top of page


ሚያዝያ 3፣2016 - የባህር ማዶ ወሬዎች
#ጆ_ባይደን የአሜሪካው ፕሬዘዳንት ጆ ባይደን ለእስራኤል የብረት ግድግዳ እንሆናታለን አሉ፡፡ የባይደን አስተያየት የተሰነዘረው ኢራን በሶሪያ ደማስቆ የሚገኝ የቆንስላ ፅህፈት ቤቷ ለመመታቱ እስራኤልን እበቀላታለሁ ብላ...
Apr 11, 20242 min read


ሚያዝያ 1፣2016 - የባህር ማዶ ወሬዎች
#ኒጀር የኒጀር ወታደራዊ መንግስት አሜሪካን በቃ ወታደሮችሽን ከሀገሬ አስወጪልኝ አለ፡፡ የኒጀር ወታደራዊ መንግስት ለአሜሪካ መሰል ጥያቄ ሲያቀርብ ወር ባልሞላ ጊዜ የትናንቱ 2ኛው እንደሆነ ቢቢሲ ፅፏል፡፡ የምዕራብ...
Apr 9, 20242 min read


መጋቢት 30፣2016 - የህዳሴ ግድብ ግንባታ ሊጠናቀቅ ቢቃረብም ስለ ግድቡ በዓለም መድረክ መሟገቱ ግን አሁንም መቀጠል አለበት ተባለ
ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ምንም አንኳን ሊጠናቀቅ ቢቃረብም ስለ ግድቡ በዓለም መድረክ መሟገቱ ግን አሁንም መቀጠል አለበት ተባለ፡፡ ለዚህም በተለይ በውጪ ሀገር ያሉ ኢትዮጲያዊያን ድመጻቸውን አንዲያሰሙ...
Apr 8, 20241 min read


መጋቢት 26፣2016 - የሪል ስቴት ዘርፍ የሚመራህግ ባለመኖሩ ቤት ገዢዎች ካርታ ለማግኘት እየተቸገሩ መሆኑንን ተነገረ
ቢሊዮን ብር የሚገላበጥበት የሪል ስቴት ዘርፍ የሚመራ እና የሚተዳደርበት ህግ ባለመኖሩ በተለይ ቤት ገዢዎች ካርታ ለማግኘት እየተቸገሩ መሆኑንን ተነገረ፡፡ መንግስት በበኩሉ ችግሩን አውቀዋለሁ ለመፍትሄውም እየሰራሁ ነው...
Apr 4, 20241 min read


መጋቢት 26፣2016 - ከአፈ ሙዝ ወደ ጠረጴዛ ዙሪያ እንምጣ ሲባል ቢሰማም ውጤቱ ብዙም ያልታየው ለምንድነው?
ኢትዮጵያ ከግጭት ከጦርነት አዙሪት መላቀቅ አልቻለችም፡፡ ብዙ እልቂት ብዙ ውድመት ካስከተለው የትግራዩ ጦርነት ቢወጣም በአማራ በኢሮሚያ ጦርነት አልቆመም፡፡ ከአፈ ሙዝ ወደ ጠረጴዛ ዙሪያ እንምጣ ሲባል ቢሰማም በውጤቱ...
Apr 4, 20241 min read


መጋቢት 25፣2016 - ከ2 ወር በላይ ያህል ታግዶ የቆየው የመሬት አገልግሎት እግድ ተነሳ
በመሬት ልማትና አስተዳደር በተጠናው የመዋቅር ጥናት የሰራተኞች ድልድል ተካሂዶ ምደባ እስከሚካሄድ ድረስ ከጥር 21/2016 ዓ.ም ጀምሮ የመሬት አገልግሎት ታግዶ መቆየቱ ይታወሳል። አጠቃላይ የሰራተኛ ድልድሉ በመጠናቀቁ...
Apr 3, 20241 min read


መጋቢት 24፣ 2016 - የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የራሳቸው ያልሆነን ገንዘብ የወሰዱ ሰዎች ፎቶግራፍ አውጥቷል
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የራሳቸው ያልሆነን ገንዘብ የወሰዱ ሰዎች ፎቶግራፍ አወጣ። ግለሰቦቹ ከ 305,000 ብር እስከ 108,000 ብር የወሰዱ መሆናቸው ተናግሯል። በባንኩ የሲስተም ማዘመኛ ሥራ ላይ የተፈጠረውን...
Apr 2, 20241 min read


