top of page


ነሀሴ 21 2017 - ''ኢትዮጵያ ውስጥ 25 የጂኦ ፓርክ ስፍራዎች መኖራቸውን ደርሼበታለሁ'' የቱሪዝም ሚኒስቴር
የቱሪዝም ሚኒስቴር አደረግሁት ባለው ዳሰሳዊ ጥናት ኢትዮጵያ ውስጥ 25 የጂኦ ፓርክ ስፍራዎች መኖራቸውን ደርሼበታለሁ አለ፡፡ ባለፉት 10 ዓመት ውስጥ 229 የሚሆኑ ጂኦ ፓርኮች በተባበሩት መንግስታት ድርጅት...
Aug 271 min read


ነሀሴ 7 2017 - ''የአባይን ጉዳይ ታሪካዊ መብት” ከሚል እይታ ተላቆ የሁሉንም ተፋሰስ ሀገራት ፍላጎት ከግምት ውስጥ ባስገባ መልኩ ልናየው ይገባል'' ዩዌሪ ሙሴቪኒ
የኡጋንዳው ፕሬዘዳንት ዩዌሪ ሙሴቪኒ የአባይን ጉዳይ “ታሪካዊ መብት” ከሚል እይታ ተላቆ የሁሉንም ተፋሰስ ሀገራት ፍላጎት ከግምት ውስጥ ባስገባ መልኩ ልናየው ይገባል አሉ፡፡ ፕሬዘዳንት ሙሴቪኒ ይህንን በኤክስ ገፃቸው...
Aug 131 min read


ነሀሴ 6 2017 - ወደተለመዱት የመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት ከሚደረገው ህገ ወጥ ስደት ባሻገር በ2017 የሰማነው ሌላም የስደት መዳረሻ ነበረ፡፡
ወደተለመዱት የመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት ከሚደረገው ህገ ወጥ #ስደት ባሻገር በ2017 የሰማነው ሌላም የስደት መዳረሻ ነበረ፡፡ ህጋዊ በሚመስል መልኩ እና በተመረቃችሁበት መስክ ሞያዊ ስራ ትሰራላችሁ ተብለው ሶስተኛ...
Aug 121 min read


ነሀሴ 1 2017 - በነሐሴና በመስከረም ወር የሚኖረው የዝናብ መጠን በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ላይ የአፈር መሽርሽርንና የመሬት መንሸራተትን ሊያስከትል እንደሚችል ተነገረ
በነሐሴና በመስከረም ወር የሚኖረው የዝናብ መጠን በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ላይ የአፈር መሽርሽርንና የመሬት መንሸራተትን ሊያስከትል እንደሚችል ተነገረ። ይህን ያለው የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ነው። ነሀሴ...
Aug 71 min read


ነሀሴ 1 2017 - በኢትዮጵያ ከ71 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ ሰዎች ጤናማ ምግብ ማግኘት እንደማይችሉ መረጃዎች ያሳያሉ
በኢትዮጵያ ከ71 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ ሰዎች ጤናማ ምግብ ማግኘት እንደማይችሉ መረጃዎች ያሳያሉ፡፡ የሥነ ምግብ ባለሞያዎች እንደሚሉት ከሆነ በኢትዮጵያ ከጤናማ ምግብ በተጨማሪ ሰዎች በቀን ውስጥ ማግኘት የሚገባቸውን...
Aug 71 min read


ሐምሌ 28 2017 - ኢትዮ - ጅቡቲ ምድር ባቡር አክሲዮን ማህበር መሰረተ ልማቱ የተገነባበትን ከፍተኛ እዳ ለመክፈል የምችልበትን የ3 ዓመት ስትራቴጂ ነድፌአለሁ አለ
የኢትዮ - ጅቡቲ ምድር ባቡር አክሲዮን ማህበር መሰረተ ልማቱ የተገነባበትን ከፍተኛ እዳ ለመክፈል የምችልበትን፤ የ3 ዓመት ስትራቴጂ ነድፌአለሁ አለ፡፡ ምድር ባቡሩ በዘንድሮ የስራ ዘመንም 4.6 ሚሊዮን ቶን ገቢ ወጪ...
Aug 41 min read


ሐምሌ 28 2017 - ለማህበራዊ ትስስር የበዙ ዕሴቶች እንዳላት የሚነገርላት ኢትዮጵያ
ለማህበራዊ ትስስር የበዙ ዕሴቶች እንዳላት የሚነገርላት ኢትዮጵያ በትምህርት ሥርዓቷ አካታ ስላልሰራች በተለይ አሁን በትምህርት ላይ ያሉ ልጆች በተለያዩ ትምህርቶች እና በክህሎት የተሻሉ ቢሆኑም በማህበራዊ እሴቶች ግን...
Aug 42 min read


