top of page

መጋቢት 17፣2016 - የመረጃ ነፃነት ሪፖርት አሰናድተው የሚያቀርቡ ተቋማት ከ30 በመቶ አይበልጡም ብሏል እምባ ጠባቂ

  • Mar 26, 2024
  • 1 min read

የፌዴራል እና የክልል ተቋማት የአሰራር ግልፅነትን ለማምጣት፣ የዜጎችንም መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የሚረዱ የመረጃ ነፃነት ሪፖርት አሰናድተው ለህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡


ይህን የሚያደርጉት ተቋማት ግን ከ30 በመቶ አይበልጡም ብሏል እምባ ጠባቂ፡፡


ያሬድ እንዳሻው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Recent Posts

See All
ፖሊስ በ"ፊንቴክ" ኢንቨስትመንት ማጭበርበር የተጠረጠሩ አርቲስቶች እና ቲክቶከሮች ላይ የጠየቀው ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ተፈቀደለት፡፡

ሚያዝያ 14/2018 ፖሊስ በ"ፊንቴክ" ኢንቨስትመንት ማጭበርበር የተጠረጠሩ አርቲስቶች እና ቲክቶከሮች ላይ የጠየቀው ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ተፈቀደለት፡፡ ፖሊስ ተጨማሪ 14 ቀን ለምርመራ እንዲፈቀድለት ባለፈው አርብ በነበረው ችሎት ጠይቆ ለውሳኔ ፍርድ ቤቱ ለዛሬ ቀጥሮ እንደነበር ይታወሳል፡፡ በ"ፊንቴክ"(Finte

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page