top of page

መስከረም 24፣2016 - ኢንዱስትሪዎች ከሚያስፈልጋቸው የጨው መጠን እያገኙ ያሉት ከግማሽ በታች ነው ተባለ


በኢትዮጵያ የሚገኙ ኢንዱስትሪዎች ለግብአትነት ከሚያስፈልጋቸው የጨው መጠን እያገኙ ያሉት ከግማሽ በታች ነው ተባለ።


ኢትዮጵያ ያላት የጨው ክምችት ግን ለሁለት ሚሊየን ዓመታት ሊያገለግል የሚችል እንደሆነ ተነግሯል።

ንጋቱ ረጋሣ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

bottom of page