ሐምሌ 26 2017 - ኒዩሮ ሳይንስ ለሥራ ፈጠራ(ቅጽ ፩) እና የኒዩሮ አመራር ሳይንስ (ቅጽ ፪) የተሰኙ መፃህፍት ለገበያ ቀርበዋል
ስራ ለመጀመር፣ ቢዝነስን ለማቀላጠፍና ለመምራት እንዲሁም ከስኬት ለማድረስ ጥልፍልፍ አሰራሮች፣ የእውቀትና የልምድ ማጣት የብዙዎች ችግር ሆኖ ይታያል። ለዚህ ደግሞ መላ የሚያቃብሉ በሁለት ቅፅ የተፃፉ መፃህፍት ለገበያ...
Aug 21 min read


ሐምሌ 25 2017 - የኢትዮጵያ 97 በመቶ ገቢና ወጪዋ “በኢትዮ-ጅቡቲ ኮሪደር “ የሚተላለፍ በመሆኑ ይህ መስመር በብርቱ መጠናከር አለበት ተባለ።
የኢትዮጵያ 97 በመቶ ገቢና ወጪዋ ወይም አጠቃላይ ንግዷ “በኢትዮ-ጅቡቲ ኮሪደር “ የሚተላለፍ በመሆኑ ይህ መስመር በብርቱ መጠናከር አለበት ተባለ። ይህን የተናገሩት የኢትዮዽያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ ናቸው።...
Aug 13 min read


ሐምሌ 22 2017 - አለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅት በማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው አተገባበር ላይ ስጋት አለኝ ብሏል
የፀጥታ ችግሮች እልባት አለማግኘታቸው፣ በጥቁር ገበያውና በመደበኛው የምንዛሪ ዋጋ መካከል ልዩነቱ እየሰፋ መሄዱ፣ የታሰበውን ያህል የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት አለመገኘቱ፣ እርዳታና ድጋፎች መቀነሳቸውና ሌላውንም...
Jul 291 min read


ሐምሌ 18 2017 - ኢትዮጵያ ኢኮኖሚያዊ ለውጥ ለማምጣት ያለመችው እቅድ እንዲሳካ ከአጠቃላይ ዓመታዊ ምርቷ፤ ከ13 በመቶ በላይ ተጨማሪ ገንዘብ ያስፈልጋታል ተባለ
ኢትዮጵያ ኢኮኖሚያዊ የመዋቅር ለውጥ ለማምጣት ያለመችው እቅድ እንዲሳካ ከአጠቃላይ ዓመታዊ ሀገራዊ ምርቷ፤ ከ13 በመቶ በላይ ተጨማሪ ገንዘብ ያስፈልጋታል ተባለ፡፡ ለዚህም ከፍተኛ ገቢ መሰብሰብ አለባት የተባለ ሲሆን...
Jul 252 min read


ሐምሌ 17 2017 -የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዘንድሮ ተግባራዊ ያደረገው የኦንላይን የተማሪዎች የፈተና አሰጣጥ ሥርዓት
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዘንድሮ ለመጀመሪያ ጊዜ ተግባራዊ ያደረገው የኦንላይን #የተማሪዎች የፈተና አሰጣጥ ሥርዓት የሲስተም ችግር ገጥሞታል ፣ የተማሪዎችንም ውጤት ተመሳሳይ አድርጓል የሚሉና ሌሎች ቅሬታዎች...
Jul 241 min read


ሐምሌ 17 2017 - በኢትዮ ቴሌኮም ''ዘመን ገበያ'' በ3 ወር ውስጥ 15 ሚሊየን ብር ግብይት ተካሂዷል ተባለ
ኢትዮ ቴሌኮም በቅርቡ ወደ ገበያ ባስገባው በዘመን ገበያ በ3 ወር ውስጥ ብቻ 15 ሚሊየን ብር ግብይት ተካሂዷል ተባለ። ይህ የተሰማው ኩባንያው የዓመቱን ሪፖርት ለጋዜጠኞች በተናገረበት ወቅት ነው። ኩባንያው ዘመን...
Jul 241 min read


ታህሳስ 3፣2017-ኢትዮጵያ የባህር በር ለማግፕት የሶማሊያን ሉዓላዊነት ባከበረ መልኩ እንዲሆን ተስማማች
ኢትዮጵያ የባህር በር ለማግፕት የሶማሊያን ሉዓላዊነት ባከበረ መልኩ እንዲሆን ተስማማች፡፡ የኢትዮጵያና የሶማሊያ መሪዎች ባደረጉት ሰምምነት መሰረት ሶማሊያ በዓለም አቀፍ ህጎች፣በመንግስታቱ ድርጅት ቻርተር አና...
Dec 12, 20242 min read


