አንድ ጊዜ ብቻ አገልግሎት ሰጥተው የሚጣሉ ስስ ፌስታሎችን መጠቀም ከአንድ ወር በኋላ ይከላከላል፡፡
- sheger1021fm
- 1 hour ago
- 1 min read
ታህሳስ 22/2018
አንድ ጊዜ ብቻ አገልግሎት ሰጥተው የሚጣሉ ስስ ፌስታሎችን መጠቀም ከአንድ ወር በኋላ ይከላከላል፡፡
አምራቾች በበኩላቸው አሁንም በቂ የሽግግር ጊዜ አላገኝም፣ ስስ ፌስታሎቹንም ቢሆን ልክ እንደ የውሃ መጠጫ ኮዳዎች አገልግሎት ከሰጡ በኋላ ተሰብስበው መልሶ ጥቅም እንዲሰጡ ማድረግ ይቻላል ይላሉ፡፡
በጉዳዩ ላይ የአካባቢው ጥበቃ ባለስልጣንን ጠይቀናል፡፡

ድጋሚ ጥቅም ላይ መዋል ቢችሉም ለመሰብሰብ አስቸጋሪ ናቸው በቀላሉ በተለያየ ምክንያትም በየቦታው ተበታትነው አካባቢ ላይ ከፍተኛ የሆነ ችግር ያስከትላል ተብሏል፡፡
ከዚህ ቀደም በዚህ ፕላስቲክ ምርት ላይ የተሰማሩ አምራቾች የሚያስከትለውን ጉዳት በመረዳት ከአንድ ጊዜ በላይ አገልግሎት መስጠት ወደሚችሉ የስራ ዘርፎች ፊታቸውን ቢያዞሩ የተሻለ ነው ሲል የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን መክሯል፡፡
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ
ማርታ በቀለ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Website፡ https://www.shegerfm.com/
Telegram : https://t.me/ShegerFMRadio102_1
Facebook፡ https://web.facebook.com/Sheger102.1








