top of page

ነሀሴ 28 2017 - አለም አቀፍ ክፍያዎችን በውጭ ምንዛሪ ለመክፈል

  • sheger1021fm
  • Sep 3
  • 1 min read

የኢትዮጵያ የፋይናስ ሥርዓት አለም አቀፍ ክፍያዎችን በውጭ ምንዛሪ ለመክፈል የሚያስችል አይደለም፡፡


በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚሰጥ አጭር ስልጠና ለመውሰድ ወይም ለስኮላርሺፕ ውድድር 100 ዶላር የማይሞላ ክፍያ ቢጠየቁ በኢትዮጵያ ህግ ይህን ማድረግ አይችሉም፡፡


እንዲህ ያለው ችግር ደግሞ ሰዎችን ወደ ጥቁር ገበያው እንደሚገፋቸው በመጥቀስ ማስተካከያ እንዲደረግ የሚጠይቁ አሉ፡፡


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…..

ተህቦ ንጉሴ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page