር ያደረጉ ምሁር እንደሚሉት የኢትዮጵያ የዘመን አቆጣጠር ካሌንደር ከ3,000 ዓመት በፊት ሲጀመር የክርስትናም ሆነ የእስልምና እምነት ወደ ኢትዮጵያ አልገባም ነበር፡፡ ሙሉ ዘገባውን ለማድመጥ…. ያሬድ እንዳሻው የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… Website፡ https://www.shegerfm.com/ YouTube : https://youtube.com/@shegerfm1021radio?si=MIGhci0wINMYwCmw Telegram : https://t.me/ShegerFMRadio102_1 Facebook፡ https://web.facebook.
Jan 11 min read


እስራኤል ለሶማሊላንድ እውቅና መስጠቷ በአፍሪካ ቀንድ የዲፕሎማሲ
ታህሳስ 23/2018 እስራኤል ለሶማሊላንድ እውቅና መስጠቷ በአፍሪካ ቀንድ የዲፕሎማሲ ስዕሉን እንደሚቀይረው ይታመናል፡፡ ምዕራባውያን የተለያዩ የአረብ ሀገራትና ግብፅም እጃቸውን የሚያስገቡበት የአፍሪካ ቀንድ ላይ የምትገኘው ኢትዮጵያ ጥቅሟን ለማስጠበቅ ማድረግ ያለባት ምንድን ነው? ሙሉ ዘገባውን ለማድመጥ…. ቴዎድሮስ ወርቁ የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… Website፡ https://www.shegerfm.com/ YouTube : https://youtube.com/@shegerfm1021radio?si=MIGhci0wINMYwCmw Telegram : https://t.me/ShegerFMRadio102_1 Facebook፡ https://web.facebook.com/Sheger102.1 WhatsApp : https://whatsapp.com/cha
Jan 11 min read


በጥጥ ምርት ላይ የተጣለው ተጨማሪ እሴት ታክስ በሀገር ቤት የሚመረተው ጥጥ ዋጋው እንዲንር አድርጎታል ተባለ፡፡
ታህሳስ 22/2018 በጥጥ ምርት ላይ የተጣለው ተጨማሪ እሴት ታክስ በሀገር ቤት የሚመረተው ጥጥ ዋጋው እንዲንር አድርጎታል ተባለ፡፡ በዚህም ምንክያት ምርቱን ገበያውን ለመምራት እየተቸገረ መሆኑን የኢትዮጵያ ጥጥ ማህበር ነግሮናል፡፡ ሀገር ውስጥ የሚመረተውን የጥጥ ምርት ከውጭ ከሚገባው በዋጋ በኪሎ የ30 ብር በኩንታል ደግሞ የ3,000 ብር ጭማሪ ማሳየቱን ተነግሯል፡፡ በዚህ ምክንያት የሀገር ውስጥ ምርት ገበያው ላይ እንዲወደድና አምራቾችም የሃገር ውስጥ ምርቱን በመወደዱ ምክንያት ቀዳሚ ምርጫቸው እያደረጉት አይደለም ሲል የኢትዮጵያ ጥጥ ማህበር ነግሮናል፡፡ የኢትዮጵያ ጥጥ ማህበር ዋና ዳይሬክተር ፀጋዬ አበበ እንዳሉት ለሀገር ውስጥ የሚያስፈልግ የጥጥ ምርት በበጀት አመቱ በበቂ ሁኔታ ቢመረትም ገዥ ግን እየተገኘ አይደለም፡፡ ባለፈው
Dec 31, 20251 min read


