Mar 41 minየካቲት 25፣2016 - አዋሽ ባንክ ‘’የደንበኞች ሳምንት አከባበበር እና የዲጂታል ወር’’ መርሀ ግብሮችን አስጀመረ፡፡የባንኩን ከዛሬ ጀምሮ ለአንድ ሳምንት የሚቆየውን የደንበኞች ሳምንትን መርሐ ግብር እና ለአንድ ወር የሚቆየውን የዲጂታል ወር መርሐ-ግብር ያስጀመሩት ዋና ሥራ አስፈፃሚው አቶ ፀሐይ ሽፈራው ናቸው፡፡ የዚህ መርሐ ግብር...
Jan 301 minጥር 21፣2016 - እስልምናን የተመለከቱ ቅርሶችን ዘርፉ በተገቢው እየተጠቀመባቸው አይደለም ሲሉ አስጎብኚ ድርጅቶች ተናገሩየቱሪስት መስህብ ከሆኑ ቅርሶች መካከል በቤተ እምነቶች ውስጥ ያሉ ቅርሶችና ሥነ ህንፃዎች ይገኙበታል፡፡ በተለይ የእስልምና እምነትን የተመለከቱ ቅርሶችን በተገቢው መጠን ዘርፉ እየተጠቀመባቸውና ገቢ እየተገኘ አይደለም...
Jan 111 minጥር 2፣2016 - ባለሀብቶች በኢንዱስትሪ ፓርኮች ገብተው ለመስራት ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ጋር ስምምነት ተፈራረሙ11 ባለሀብቶች በኢንዱስትሪ ፓርኮች ገብተው ለመስራት ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ጋር ስምምነት ተፈራረሙ። ስምምነት የተፈራረሙት ባለሀብቶች በ5 የተለያዩ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ገብተው ለመስራት ተስማምተዋል።...
Jan 31 minታህሳስ 24፣2016 - ምጣኔ ሐብት፡- የአየር ንብረት መዛባት፣ ግብርናውና ማክሮ ኢኮኖሚምጣኔ ሐብት፡- የአየር ንብረት መዛባት፣ ግብርናውና ማክሮ ኢኮኖሚ ተህቦ ንጉሴ የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Jan 21 minታህሳስ 23፣2016 - ቡና ባንክ የ"ይቆጥቡ ይሸለሙ" ላይ ለተሳተፉ የዕጣ አሸናፊዎች ሽልማት ሰጠቡና ባንክ በ3ኛው የ"ይቆጥቡ ይሸለሙ" ፕሮግራም ላይ ለተሳተፉ የዕጣ አሸናፊ መምህራን አና የጤና ባለሞያዎች ሽልማት ሰጠ፡፡ በዚህም መሰረት ወ/ሮ ፈጓታዬ ደምሴ የተባሉ የባንኩ ደንበኛ የቤት አውቶሞቢል አሸናፊ...
Dec 6, 20231 minህዳር 26፣2016 - አዋሽ ባንክ የሞባይል ስልክን በመጠቀም ብቻ አነስተኛ ብድር መስጠት የሚያስችለውን ፕሮግራም ይፋ አደረገአዋሽ ባንክ የሞባይል ስልክን በመጠቀም ብቻ አነስተኛ ብድር መስጠት የሚያስችለውን ፕሮግራም ይፋ አደረገ፡፡ የአዋሽ ባንክ የዲጂታል የብድር አቅርቦት ስረዓት አዋሽ ለሁሉም የሚል መጠሪያ እንዳለው የባንኩ ዋና ስራ...
Nov 25, 20232 minህዳር 15፣2016 - ‘’ጎህ ቤቶች ባንክ’’ በ2015 የበጀት ዓመት ያልተጣራ 6.38 ሚሊዮን ብር ማትረፉን ተናገረበኢትዮጵያየመጀመሪያው የቤት ፋይናንስ አቅራቢ ሆኖ የተቋቋመው ‘’ጎህ ቤቶች ባንክ’’ በ2015 የበጀት ዓመት ያልተጣራ 6.38 ሚሊዮን ብር ማትረፉን ተናገረ። ትርፉበ2014 የበጀት ዓመት ከተገኘው ትርፍ ጋር ...
Nov 1, 20231 minእገዳው ኢትዮጵያን የውጭ አምራቾችን እያሳጣት ነው ተባለአሜሪካ ለአፍሪካ ሀገራት የሰጠችው የቀረጥና ኮታ የንግድ እድል የታገደችው ኢትዮጵያ እገዳው የውጭ አምራቾችን እያሳጣት ነው ተባለ፡፡ የሀገር ቤት የጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪዎች አሁን በአማራ ክልል ባለው ጦርነት ምክንያት...
Oct 5, 20231 minመስከረም 24፣2016 - ኢንዱስትሪዎች ከሚያስፈልጋቸው የጨው መጠን እያገኙ ያሉት ከግማሽ በታች ነው ተባለበኢትዮጵያ የሚገኙ ኢንዱስትሪዎች ለግብአትነት ከሚያስፈልጋቸው የጨው መጠን እያገኙ ያሉት ከግማሽ በታች ነው ተባለ። ኢትዮጵያ ያላት የጨው ክምችት ግን ለሁለት ሚሊየን ዓመታት ሊያገለግል የሚችል እንደሆነ ተነግሯል።...