ህዳር 4፣2017-በአዘርባጃን እየተካሄደ በሚገኘው በኮፕ 29 ጉባኤ ላይ የተገኙ ፕሬዘዳንት ታዬ አፅቀስላሴ “ከጉባኤው የምንጠብቀው ቃል መግባትን ሳይሆን ተጨባጭ የሆነ የፋይናንስ አቅርቦትን ነው” ማለታቸው ተሰማ
በአዘርባጃን እየተካሄደ በሚገኘው በኮፕ 29 ጉባኤ ላይ የተገኙ ፕሬዘዳንት ታዬ አፅቀስላሴ “ከጉባኤው የምንጠብቀው ቃል መግባትን ሳይሆን ተጨባጭ የሆነ የፋይናንስ አቅርቦትን ነው” ማለታቸው ተሰማ፡፡ የኢፌድሪ ፕሬዘዳንት...
Nov 14, 20241 min read


ህዳር 4፣2017-ቱሪስቶች አፋር ክልል የሚቆዩበት ጊዜ እየጨመረ ቢመጣም ሀገሪቱ ሰላም ባለመሆኗ ከዘርፉ የሚፈለገው ገቢ እንዳይገኝ እያደረገ መሆኑን የክልሉ ቱሪዝም ቢሮ ተናገረ
ቱሪስቶች አፋር ክልል የሚቆዩበት ጊዜ እየጨመረ ቢመጣም ሀገሪቱ ሰላም ባለመሆኗ ከዘርፉ የሚፈለገው ገቢ እንዳይገኝ እያደረገ መሆኑን የክልሉ ቱሪዝም ቢሮ ተናገረ፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ መቀመጫቸውን ያደረጉ ኤምባሲዎች የጉዞ...
Nov 14, 20241 min read


ህዳር 4፣2017-70 በመቶው በስራ እድሜ ላይ የሚገኙ ወጣቶች አንድ አራተኛው የስራ እድል አላገኙም ተባለ
ከኢትዮጵያ የህዝብ ቁጥር 70 በመቶው በስራ እድሜ ላይ የሚገኙ ወጣቶች መሆናቸውን ጥናቶች ያሳያሉ፡፡ ከመካከላቸው ግን አንድ አራተኛው የስራ እድል አላገኙም፡፡ የህዝብ ብዛት በየዓመቱ 2 ነጥብ 6 በመቶ እያደገ...
Nov 14, 20241 min read


ግንቦት 10፣2016 - የብሔራዊ የዲጂታል መታወቂያ ቁጥሩ ከፍ ለማድረግ በብርቱ እየተሰራ ነው ተብሏል
በብሔራዊ ደረጃ አንድ ሰው አንድ ነው የሚል አላማን ይዞ ስራ የጀመረው የብሔራዊ የዲጂታል መታወቂያ ቁጥሩ ከፍ ለማድረግ በብርቱ እየተሰራ ነው ተብሏል፡፡ ብሔራዊ የዲጂታል መታወቂያ በብሔራዊ ደረጃ ኢትዮ ቴሌኮም መስጠት...
May 18, 20241 min read


ሚያዝያ 23፣2016 - ለውጭ ገበያ ጭምር ስኳር ያቀርባል ተብሎ ተስፋ ተጥሎበት የነበረው ‘’ኦሞ ኩራዝ ስኳር ፋብሪካ’’ እቅዱ በተባለለት ልክ አልተሳካም
ለውጭ ገበያ ጭምር ስኳር ያቀርባል ተብሎ ተስፋ ተጥሎበት የነበረው ‘’ኦሞ ኩራዝ ስኳር ፋብሪካ’’ እቅዱ በተባለለት ልክ አልተሳካም፡፡ በሌላ በኩል 75 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ ሸንኮራ ለምቶ እያንዳንዱ የስኳር ፋብሪካ...
May 1, 20241 min read


ሚያዝያ 18፣2016 - አዲሱ ደንብ የህብረት ስራ ኮሚሽን ለሚሰጣቸው አገልግሎቶች የሚያስከፍለውን ክፍያ የሚወስን ነው ተብሏል
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በትናንትናው እለት ውሳኔ ካሳለፈባቸው ጉዳዮች መካከል የፌዴራል የህብረት ስራ ኮሚሽን የተመለከተው ደንብ ይገኝበታል፡፡ አዲሱ ደንብ ኮሚሽኑ ለሚሰጣቸው አገልግሎቶች የሚያስከፍለውን ክፍያ የሚወስን...
Apr 26, 20241 min read


ሚያዝያ 18፣2016 - ኢትዮጵያን አስጠልይን ብለው የመጡ ስደተኞች ቁጥር ለመጀመሪያ ጊዜ ከአንድ ሚሊዮን በላይ መድረሱ ተሰማ
ኢትዮጵያን አስጠልይን ብለው የመጡ እና የተመዘገቡ ስደተኞች ቁጥር ለመጀመሪያ ጊዜ ከአንድ ሚሊዮን በላይ መድረሱ ተሰማ፡፡ በኢትዮጵያ ያሉ ስደተኞች እና ስደተኝነት ጠያቂዎች በብዛት አንድ ሚሊዮን 59 ሺህ 232...
Apr 26, 20241 min read
ፕሮግራሞች
bottom of page








