ጳጉሜ 1 2017 - ኢትዮጵያ ግድቡን ገንብታ መጨረሷ በመደራደር አቅሟ በኩል ምን አተረፈች?
- sheger1021fm
- Sep 6
- 1 min read
14 ዓመታት በግንባታ፣ 14 ዓመታት በድርድር የቆየው ታላቁ የህዳሴ ግድብ ከቀናት በኋላ ይመረቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
ድርድሩ ባይጠናቀቅም ግንባታው ግን ለምርቃት ዝግጁ ሆኗል፡፡
የግድቡ ጉዳይ በፀጥታው ምክር ቤትም ፣ በዋይት ሐውስም ፣ በአፍሪካ ህብረት ጥላ ስርም ድርድር ፣ ንግግር ተደርጎበታል፡፡
ኢትዮጵያ ግድቡን ገንብታ መጨረሷ በመደራደር አቅሟ በኩል ምን አተረፈች?
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ...
ያሬድ እንዳሻው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
📌 Telegram; https://t.me/ShegerFMRadio102_1
📌 YouTube: https://shorturl.at/P4mpX
📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s












Comments