top of page

ነሀሴ 28 2017 - የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራዎች ኮርፖሬሽን በተለያዩ 5 የአፍሪካ ሀገራት ቅርጫፍ ቢሮዎችን መክፈቱን ተናገረ

  • sheger1021fm
  • Sep 3
  • 1 min read

የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራዎች ኮርፖሬሽን በተለያዩ 5 የአፍሪካ ሀገራት ቅርጫፍ ቢሮዎችን መክፈቱን ተናገረ፡፡


በኮንስትራክሸን ዘርፍ አለም አቀፍ ተወደዳሪ ለመሆን እየተሰራ መሆኑንም ተናግሯል፡፡


በ2017 በጀት ዓመትም ከኢትዮጵያ ውጭ በገነባቸው ፕሮጀክቶች 6 ሚሊዮን ዶላር ወይም በአሁኑ የምንዛሬ ዋጋ ከ831 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱ ተሰምቷል፡፡


በተጨማሪም ተቋሙ በሃገር ቤትም 34 ፕሮጀክቶችን አጠናቆ በማስረከብ ያልተጣሉ ወደ 3 ቢሊዮን ብር የተጠጋ ትርፍ አግኝቷል፡፡


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…..

ትዕግስት ዘሪሁን


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page