የአካባቢ ጉዳትን የሚቀነሱ ፈጠራ ላይ የተሰማሩ ወጣቶች ፈጠራዎቻቸውን እንዲያሳድጉ የሚያስችል ስራ እየተሰራ መሆኑንን ሪች ፎር ቼንጅ ተናገረ፡፡
ታህሳስ 22/2018 የአካባቢ ጉዳትን የሚቀነሱ ፈጠራ ላይ የተሰማሩ ወጣቶች ፈጠራዎቻቸውን እንዲያሳድጉ የሚያስችል ስራ እየተሰራ መሆኑንን ሪች ፎር ቼንጅ ተናገረ፡፡ 34 ስራ ፈጣሪዎችም ፈጠራቸውን ለኢንዱስትሪዎችና ለባለሀብቶች እንዲያስተዋውቁ እድል ተመቻችቶላቸዋል ተብሏል፡፡ ከመኖሪያ ቤትና ከተለያዩ ተቋማት እንዲሁም ከፋብሪካዎች የሚወጡና አካባቢን የሚበክሉ ቁሶችን እና ፈሳሾችን በድጋሚ ጥቅም ላይ እያዋልነው ሲሉ ስራ ፈጣሪዎች ነግረውናል፡፡ አገልግሎታቸውን ጨርሰዋል ጥቅም መስጠት አቁሟል ከተባሉት መካከል እና በድጋሚ ጥቅም ላይ ከሚውሉት መካከል ፕላስቲኮች፣ ሳንቡሳ እና ቺብስ ከተጠበሰ በኋላ የሚቀረው የምግብ ዘይት እና የመኪናና የተለያዩ ሞባይል እና ላፕቶፖች ባትሪዎች ይገኙበታል፡፡ ከፕላስቲኮቹ ለመንገድ ንጣፍ የሚሆኑ ቴራሶች ከዘ
Dec 31, 20251 min read


አንድ ጊዜ ብቻ አገልግሎት ሰጥተው የሚጣሉ ስስ ፌስታሎችን መጠቀም ከአንድ ወር በኋላ ይከላከላል፡፡
ታህሳስ 22/2018 አንድ ጊዜ ብቻ አገልግሎት ሰጥተው የሚጣሉ ስስ ፌስታሎችን መጠቀም ከአንድ ወር በኋላ ይከላከላል፡፡ አምራቾች በበኩላቸው አሁንም በቂ የሽግግር ጊዜ አላገኝም፣ ስስ ፌስታሎቹንም ቢሆን ልክ እንደ የውሃ መጠጫ ኮዳዎች አገልግሎት ከሰጡ በኋላ ተሰብስበው መልሶ ጥቅም እንዲሰጡ ማድረግ ይቻላል ይላሉ፡፡ በጉዳዩ ላይ የአካባቢው ጥበቃ ባለስልጣንን ጠይቀናል፡፡ ድጋሚ ጥቅም ላይ መዋል ቢችሉም ለመሰብሰብ አስቸጋሪ ናቸው በቀላሉ በተለያየ ምክንያትም በየቦታው ተበታትነው አካባቢ ላይ ከፍተኛ የሆነ ችግር ያስከትላል ተብሏል፡፡ ከዚህ ቀደም በዚህ ፕላስቲክ ምርት ላይ የተሰማሩ አምራቾች የሚያስከትለውን ጉዳት በመረዳት ከአንድ ጊዜ በላይ አገልግሎት መስጠት ወደሚችሉ የስራ ዘርፎች ፊታቸውን ቢያዞሩ የተሻለ ነው ሲል የአካባቢ ጥበቃ ባለስ
Dec 31, 20251 min read


''ኢትዮጵያ የባህር በር እንድታገኝ የተዋዋለቻችው ሰምምነቶች ሳይተገበሩ፤ በሚዲያ ብቻ እየተወራ የሚኖረው እሰከመቼ ነው?'' የም/ቤት አባል
ታህሳስ 21/2018 ኢትዮጵያ የባህር በር እንድታገኝ ከሶማሊያ፣ ከሶማሊላንድ ጋር የተዋዋለቻችው ሰምምነቶች ሳይተገበሩ፤ አገሪቱም የባህርበር ሳታገኝ በሚዲያ ብቻ እየተወራ የሚኖረው እሰከመቼ ነው? የሚል ጥያቄ ከምክር ቤት አባል ቀረበ፡፡ የውጪ ጉዳይ ሚኒስትሩ በበኩላቸው የባህር በር ጥያቄ የረጅም ጊዜ እይታ ያስፈልገዋል ፣ የማሳመን ስራ እየተሰራ ነው ሲሉ መልሰዋል፡፡ የምክርቤት አባሉ አበባው ደስአለው(ዶ/ር) የኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ አጅንዳ ብቻ ሆኖ የሚቆየው እስከመቼ ነው ብለው የጠየቁት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጌዲዮን ጢሞቲዮስ (ዶ/ር) ዛሬ በፓርላማ ተገኝተው በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከምክርቤት አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽ በሰጡበት ወቅት ነው፡፡ የምክርቤት አባሉ በፈረንጆቹ 2024 ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ እና በሶማሊላንዱ የወቅ
Dec 30, 20252 min read


