top of page

የይዞታ ማረጋገጫ ሳይኖር፤ የንብረት ታክስ እንዲከፈል የሚያስገድደው ረቂቅ አዋጅ

  • Jan 5
  • 1 min read

ታህሳስ 27/2018

 

መንግስት የባለቤትነት መብት የሌላቸው ሰዎች የይዞታ ማረጋገጫ ባይኖራቸውም የንብረት ታክስ እንዲከፍሉ የሚያስገድድ ረቂቅ አዋጅ እያሰናዳ መሆኑ ተሰምቷል፡፡

 

ለመሆኑ የባለቤትነት መብት በሌለበት ሁኔታ ለይዞታ የንብረት ታክስ እንዲከፈል ማድረግ ምን ያክል ትክክለኛ አካሄድ ይሆናል?

 

የንብረት ታክስ የሚከፍለው ግለሰብስ በሂደት መብት እንዲፈጠርለት አያደርግም ወይ? የሚል ጥያቄም ይነሳል፡፡

 

የህግ ባለሞያ አነጋግረናል፡፡

 

ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…..

 

ንጋቱ ረጋሣ

 

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

  

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page