top of page

ህዳር 26፣2016 - አዋሽ ባንክ የሞባይል ስልክን በመጠቀም ብቻ አነስተኛ ብድር መስጠት የሚያስችለውን ፕሮግራም ይፋ አደረገ

  • sheger1021fm
  • Dec 6, 2023
  • 1 min read

አዋሽ ባንክ የሞባይል ስልክን በመጠቀም ብቻ አነስተኛ ብድር መስጠት የሚያስችለውን ፕሮግራም ይፋ አደረገ፡፡


የአዋሽ ባንክ የዲጂታል የብድር አቅርቦት ስረዓት አዋሽ ለሁሉም የሚል መጠሪያ እንዳለው የባንኩ ዋና ስራ አስፈጻሚ ፀሃይ ሽፈራሁ ተናረዋል፡፡


በአዋሽ ብር ፕሮ መተግበሪያ ፣በussd፣እንዲሁም በበንኩ ቅርንጫፎች በኩል የሚሰጠው ይህ የብደር አይነት ምንም መስያዣ የማይጠየቅበት፣የደንበኞች የሂሳብ አያያዝ ታሪክን በማየት ብቻ ብድር የሚሰጥበት መሆኑን ሲነገር ሰምተናል፡፡


ንጋቱ ሙሉ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Recent Posts

See All
ህዳር 25 2018 የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ የሁለት ሚኒስትሮችን እና የአንድ ዋና ስራ አስፈጻሚ ሹመትን አፀደቀ።

ሹመታቸው በምክር ቤቱ የፀደቀላቸው የሠላም ሚኒስትሩ አቶ መሃመድ እድሪስ፤ የግብርና ሚኒስትሩ አቶ አዲሱ አረጋ እንዲሁም የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ቢንያም ኤሮ ናቸው። አቶ መሃመድ እድሪስ የሰላም ሚኒስትር ሆነው በጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ተሹመው  ስራ የጀመሩት ኀዳር 18 ቀን

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page