top of page


ሐምሌ 5 2017 - ኢትዮ ቴሌኮም፣ ዳሽን ባንክ እና ኤታ ሶሉሽንስ የቢዝነስ ስራን የሚያቀልል የዲጅታል አገልግሎት ወደ ስራ አስገቡ።
ኢትዮ ቴሌኮም፣ ዳሽን ባንክ እና ኤታ ሶሉሽንስ የቢዝነስ ስራን የሚያቀልል የዲጅታል አገልግሎት ወደ ስራ አስገቡ። ይህ የዲጅታል መፍትሄ የወረቀት ገንዘብ ንክኪን በማስቀረት ከሀገር ሰው ጋር እና የንግድ ጠባይ ጋር...
16 minutes ago2 min read


ሐምሌ 5 2017 - ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ “ንብ ተራ ኦንላይን“ የተሰኘ መተግበሪያ ወደ ስራ አስገባ።
መተግበሪያው ደንበኞች ግብይቶችንና ክፍያዎችን በቀላሉ ስልካቸውን በመጠቀም ለመፈጸም የሚያስችላቸው መሆኑን ሰምተናል። ንብ ተራ ኦንላይን በርካታ አገልግሎቶችን በአጭር ጊዜ ውስጥ ለማከናወን የሚያስችል መተግበሪያ ነው...
3 hours ago1 min read


ሐምሌ 5 2017 - በሕገ ወጥ ተግባር ላይ ተሠማርተዋል የተባሉ 6 የነዳጅ አከፋፋይ ኩባንያዎች፤ ለ1 ወር ታገዱ።
በሕገ ወጥ ተግባር ላይ ተሠማርተዋል የተባሉ 6 የነዳጅ አከፋፋይ ኩባንያዎች፤ ለ1 ወር ታገዱ። ሌሎች ሰባት ኩባንያዎች ደግሞ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷቸዋል። ይህን ያለው የኢትዮጵያ ነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን ሲሆን...
7 hours ago1 min read


ሐምሌ 5 2017 - አሽሊ ፈርኒቸር ምርቶቹን በኢትዮጵያ ገበያ መሸጥ ሊጀምር ነው
የአሜሪካው አሽሊ ፈርኒቸር ምርቶቹን በኢትዮጵያ ገበያ መሸጥ ሊጀምር ነው። ለዚህም ሲባል አሽሊ ፈርኒቸር ከሀገር ቤቱ ዩስራ ሆም ጋር ስምምነት አስሯል። የስምምነት ፊርማው ትናንት ምሽት በብሔራዊ ቤተ መንግሥት ውስጥ...
8 hours ago1 min read


ሐምሌ 4 2017 -ብሔራዊ ባንክ፣ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን፣ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ማዕከላዊ ግምጃ ቤትና የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ለመጀመሪያ ግዜ የግምጃ ቤት ሰነዶችን ለህዝብ ይፋዊ ሽያጭ አስጀመሩ።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ፣ የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን፣ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ማዕከላዊ ግምጃ ቤት እና የኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ለመጀመሪያ ግዜ የግምጃ ቤት ሰነዶችን ለህዝብ ይፋዊ ሽያጭ...
1 day ago2 min read


ሐምሌ 4 2017 - የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፤ የቆንዳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ህንጻ መመረቁ ተሰማ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የሆስፒታል ሽፋንን በ1.4 በመቶ ከፍ ያደረገዋል የተባለለት፤ የቆንዳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ህንጻ መመረቁ ተሰማ፡፡ ሆስፒታሉ በክልሉ 12ኛው የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል...
1 day ago1 min read


ሐምሌ 4 2017 - የሩሲያ ማዕከላዊ ባንክ የሩሲያ መገበያያ ገንዘብ ሩብል፤ ከኢትዮጵያ ብር ጋር ያለውን የምንዛሪ ተመን ይፋ አደረገ፡፡
100 የኢትዮጵያ ብር በ57.5872 የሩሲያ ሩብል እንዲመነዘር ተመን ወጥቶለታል፡፡ የሁለቱ ሀገራት ገንዘቦች የእርስ በእርስ የምንዛሪ ተመን መቀመጡ በመካከላቸው ያለውን የንግድና ሌላውንም ልውውጦች በቀጥታ ለማከናወን...
1 day ago1 min read


