ታህሳስ 7፣ 2015- በፖሊሲ መቀያየር ምክንያት የኢትዮጵያ አምራች ኢንዱስትሪ እድገቱ አዝጋሚ፣ ግቡንም መምታት የተሳነው መሆኑን ጥናት አሳየ
በፖሊሲ መቀያየር ምክንያት የኢትዮጵያ አምራች ኢንዱስትሪ እድገቱ አዝጋሚ፣ ግቡንም መምታት የተሳነው መሆኑን ጥናት አሳየ፡፡ ጥናቱን ያካሄደው የኢትዮጵያ ፖሊሲ ጥናት ተቋም ነው፡፡ ተመስገን አባተ ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ...
ታህሳስ 7፣ 2015- በፖሊሲ መቀያየር ምክንያት የኢትዮጵያ አምራች ኢንዱስትሪ እድገቱ አዝጋሚ፣ ግቡንም መምታት የተሳነው መሆኑን ጥናት አሳየ
ታህሳስ 7፣ 2015- በፈረንሳይ ሊዮን ከተማ አቅራቢያ በአንድ የመኖሪያ ሕንፃ ላይ የተቀሰቀሰ ቃጠሎ 10 ሰዎችን መግደሉ ተሰማ
ታህሳስ 7፣ 2015- በመንግስት ግዥና ጨረታ የሚሳተፉ አቅራቢዎች በገቡት ውል መሠረት ግዴታቸውን እንዲወጡ ጠንካራ የቁጥጥር ስርዓት ሊኖር ይገባል ተባለ
ታህሳስ 7፣ 2015- የሕዳሴውን ግድብ በተመለከተ ኢትዮጵያ ያላትን እውነት ከማስረዳት ባለፈ ጉዳዩን የአፍሪካም አጀንዳ ልታደርገው ይገባል ተባለ
ታህሳስ 7፣ 2015- ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ለበርካታ ዜጎች የጤና መቃወስ ምክንያት እየሆኑ የመጡት ተላላፊ ያልሆኑ ህመሞች የጤና ችግር ከሆኑ ከራርመዋል
ታህሳስ 7፣ 2015- ቀድሞውንም በቂ የባቡር ቁጥር አይሰማራበትም
ታህሳስ 7፣ 2015- የህትመት ግብዓት ዋጋ መጨመር ለኢትዮጵያ የህትመት ኢንዱስትሪ አደጋ ጋርጧል ተባለ
ታህሳስ 6፣ 2015- በኢትዮጵያ 68 በመቶ የሁለተኛ ክፍል ተማሪዎች እና 51 በመቶ የሶስተኛ ክፍል ተማሪዎች ማንበብ እንደማይችሉ ጥናት አሳየ
ታህሳስ 6፣ 2015- በታለመለት የነዳጅ ድጎማ ስርዓት ዙሪያ የሚስተዋሉ ችግሮች አፋጣኝ የማስተካከያ እርምጃ እንዲወሰድባቸው ተጠየቀ