ግብርናው ዘርፍ የብድር አቅርቦት ከማያገኙ ዘርፎች መካከል ቀዳሚው ነው ተባለ፡፡
ታህሳስ 21/2018 ግብርናው ዘርፍ የብድር አቅርቦት ከማያገኙ ዘርፎች መካከል ቀዳሚው ነው ተባለ፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ ግብርናው የብድር አቅርቦት ከፋይናንስ ተቋማት እንዳያገኝ ከሚያደርጉት ምክንያቶች ዋነኛው በዝናብ ላይ የተመሰረተ በመሆኑ ነው ይላሉ ያነጋገርናቸው የግብርና ኦኮኖሚ ባለሙያ፡፡ በኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት የግብርና ኢኮኖሚስት ምርምር ዳይሬክተር እና ተመራማሪ ታደለ ማሞ(ዶ/ር) ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚቀርበው ብድር ውስጥ ግብርናው የሚያገኘው 10 በመቶ ብቻ ነው፡፡ ከ10 በመቶ ብድሩ መካከል አብዛኛው ብድር በግብርና ምርት ማቀነባበር ስራ ለተሰማሩ ኢንዱስትሪዎች የሚቀርብ ነው ተብሏል፡፡ ገበሬው አሁንም ብድር እያገኘ አይደለም ብለዋል፡፡ ግብርናው ለሺህ አመታት በስፋት የሚያውቀው ቴክኖሎጂ በሬና ሞፈር ነው ፣ ገበሬውም
Dec 30, 20251 min read


ጥብቅ የገንዘብ ፖሊሲው የዋጋ ግሽበቱ ነጠላ ድጅት እስኪደርስ ድረስ ይቀጥላል ተባለ፡፡
ታህሳስ 21/2018 ጥብቅ የገንዘብ ፖሊሲው የዋጋ ግሽበቱ ነጠላ ድጅት እስኪደርስ ድረስ ይቀጥላል ተባለ፡፡ ይህም የባንኮች የብድር አሰጣጥ ላይ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ተጥሎ የቆየው ገደብ እንደሚቀጥል ያሳያል፡፡ ባንኮች ለአስቀማጮች ይሰጡት የነበረው የ7 በመቶ ወለድ በብሔራዊ ባንክ የተወሰነ እንደነበር ይታወሳል፡፡ አሁን ባንኮች እና ቆጣቢዎች እንዲደራደሩበት ወይም ለገበያው እንዲተው የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ ወስኗል፡፡ በብሔራዊ ባንክ ስር የተቋቋመ የገንዘብ ፖሊስ ኮሚቴ ዛሬ አምስተኛ ዙር ስብሰባውን አካሂዶ መግለጫ አውጥቷል፡፡ ለዛሬ ስብሰባውም የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴው የተለያዩ 4 ውሳኔዎችን አሳልፏል፡፡ የብሄራዊ ባንክ የ15 በመቶ የፖሊሲ ተመን ባለበት እንዲቀጥል የሚለው የመጀመሪያው ውሳኔ ነው፡፡ በሌላ በኩል ኮሚቴው በባንኮች ያለው የጥሬ ገንዘብ ክ
Dec 30, 20252 min read


