ነሀሴ 30 2017 - ከግድቡ የሚመነጨውን ሃይል ሽያጭ ይበልጥ ለማስፋት ምን የቤት ስራ አለ?
- sheger1021fm
- Sep 5
- 1 min read
የኢትዮጵያ ቁጥር አንድ ሀገራዊ የግንባታ ፕሮጀክት ተጠናቋል፡፡
ታላቁ የህዳሴ ግድብ ረቫኑ ሊቆረጥ ተቃርቧል፡፡
ከግድቡ የሚመነጨውን ሃይል ለውጭ ሀገራት ሸጦ ዶላር ማግኘትም ተጀምሯል፡፡
ይህንን የሀይል ሽያጭ ይበልጥ ለማስፋት ምን የቤት ስራ አለ?
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…..
ተህቦ ንጉሴ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
📌 Telegram; https://t.me/ShegerFMRadio102_1
📌 YouTube: https://shorturl.at/P4mpX
📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s












Comments