top of page

ነሀሴ 6 2017 - ወደተለመዱት የመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት ከሚደረገው ህገ ወጥ ስደት ባሻገር በ2017 የሰማነው ሌላም የስደት መዳረሻ ነበረ፡፡

  • sheger1021fm
  • Aug 12
  • 1 min read

ወደተለመዱት የመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት ከሚደረገው ህገ ወጥ #ስደት ባሻገር በ2017 የሰማነው ሌላም የስደት መዳረሻ ነበረ፡፡


ህጋዊ በሚመስል መልኩ እና በተመረቃችሁበት መስክ ሞያዊ ስራ ትሰራላችሁ ተብለው ሶስተኛ ዲግሪ ያላቸው ሁሉ ወደ ማይናማር ተሰደው ጭንቅ ውስጥ ከርመዋል፡፡


እስካሁን ከመካከላቸው 750 ያህሉ ቢመለሱም ከዛ በኋላ የሄዱት በምን ሁኔታ ላይ እንዳሉ አላውቅም ብሏል የሚመለከተው አካል፡፡


አጠቃላይ የስደትን ጉዳይ በተመለከተ ተከታዩን አሰናድተናል፡፡


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…..

ፋሲካ ሙሉወርቅ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page