መጋቢት 24፣2016 - አቶ አደም ፋራህ በምክትል ጠቅላይ ሚ/ር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ማስተባበሪያ ማዕከል ሃላፊ ሆነው ተሹመዋል
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አቶ አደም ፋራህን ከመጋቢት 23፣2016 ዓ/ም ጀምሮ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርአት ማስተባበሪያ ማዕከል ሃላፊ አድርገው መሾማቸውን ከጠቅላይ ሚንስትር ጽህፈት ቤት...
Apr 2, 20241 min read


መጋቢት 21፣2016 - የባህር ማዶ ወሬዎች
#እስራኤል እስራኤል ትናንት ሶሪያ ውስጥ መጠነ ሰፊ የአየር ጥቃት መፈፀሟ ተሰማ፡፡ የሶሪያ መከላከያ ሚኒስቴር ሹሞች እስራኤል በአገሪቱ ሰሜናዊ ምዕራብ ክፍል ከባድ ድብደባ መፈፀሟን እንደተናገሩ ቢቢሲ ፅፏል፡፡ የሶሪያ...
Mar 30, 20242 min read


መጋቢት 21፣2016 - ጠቅላይ ሚ/ር ዐቢይ አህመድ ከተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅቶች ጋር ለመወያየት ቀጠሮ መያዛቸው ተሰማ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በኢትዮጵያ ውስጥ ካሉ ሁሉም የተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅቶች ጋር ለመወያየት ቀጠሮ መያዛቸው ተሰማ፡፡ ከሰኞ ጀምሮ ለሶስት ተከታታይ ቀናት በአዲስ አበባ ወይይት ይደረጋል፤ በማጠቃለያው ቀንም...
Mar 30, 20241 min read


መጋቢት 20፣2016 - አማራ ባንክ ከኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ነዋይ ገበያ የ 90.6 ሚሊዮን ብር ድርሻ ገዛ።
የ90.6 ሚሊዮን ድርሻውን ግዥ የተፈራረሙት የባንኩ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ጫንያለው ደምሴ እና የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ነዋይ ገበያ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጥላሁን እስማኤል ናቸው። አማራ ባንክ ከኢትዮጵያ የሰነደ መዋዕለ...
Mar 29, 20241 min read


መጋቢት 20፣2016 - ''በመላ ሀገሪቱ የተቋረጠው ኃይል መልሶ መገናኘት ጀምሯል'' የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል
''በመላ ሀገሪቱ የተቋረጠው ኃይል መልሶ መገናኘት ጀምሯል'' የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ትናንት ከቀኑ 09:46 ጀምሮ ከባህርዳርና አካባቢው በስተቀር በመላው ኢትዮጵያ ተቋርጦ የነበረው የኤሌክትሪክ ኃይል መልሶ...
Mar 29, 20241 min read


መጋቢት 19፣2016 - ''የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር በተወሰኑ የአማራ አካባቢዎች ላይ ትንኮሳ ጀምሯል'' የአማራ ክልል
የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር በተወሰኑ የአማራ አካባቢዎች ላይ ትንኮሳ ጀምሯል ሲል ዛሬ የአማራ ክልል ባወጣው መግለጫ ተናገረ፡፡ ከቀናት በፊት የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የአማራ ክልል በተማሪዎች የመማሪያ...
Mar 28, 20241 min read


መጋቢት 17፣2016 - የአዲስ አበባ ንግድና የዘርፍ ማህበራት ም/ቤት አባላቱ የሚገጥማቸውን ችግር ያቃልላል ያለውን የዲጂታል ስርዓት ይፋ አደረገ
የአዲስ አበባ ንግድና የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት በአለም አቀፍ ንግድ ላይ የተሠማሩ አባላቱ የሚገጥማቸውን ችግር ያቃልላል ያለውን የዲጂታል ስርዓት ይፋ አደረገ። የዲጂታል ስርዓቱ በአለም አቀፍ ንግድ ለተሰማሩ የንግዱ...
Mar 26, 20241 min read


መጋቢት 17፣2016 - የመረጃ ነፃነት ሪፖርት አሰናድተው የሚያቀርቡ ተቋማት ከ30 በመቶ አይበልጡም ብሏል እምባ ጠባቂ
የፌዴራል እና የክልል ተቋማት የአሰራር ግልፅነትን ለማምጣት፣ የዜጎችንም መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የሚረዱ የመረጃ ነፃነት ሪፖርት አሰናድተው ለህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡ ይህን...
Mar 26, 20241 min read