ልዩ መለያ የሌላቸው ነባር ደረሰኞች ከፊታችን ጥር በኋላ ከአገልግሎት ውጪ እንደሚሆኑ የገቢዎች ሚ/ር ተናገረ፡፡
ታህሳስ 21/2018 ልዩ መለያ ወይም ‘’ባር ኮድ’’ የሌላቸው ነባር ደረሰኞች ከፊታችን ጥር ወር በኋላ ሙሉ ለሙሉ ከአገልግሎት ውጪ እንደሚሆኑ የገቢዎች ሚኒስቴር ተናገረ፡፡ ከካሽ ሬጅስተር የሚወጡ ደረሰኞችንም ወደ ኤሌክትሮኒክ መላ ለመቀየር ስራ ተጀምሯል ብሏል። ከደረሰኝ መስጠት እና መቀበል ጋር የተገናኙ ሰፋ ያሉ ችግሮች እንደሚታዩ የገቢዎች ሚኒስቴር ተናግሯል። ሃሰተኛ ደረሰኝ ለመንግስት ማቅረብ ፤በታክስ ከፋዮች ስም ሃሰተኛ ደረሰኝ ማዘጋጀትና ያልተከፈለ የመንግስት ዕዳ አለብህ በማለት ፤ ሰዎች ላይ ያልተገባ ጫና መፍጠር ከችግሮቹ መካከል እንደሆኑ በሚኒስቴሩ የታክስ ማጭበርበር ምርመራ ፅህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ሢሣይ ገዙ ጠቅሰዋል። ችግሮቹን ለማስቀረት ደረሰኞች ልዩ መለያ ወይም ባር ኮድ እንዲኖራቸው ተደርገው እየታተሙ ነው ብ
Dec 30, 20251 min read


ጉዳያችን - የመቀንጨር ችግር እና መዘዙ
ታህሳስ 20/2018 ጉዳያችን - የመቀንጨር ችግር እና መዘዙ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የዞሎጂ ትምህርት ክፍል መምህርና ተመራማሪ የሆኑት ሀብቴ ጀቤሳ(ዶ/ር) የኢትዮጵያ ትልቁ ችግር ስለሆነውና በተመጣጠነ ምግብ እጥረት ምክንያት ስለሚመጣ የመቀንጨር ችግርና መዘዙ በተመለከተ የሰጡንን ማብራሪያ ያድምጡ…. ቴዎድሮስ ወርቁ የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… Website፡ https://www.shegerfm.com/ YouTube : https://youtube.com/@shegerfm1021radio?si=MIGhci0wINMYwCmw Telegram : https://t.me/ShegerFMRadio102_1 Facebook፡ https://web.facebook.com/Sheger102.1 WhatsApp : https://whatsapp.com/channel/00
Dec 29, 20251 min read


ወደ ህክምና ተቋማት የአጥንት ህክምና ፈልገው ከሚመጡ ተገልጋዮች አብዛኛዎቹ በትራፊክ አደጋ ምክንያት ጉዳት የደረሰባቸው ናቸው ተባለ፡፡
ታህሳስ 20/2018 ወደ ህክምና ተቋማት የአጥንት ህክምና ፈልገው ከሚመጡ ተገልጋዮች አብዛኛዎቹ በትራፊክ አደጋ ምክንያት ጉዳት የደረሰባቸው ናቸው ተባለ፡፡ የትራፊክ አደጋ አሁንም ከሌሎች ጉዳቶች ይልቅ ለአጥንትና መገጣጠሚያ ችግሮች ቀዳሚ መንስኤ መሆኑ ተነግሯል፡፡ በሌላ በኩል ጉዳቱ ከባድ ቢሆንም የህክምና ወጪው ከፍተኛ መሆንና ህክምናው በሁሉም የመንግስት የጤና ተቋማት አለመገኘቱም ተጨማሪ ጫና መፍጠሩንም የኢትዮጵያ የአጥንት ቀዶ ህክምና ማህበር ተናግሯል፡፡ የማህበሩ ፕሬዝዳንትና የአጥንት ቀዶ ህክምና ስፔሻሊስቱ ዶ/ር ኤፍሬም ገብረ ሐና እንደሚናገሩት ከአጥንት ጉዳት ጋር በተያያዘ አብዛኛውን ቁጥር የሚይዘው የትራፊክ አደጋ ነው ብለዋል፡፡ ኢትዮጵያ እስካሁን የጉዳት መረጃ መመዝገቢያ ቋት የሌላት በመሆኑም በትራፊክ አደጋ ምክንያት የ
Dec 29, 20251 min read


