top of page

10 minutes ago1 min read
መጋቢት 12 2017 - ደንቡ ሙሉ ለሙሉ ተፈፃሚ የሚሆነው ዝርዝር የአፈፃፀም መመሪያ ሲወጣለት መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ተናገረ
አገልግሎት ሰጪዎች እስከ ምሽት 4:00 እንዲሰሩ ለማድረግ የወጣው ደንብ ሙሉ ለሙሉ ተፈፃሚ የሚሆነው ዝርዝር የአፈፃፀም መመሪያ ሲወጣለት መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ተናገረ፡፡ በከተማዋ የኮሪደር ልማት በተሰራባቸው...


19 minutes ago3 min read
መጋቢት 12 2017 - የኤልሣቤጥ ወልደጊዮርጊስ (ዶ/ር) የቀብር ስነ ስርዓት ተፈጸመ
የኤልሣቤጥ ወልደጊዮርጊስ (ዶ/ር) የቀብር ስነ ስርዓት ተፈጸመ፡፡ የኤልሣቤጥ የቀብር ስነሥርዓት(ዶ/ር) የተፈጸመው በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ሲሆን ከዚያ ቀደም ብሎ በአዲስ አበባ ዪኒቨርሲቲ ራስ መኮንን...


1 hour ago1 min read
መጋቢት 12 2017 - ኢትዮጵያ የጨረር ህክምና የኒውክለር የህክምና ቴክኖሎጂን ማስፋፋት እንዳለባት ተነግሯል
የካንሰር ህመም ከጤና ችግርነቱ ባለፈ ለህክምና በሚጠይቀው ወጪ እና ረዘም ያለ ጊዜ ምክንያት የዜጎችን ኪስ እየፈተነ የሀገርንም ኢኮኖሚ ይጎዳል፡፡ ኢትዮጵያ ለ #ካንሰር_ህክምና የሚውለውን የጨረር ህክምና ለማድረግ...


1 hour ago1 min read
መጋቢት 12 2017 - ከዓመታተት በፊት ሜጋ ፕሮጀክት ተብሎ የተጀመረው የማዳበሪያ ፋብሪካ ጉዳይ የት ደረሰ?
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በትናንትናው እለት በህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት በመቅረብ ልዩ ልዩ ማብራሪያዎችን ሰጥተዋል፡፡ በተለይም ኢትዮጵያ በየዓመቱ ለማዳበሪያ የምታወጣው ገንዘብ እጅግ ከፍተኛ መሆኑን በመናገር...


1 hour ago1 min read
መጋቢት 12 2017 - የዓይን ብሌናቸውን ለመለገስ ቃል የሚገቡ ዜጎች ቁጥር እየጨመረ ነው ተባለ
በዓይን ብሌን ጠባሳ ምክንያት የሚከሰት ዓይነ ስውርነትን ለማከም ከእልፈት በኋላ የዓይን ብሌናቸውን ለመለገስ ቃል የሚገቡ ዜጎች ቁጥር እየጨመረ ነው ተባለ፡፡ ነገር ግን የለጋሾች ብዛት ቢጨምርም የህክምና ግብዓትና...

2 hours ago1 min read
መጋቢት 12 2017 - ከተቀጣሪው ደመወዝ ላይ መንግስት ለአደጋ ጊዜ ፈንድ በሚል በየወሩ ገንዘብ መቁረጥ ሊጀምር ነው
ከተቀጣሪው #ደመወዝ ላይ መንግስት ለአደጋ ጊዜ ፈንድ በሚል በየወሩ ገንዘብ መቁረጥ ሊጀምር ነው፡፡ የኢትዮጵያ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር አዋጅ ለሚደርሱ የተለያዩ አደጋዎች በራስ አቅም ምላሽ ለመስጠት እንደሚሰራ...


7 hours ago1 min read
መጋቢት 12 2017 - የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ወጋገን ባንክ በኢትዮጵያ የመጀመርያው የኢንቨስትመንት ባንክ ፈቃድ አገኙ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ወጋገን ባንክ በኢትዮጵያ የመጀመርያው የኢንቨስትመንት ባንክ ፈቃድ አገኙ። ሲቢኢ ካፒታል አክሲዮን ኢንቨስትመንት ባንክ እና ወጋገን ካፒታል አክሲዮን ማህበር ኢንቨስትመንት ባንክ ፈቃድ...


