top of page

እስራኤል ለሶማሊላንድ እውቅና መስጠቷ በአፍሪካ ቀንድ የዲፕሎማሲ

  • sheger1021fm
  • Jan 1
  • 1 min read

ታህሳስ 23/2018 

 

እስራኤል ለሶማሊላንድ እውቅና መስጠቷ በአፍሪካ ቀንድ የዲፕሎማሲ ስዕሉን እንደሚቀይረው ይታመናል፡፡

 

ምዕራባውያን የተለያዩ የአረብ ሀገራትና ግብፅም እጃቸውን የሚያስገቡበት  የአፍሪካ ቀንድ ላይ የምትገኘው ኢትዮጵያ ጥቅሟን ለማስጠበቅ ማድረግ ያለባት ምንድን ነው?

 

ሙሉ ዘገባውን ለማድመጥ….

ቴዎድሮስ ወርቁ

 

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

  

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page