ኢትዮ ቴሌኮም ለደንበኞቹ የአገልግሎት ታሪፍ ማሻሻሉ ተሰማ።
ታህሳስ 20/2018 ኢትዮ ቴሌኮም ለደንበኞቹ የአገልግሎት ታሪፍ ማሻሻሉ ተሰማ። ከባንያው በተለያዩ አገልግሎቶች ላይ ያደረገው አማካይ የ ዋጋ ማሻሻያ የ23% በመቶ እንደሆነ ሰምተናል። ኢትዮ ቴሌኮም ይህን የታሪፍ አገልግሎት ማሻሻያ ያደረኩት፤ ተለዋዋጭ የ ማክሮ ኢኮኖሚ ፤ የካፒታል እና የስራ ማስኬጃ ወጭዎች ከፍ በማለቱ ነው ብሏል። ከዚህም ባለፈ ኩባንያው፤ የአገልግሎት ጥራትን ለማስጠበቅ የታሪፍ ማሻሻያ አድርጌያለሁ ብሏል። በዚህም መሰረት የ ዋጋ ማሻሻያ ከተደረገባቸው አማካይ 23 በመቶ ውስጥ የቴሌብር ልዩ ስጦታ ጥቅል የ10% ቅናሽ ወደ 20% ከፍ ብሏል። ኩባንያው ካሉት አብዛኛው ጥቅሎች ላይ 38 የተለያዩ ጥቅሎች ላይ ምንም ዓይነት የዋጋ ጭማሪ አላደረኩም ብሏል። ከዚህ ውስጥም የ1 ብር፣ የ2 ብር፣ የ5 ብር እና የ1 ሰዓት ጥቅሎች ባሉበት እን
Dec 29, 20251 min read


ቭላድሚር ፑቲን ዩክሬይን የሰላሙን መንገድ ብትመርጥ ይሻላታል ሲሉ በድጋሚ አስጠነቀቁ፡፡
ታህሳስ 20/2018 - የውጪ ሀገራት ወሬዎች #ሩሲያ የሩሲያው ፕሬዘዳንት ቭላድሚር ፑቲን ዩክሬይን የሰላሙን መንገድ ብትመርጥ ይሻላታል ሲሉ በድጋሚ አስጠነቀቁ፡፡ የሩሲያው ታስ የወሬ ድርጅት የፑቲንን የከትናንት በስቲያ ማስጠንቀቂያ እወቁት ማለቱን የፃፈው ሬውተርስ ነው፡፡ የሩሲያ ጦር ሰሞኑን በዩክሬይን ላይ ሁለንተናዊ ጥቃቱን ማክፈቱ ይነገራል፡፡ ፑቲን የድጋሚ ማስጠንቀቂያቸው የተሰማው የሩሲያ ጦር በቅርቡ በዳኔስክ እና በዛፓሮዢያ ግዛቶች በያዛቸው ከተሞች እና አካባቢዎች ጉብኝት ያደረጉ የጦር አለቆችን ባነጋገሩበት አጋጣሚ ነው ተብሏል፡፡ የሩሲያው ፕሬዘዳንት ዩክሬይን ሰላሙን ካልመረጠች ለጦርነቱ ያስቀመጥነውን ግብ በጦር ሀይል ማሳካታችን አይቀርም ማለታቸው ተሰምቷል፡፡ ጦርነቱ ያለ ሁነኛ መፍትሄ ወደ 4ኛ ዓመቱ እየታቀረበ ነው፡
Dec 29, 20252 min read


የባዮ ቴክሎኖጂ ምርምር የተደረገባቸው የሰብል ምርቶች ላይ የሚደረገው ክትትል ምን መሳይ ነው?
ታህሳስ 20/2018 በባዮ ቴክሎኖጂ ምርምር የተደረገባቸው የሰብል ዝርያዎች ገበሬው ጋር እየደረሱ ነው፡፡ የዘረመል ምህንድስናን ጨምሮ ሌሎች የባዮ ቴክሎኖጂ ምርምር የተደረገባቸው የሰብል ምርቶች ላይ የሚደረገው ክትትል ምን መሳይ ነው? ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….. በረከት አካሉ የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… Website፡ https://www.shegerfm.com/ YouTube : https://youtube.com/@shegerfm1021radio?si=MIGhci0wINMYwCmw Telegram : https://t.me/ShegerFMRadio102_1 Facebook፡ https://web.facebook.com/Sheger102.1 WhatsApp : https://whatsapp.com/channel/0029VaAOnG9J3juypE0M4G1O X
Dec 29, 20251 min read
ፕሮግራሞች
bottom of page