መጋቢት 14፣2016 - ሴቶች በኪነ ጥበብ ስራዎች ላይ ያላቸውን ሚና እና ውክልናን በተመለከተ ለፖሊሲ አጥኒዎች ግብዓት ይሆናሉ የተባሉ ጥናቶች ሊደረጉ ነው ተባለ
ሴቶች በኪነ ጥበብ እና በፈጠራ ስራዎች ላይ ያላቸውን ሚና እና ውክልናን በተመለከተ ለፖሊሲ አጥኒዎች ግብዓት ይሆናሉ የተባሉ ጥናቶች ሊደረጉ ነው ተባለ፡፡ ይደረጋሉ የተባሉ ጥናቶች ኢትዮጵያን ጨምሮ በ7 የአፍሪካ...
Mar 23, 20241 min read


መጋቢት 13፣2016 - ''እንደ አክሱምና ላሊበላ ባሉ የቱሪዝም መዳረሻ ስፍራዎች የመግቢያ ዋጋ በእጥፍ ጨምሯል'' የኢትዮጵያ አስጎብኚ ማህበር
በተለያዩ የቱሪዝም መዳረሻ ስፍራዎች የሚታየዉ የዋጋ ጭማሪ ጊዜዉን ያገናዘበ አይደለም ተባለ፡፡ ይህንን ያለው የኢትዮጵያ አስጎብኚ ማህበር ነዉ፡፡ ማህበሩ እንደ አክሱምና ላሊበላ ባሉ የቱሪዝም መዳረሻ ስፍራዎች ጎብኚዎች...
Mar 22, 20241 min read


መጋቢት 12፣2016 - የራሳቸው ያልሆነን ገንዘብ የወሰዱ ግለሰቦች እስከ ቅዳሜ እንዲመልሱ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አሳሰበ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የራሳቸው ያልሆነን ገንዘብ የወሰዱ ወይም ወደ ተለያየ ሂሳቦች ያስተላለፉ ግለሰቦች እስከ መጪው ቅዳሜ ድረስ በፈቃዳቸው እንዲመልሱ አሳሰበ። ባለፈው ሳምት አርብ እለት ሌሊት ያገጠመው የሲስተም...
Mar 21, 20241 min read


መጋቢት 10፣2016 - የኦሮሚያ ኅብረት ሥራ ባንክ እና ቪዛ (VISA) አብረው ለመስራት ተስማሙ
ስምምነቱን የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ ደርቤ አሰፋው እና የቪዛ የምስራቅ አፍሪካ ምክትል ፕሬዚዳንት ቻድ ፓቮክ ተፈራርመውታል። የማህበረሰቡን ፍላጎት ያማከሉ ዲጂታል የፋይናንስ አገልግሎቶችን በማቅረብ...
Mar 19, 20241 min read


መጋቢት 6፣2016 - ህብረት ባንክ ከኢትዮጵያ የሰነድ ሙዓለ ነዋይ ገበያ የ50 ሚሊዮን ብር ድርሻ መግዛቱ ተሰማ
ህብረት ባንክ የ50 ሚሊዮን ድርሻ በመግዛት 4ተኛው የግል ባንክ ሆኗል፡፡ ከዚህ ቀደም ዘመን ባንክ፣ ሲንቄ ባንክ እና ግሎባል ባንክ የ 50 ሚሊዮን ድርሻ ሲገዙ አዋሽ ባንክ የ 70 ሚሊዮን ድርሻ ከሰነዶች ሙዓለ ነዋይ...
Mar 15, 20241 min read


መጋቢት 6፣2016 - አየር መንገዱ ካለፈው ረቡዕ ጀምሮ በማህበራዊ ሚዲያዎች ሲዘዋወር ለነበረው ምስል ምላሽ ሰጠ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ካለፈው ረቡዕ ጀምሮ የአየር መንገዱን ዩኒፎርም የለበሰ ሰራተኛን የራሱን ሻንጣ በማስተካከል ላይ ሳለ የሚያሳይ ምስል ከተሳሳተ መረጃ ጋር በተለያዩ የማህበራዊ ትስስር ገፆች ላይ በመዘዋወር ላይ...
Mar 15, 20241 min read