1 day ago1 min read
መጋቢት 11 2017 - በ8 ወራት ከ3 ሚሊዮን በላይ ለሆኑ ሰዎች የስራ እድል መፈጠሩን ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ ተናገሩ፡፡
ባለፉት 8 ወራት ከ3 ሚሊዮን በላይ ለሆኑ ሰዎች የስራ እድል መፈጠሩን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ተናገሩ፡፡ ከመካከላቸው ከ300 ሺህ በላይ በውጭ ሃገር የተቀጠሩ እና በኢትዮጵያ ሆነው ለውጭ ኩባንያዎች የሚሰሩ...


1 day ago2 min read
መጋቢት 11 2017 - የህዝብ እንደራሴዎች በ2017 ግማሽ የበጀት ዓመት ብቻ 28 አዋጆችን አፅድቀዋል፡፡
የህዝብ እንደራሴዎች በ2017 ግማሽ የበጀት ዓመት ብቻ 28 አዋጆችን አፅድቀዋል፡፡ ከእነዚህ ተከታትለው ከፀደቁ አዋጆች በተጨማሪ አሁንም በረቂቅነት ደረጃ የሚገኙም አሉ፡፡ በቅርቡ የተረቀቁ አዋጆች እንዲጸድቁ...


1 day ago1 min read
መጋቢት 11 2017 - ኢትዮጵያ ወገቧን ታጥቃ ወደ ሀገር የምታስገባው ነዳጅ አሁንም በጥቁር ገበያ እየተፈተነ መሆኑ ተሰማ።
የኢትዮጵያ ነዳጅ ተቆጣጣሪው ባለስልጣን በከተማም ሆነ ከከተማ ውጭ የጥቁር ገበያ #የነዳጅ_ሽያጭ አቅሜን በብርቱ እየፈተሸ ነው አለ፡፡ የነዳጅ የኮንትሮባንድ ሽያጭ ቅርፅን እየቀያየረ ባጃጅ ሞተሮች ከኋላ ሰልባትዮ መሳይ...


1 day ago1 min read
መጋቢት 11 2017 - እናት ባንክ የድካማቸውን ያህል ያልተነገረላቸውን ብዙሃን ኢትዮጵያን እናቶችን የሚወክል "እማዬ" የተሰኘ ቅርንጫፍ ከፈተ።
እማዬ የተሰኘው አዲሱ ቅርንጫፍ ልጆች ለእናቶቻቸው ፕሮግራሞችን በነፃ ማዘጋጀት የሚችሉበት መሆኑም ተነግሯል። ይህ በአይነቱ የተለየ ነው የተባለለት አዲሱ ቅርንጫፍ ከባንክ አገልግሎቱ በተጨማሪ ተጓዳኝ የሆኑ ተግባራት...


1 day ago1 min read
መጋቢት 11 2017 - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በትግራይ ክልል ባለው ጊዜአዊ አስተዳደር ውስጥ በግለሰብ ደረጃ የስልጣን ልውውጥ ሊኖር እንደሚችል ተናገሩ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በትግራይ ክልል ባለው ጊዜአዊ አስተዳደር ውስጥ በግለሰብ ደረጃ የስልጣን ልውውጥ ሊኖር እንደሚችል ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በግለሰቦች ደረጃ በጊዜያዊ አስተዳደር ውስጥ የስልጣን ለውጥ...


1 day ago1 min read
መጋቢት 11 2017 - የህዳሴ ግድብ በሚቀጥሉት ስድስት ወራት ውስጥ እንደሚጠናቀቅ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ተናገሩ
የህዳሴ ግድብ በሚቀጥሉት ስድስት ወራት ውስጥ እንደሚጠናቀቅ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ተናገሩ፡፡ ሚንስትሩ ከህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት አባላት ለተነሳው ጥያቄ ምላሽ በሰጡበት ውቅት እንዳሉት ህዳሴን ከ6 ወር...


1 day ago1 min read
መጋቢት 11 2017 - በኢትዮጵያ የማዳበሪያ ፋብሪካ ለመገንባት ውጥን መያዙን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ተናገሩ
በኢትዮጵያ የማዳበሪያ ፋብሪካ ለመገንባት ውጥን መያዙን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ተናገሩ፡፡ ባለፉት ዓመታት በተደረገው ጥናት መሰረት #የማዳበሪያ_ፋብሪካ ግንባታው ከ2.5 እስከ 3 ቢሊዮን ዶላር ወጪ እንደሚጠይቅ...


