በሀገራዊ ምክክሩ አጀንዳ ሆኖ ብሔራዊ መግባባት ይፈጠርበት ዘንድ ከቀረቡ አጀንዳዎች መከካከል የኢትዮጵያን የዘመን አቆጣጠር ይመለከታል፡፡
- sheger1021fm
- Jan 1
- 1 min read
ታህሳስ 23/2018
በሀገራዊ ምክክሩ አጀንዳ ሆኖ ብሔራዊ መግባባት ይፈጠርበት ዘንድ ከቀረቡ አጀንዳዎች መከካከል የኢትዮጵያን የዘመን አቆጣጠር ይመለከታል፡፡
በጉዳዩ ላይ ከዚህ ቀደም ጥናትና ምርምር ያደረጉ ምሁር እንደሚሉት የኢትዮጵያ የዘመን አቆጣጠር ካሌንደር ከ3,000 ዓመት በፊት ሲጀመር የክርስትናም ሆነ የእስልምና እምነት ወደ ኢትዮጵያ አልገባም ነበር፡፡
ሙሉ ዘገባውን ለማድመጥ….
ያሬድ እንዳሻው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Website፡ https://www.shegerfm.com/
Telegram : https://t.me/ShegerFMRadio102_1
Facebook፡ https://web.facebook.com/Sheger102.1












Comments