ሚያዝያ 15፣2016 - የቢል ኤንድ ሜሌንዳ ፋውንዴሽን
- sheger1021fm
- Apr 23, 2024
- 1 min read
የኢትዮጵያን ግብርና ትምህርት እና ጤናን ላለፉት ሁለት አስርት አመታት በመደገፍ ላይ ያለው የቢል ኤንድ ሜሌንዳ ፋውንዴሽን ዋና ስራ አስኪያጅ አዲስ አበባ የገቡ ሲሆን ዛሬ ከኢትዮጵያ መንግስት የስራ ሀላፊዎች ጋር ይመክራሉ፡፡
የኔነህ ሲሳይ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: @ShegerFMRadio102_1
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il












Comments