2 days ago1 min read
መጋቢት 10 2017 - በአዲስ አበባ ቦሌ ኤርፖርት መነሻ እና ማረፊያ አቅጣጫዎች ያሉት አዕዋፋት ለአደጋ መከሰት ከፍተኛ ስጋት መሆናቸው ተነገረ
በአዲስ አበባ ቦሌ ኤርፖርት መነሻ እና ማረፊያ አቅጣጫዎች ያሉት አዕዋፋት ለአደጋ መከሰት ከፍተኛ ስጋት መሆናቸው ተነገረ፡፡ አስቸኳይ እና ዘላቂ መፍትሔም ተጠይቋል፡፡ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር፣...


2 days ago1 min read
መጋቢት 10 2017 - ኢድ ኤክስፖ ተከፈተ
ኢድ ኤክስፖ በሚሊኒየም አዳራሽ ተከፈተ፡፡ ኤክስፖው እስከ መጋቢት 21 ቀን 2017 ለ13 ቀናት ይቆያል ተብሏል፡፡ #ኢድ_ኤክስፖን 3ኢ ኤቨንትስ ከቢላሉል ሃበሺ የልማት እና መረዳጃ ዕድር ጋር በመተባበር ...


2 days ago1 min read
መጋቢት 10 2017 - በጎዳና ንግድ የተሰማሩ ነጋዴዎች ደረት ላይ የሚንጠለጠል ፈቃድ ሊሰጣቸው ነው
በጎዳና ንግድ ላይ የተሰማሩ ነጋዴዎች መደበኛ ያልሆነ የጎዳና ላይ ነጋዴ የሚል ደረት ላይ የሚንጠለጠል ፈቃድ ሊሰጣቸው ነው፡፡ ህጋዊነታቸውን ተከትሎም የሚጠበቅባቸውን #ግብር እንዲከፍሉ ይደረጋል ተብሏል፡፡ የአዲስ...


2 days ago1 min read
መጋቢት 10 2017 - እርዳታን ለማይመለከተው ሰው ጥቅም ላይ እንዲውል ያደረገ ግለሰብ እስከ 25 ዓመት በሚደርስ እስራት እንዲቀጣ የሚደነግገው ረቂቅ አዋጅ ለቋሚ ኮሚቴ ተመራ
የሰብአዊ እርዳታን ለራሱ ወይም ለማይመለከተው ሰው ጥቅም ላይ እንዲውል ያደረገ ግለሰብ ከ10 እስከ 25 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት እንዲቀጣ የሚደነግገው የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ረቂቅ አዋጅ ለቋሚ ኮሚቴ ተመራ፡፡...

2 days ago1 min read
መጋቢት 10 2017 - በአዲስ አበባ ንግድ ቤቶችና ትራንስፖርት ሰጭዎች ከዛሬ ጀምሮ እስከ ምሽት ሶስት ተኩል እና አራት ሰዓት አገልግሎት መስጠት አለባቸው ተባለ፡፡
በአዲስ አበባ ንግድ ቤቶች እና ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጭዎች ከዛሬ ጀምሮ እስከ ምሽት ሶስት ተኩል እና አራት ሰዓት አገልግሎት መስጠት አለባቸው ተባለ፡፡ በከተማዋ የኮሪደር ልማት በተሰራባቸው አካባቢዎች ሱቆች እና...


2 days ago1 min read
መጋቢት 10 2017 - ጤናማና ዘላቂ የአመጋገብ ሥርዓትን ለማበጀት ያቀደ ''ኢኮ ፉድ ሲስተም'' የተሰኘ ፕሮግራም ይፋ ተደረገ
ሳይንሳዊ ጥናትን መሰረት አድርጎ ጤናማ እና ዘላቂ የአመጋገብ ሥርዓትን ለማበጀት ያቀደ ኢኮ ፉድ ሲስተም የተሰኘ ፕሮግራም ይፋ ተደረገ። ፕሮግራሙ በአዲስ አበባ ያለውን የተመጣጠነ ምግብ እጥረት እንዲሁም ላላስፈላጊ...


3 days ago1 min read
መጋቢት 9 2017 - የኢትዮ - ጅቡቲ ምድር ባቡር እቃ ወደ ሀገር ቤት ለማስገባት ስራ መጀመሩን ተከትሎ ከቡና ላኪዎችና ከሚመለከታቸው ጥያቄ ቀረበበት
የኢትዮ - ጅቡቲ ምድር ባቡር ከትራንስፖርት ባለፈ በአለም ግዙፍ ኢኮኖሚ በሚገላበጥበት የዕቃ ገቢና ወጭ ማስተላለፍ፣ የመርከብ ክሊራንስ፣ የጉምሩክ ማለፍያ ሰነድ አጠናቆ ከጅቡቲ ወይም ከመነሻ ሀገር እቃ ወደ ሀገር...