ነሀሴ 28 2017 - ስራ ፈጣሪዎችን በአፍሪካ ደረጃ እውቅና የሚያገኙበት ፕሮግራም በኢትዮጵያ ሊካሄድ መሆኑ ተሰምቷል
- sheger1021fm
- 5 days ago
- 1 min read
በኢትዮጵያ በስራ ፈላጊው እና በሚፈጠረው ስራ መካከል ሰፊ ልዩነት አለ።
በዚህም የስራ አጡ ቁጥር ከ25 በመቶ በላይ መሆኑን ጥናቶች ያሳያሉ።
ወጣቶች የራሳቸውን ስራ ይፍጠሩ የሚለው ደግሞ እንደ አንድ መፍትሄ ይታያል።
ይሁንና የካፒታል እጥረት እና ሌላውም ስራ ፈጣሪዎችን ይፈትናቸዋል።
ስራ ፈጣሪዎችን የሚያግዙ እና የሚያበረታቱ ተቋማት እንዲበረክቱ ያግዛል በሚልም በአፍሪካ ደረጃ እውቅና የሚያገኙበት ፕሮግራም በኢትዮጵያ ሊካሄድ መሆኑ ተሰምቷል።
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…..
ፋሲካ ሙሉወርቅ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
📌 Telegram; https://t.me/ShegerFMRadio102_1
📌 YouTube: https://shorturl.at/P4mpX
📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s
Comments