ሐምሌ 4 2017 - የአዲሱ የገቢ ግብር ረቂቅ አዋጅ ከተለያየ የገቢ ምንጭ የሚገኝ ገቢ አንድ ላይ ተጣምሮ ግብር እንዲከፈልበት ያደርጋል ተባለ
ይህም ማለት አንድ ሰው ተቀጣሪ ደመወዝተኛ ሆኖ በተጨማሪ የሚያከራየው ቤት ወይም ሌላ ንግድ ቢኖረው ሶስቱም ገቢው በአንድ ላይ ተሰልቶ ግብር ይከፈልበታል እንደማለት ነው፡፡ አሁን በስራ ላይ ባለው አዋጅ በተመሳሳይ...
1 day ago1 min read


ሐምሌ 4 2017 - በትምህርት ቤት ዙሪያ አዋኪ ድርጊት ሲፈፅሙ የተገኙ 5,220 ደንብ ተላላፊዎች ተቀጡ ተባለ፡፡
በትምህርት ቤት ዙሪያ በ500 ሜትር ራዲየስ አዋኪ ድርጊቶችን ሲፈፅሙ ነበሩ ያልኳቸውን 5,220 ደንብ ተላላፊዎች ላይ እርምጃ ወስጃለሁ ሲል የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ተናግሯል፡፡ በተጨማሪም የንግድ...
1 day ago1 min read


ሐምሌ 4 2017 - የሱዳን ጦርነት በመስጋት ወደ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ የገቡ ሁሉም ዜጎች በአንድ መጠለያ እንዲሰባሰቡ ተደርጓል ተባለ
በጎረቤት ሱዳን ያለውን ጦርነት በመስጋት ወደ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የገቡ ሁሉም የሀገሪቱ ዜጎች በአንድ መጠለያ ጣቢያ እንዲሰባሰቡ ተደርጓል ተባለ። አሁን ላይ ጦርነቱን ሸሽተው ወደ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚገቡ...
1 day ago1 min read


ሐምሌ 3 2017 - አሜሪካ ለኢትዮጵያዊያን በምትሰጠው፣ የአጭር ጊዜ የአሜሪካ መግቢያ ቪዛ ላይ ለውጥ አደረገች
አሜሪካ ለኢትዮጵያዊያን በምትሰጠው፣ የአጭር ጊዜ የአሜሪካ መግቢያ ቪዛ ላይ ለውጥ አደረገች። እንደ ጉብኝት ላሉ ጉዳዮች የሚሰጥ የአጭር ጊዜ ቪዛ (non immigrant visa) የአገልግሎት ጊዜው ለአንድ ጊዜ ብቻ...
2 days ago1 min read


ሐምሌ 3 2017 - የገቢ ግብር ማሻሽያ ረቂቅ አዋጅ
የገቢ ግብር ማሻሽያ ረቂቅ አዋጁ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ያሉ የህብረተሰብ ክፍሎች ያለባቸውን የግብር ጫና መቀነስ አንዱ አላማው ቢሆንም፤ በውስጡ የያዛቸው ድንጋጌዎች ግን እሱን አንደማያመለክቱ እንደራሴዎች...
2 days ago3 min read


ሐምሌ 2 2017 - የውጪ ሀገር ወሬዎች
#ደቡብ_ሱዳን ደቡብ ሱዳን ነፃነቷን ካገኘች ዛሬ 14ኛ ዓመቷን ብታስቆጥርም ምንም ዓይነት የነፃነት በዓል አታከብርም ተባለ፡፡ አገሪቱ በአሁኑ ወቅት ከፍተኛ ምጣኔ ሐብታዊ ችግር እግር ከወረች እንደተጠፈረች ሬዲዮ...
3 days ago2 min read


ሐምሌ 2 2017 - ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ባለ አምስት እና ባለ አራት ኮከብ ሆቴሎች በሌሎች ሀገሮች ተመሳሳይ ደረጃ ካላቸው ሆቴሎች ጋር ሲወዳደሩ
በቅርቡ 40 ሆቴሎች በአለም አቀፍ መስፈርት መሰረት የዳግም ምዘና ተደርጎባቸው 11 የሚሆኑ ሆቴሎች ባለ 5 ኮከብ ደረጃን ያገኙ ሲሆን ቀሪዎቹ ሆቴሎች ደግሞ ከ4 እስከ 1 የኮከብ ደረጃን መያዛቸውን ቱሪዝም ሚኒስቴር...
3 days ago1 min read


በሐምሌ 2 2017 - ገጠር አካባቢዎች ከከተማ ጋር ሲተያይ ያለው የፖሊስ ቁጥር ያነሰ ቢሆንም የሚፈጸሙ ወንጀሎች ቁጥር ከከተማው ያነሰ እንደሆነ ጥናት አሳይቷል፤ ለምን?
በገጠር አካባቢዎች ከከተማ ጋር ሲተያይ ያለው የፖሊስ ቁጥር ያንሳል፣ የፍርድ ቤቶችም ብዛት ዝቅተኛ ነው፡፡ ነገር ግን በዚያ የሚፈፀም ወንጀል የፀጥታና የፍትህ ተቋማት ከሚበዙት ከተማ እንደሚያንስ ጥናት አሳይቷል፡፡...
3 days ago1 min read


ሐምሌ 2 2017 - የቱሪዝም ሚንስቴር Visit Ethiopia የተሰኘ ድረ ገፅ ይፋ አደረገ
የቱሪዝም ሚንስቴር ቪዚት ኢትዮጵያ ( #Visit_Ethiopia ) የተሰኘ ድረ ገፅ ወይም ዌብሳይት ይፋ አደረገ። ድረ ገፁ ቱሪስቶች ሀገሪቱ ውስጥ ያለው የቱሪዝም መዳረሻዎች መረጃ እንዲያውቁና የሆቴል፣ የአስጎብኚ...
3 days ago1 min read


ሐምሌ 1 2017 - አካል ጉዳተኞች በትምህርት፣ በጤና ፣ በመሰረተ ልማት ላይ እኩል ተጠቃሚ እየሆኑ አይደለም ተባለ
ኢትዮጵያ የአካል ጉዳተኞችን መብቶች ለማስጠበቅ የተለያዩ ህጎችና ድንጋጌዎች ብታወጣም በአግባቡ የማይተገበሩ በመሆኑ አሁንም አካል ጉዳተኞች በትምህርት፣ በጤና ፣ በመሰረተ ልማት ላይ እኩል ተጠቃሚ እየሆኑ አይደለም...
4 days ago1 min read


ሐምሌ 1 2017 - ከህዝብ የሚቀርቡ ጥያቄዎች ምላሽ እያገኙ አይደሉም ሲሉ የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት አባላት ተናገሩ
ምክር ቤቱ በበኩሉ መቶ በመቶ እና በሚፈለገው ልክ ጥያቄዎች ተመልሰዋል ማለት ባይቻልም ትልልቅ ለውጦች መጥተዋል ብሏል፡፡ የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት አባላት የሚሰጧቸው ጥቅማ ጥቅሞችም እንዲሻሻሉ ጠይቀዋል፡፡...
4 days ago3 min read


ሰኔ 30 2017 - በወንጀል ድርጊት የተገኘ ገንዘብን ሕጋዊ አስመስሎ ማቅረብን ለመቆጣጠር በወጣው አዋጅ ላይ ''መርማሪው ከግድያ ውጭ የትኛውንም ድርጊት ቢፈጽም ተጠያቂ አይሆንም'' የሚለው ድንጋጌ እንዲወጣ ተደረገ
በወንጀል ድርጊት የተገኘ ገንዘብን ወይም ንብረት ሕጋዊ አስመስሎ ማቅረብንና ሽብርተኝነትን በገንዘብ መርዳትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በወጣው አዋጅ ላይ መርማሪው ከግድያ ውጭ የትኛውንም ድርጊት ቢፈጽም ተጠያቂ...
5 days ago1 min read


ሰኔ 30 2017 - የተፈጥሮ የአፈር ማዳበሪያ
የኢትዮጵያ ግብርናን ከኬሚካል ማዳበሪያ ያላቅቃሉ የተባሉ የፈጠራ ሃሳቦች፤ በተለያዩ ጊዜያት ተሰሩ ተብሎ ሲነገሩ ሰምተናል፡፡ እነዚህ የተፈጥሮ ማዳበሪያዎች የአፈር አሲዳማነትን ከመከላከልም ባለፈ ምርትና ምርታማነትን...
5 days ago1 min read


ሰኔ 30 2017 - የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች አዋጅ ላይ እየተደረገ ያለው ማሻሻያ የሲቪል ማህበራት ድርጅቶችን ወደ ቀድሞው ማነቆ ሊመልሳቸው ነው የሚል ስጋት ፈጥሯል
የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች አዋጅ በስድስት ዓመት ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ ተሻሽሏል፡፡ ቀድሞ የነበረው ህግ ከሚያገኙት የገንዘብ ድጋፍ ከ10 በመቶ በላይ ከሃገርና ከውጭ ካሉ የገንዘብ ምንጮች የሚያገኙ ከሆነ በፖለቲካና...
5 days ago1 min read
ፕሮግራሞች
bottom of page