top of page

ጥር 2፣2017 - ለሚ ናሽናል ሲሚንቶ ማምረት ከጀመረ ወዲህ ምን መሳይ ለውጥ አምጥቶ ይሆን?

  • sheger1021fm
  • Jan 10
  • 1 min read

በሲሚንቶ ገበያ ላይ በነበረው ችግር እና በምርት እጥረት ምክንያት የሲሚንቶ ዋጋ ንሮ የመንግስት ፕሮጄክቶችን ግንባታ ጭምር እስከ ማስተጓጎል ደርሶ እንደነበር ይታወሳል፡፡


በዓመት እስከ 5 ሚሊዮን ቶን ሲሚንቶ በማምረት ለገበያው ያለውን እጥረት ያስተካክላል የተባለለት ለሚ ናሽናል ሲሚንቶ ማምረት ከጀመረ 2 ወር ሆኖታል፡፡


የፋብሪካው ምርት መጀመር ምን መሳይ ለውጥ አምጥቶ ይሆን?


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…




ትዕግስት ዘሪሁን

Recent Posts

See All
ወደ ቀድሞ ቀያቸው ሄደው እንደገና ወደ ደብረብርሃን የተመለሱ ተፈናቃዮች መቸገራቸውን ተናገሩ፡፡ 

ታህሳስ 11/2018   ወደ ቀድሞ ቀያቸው ሄደው እንደገና ወደ ደብረብርሃን የተመለሱ ተፈናቃዮች መቸገራቸውን ተናገሩ፡፡   የአማራ ክልል የአደጋ ስጋት መስሪያ ቤት በጉዳዩ ላይ መልስ ለመስጠት አልፈቀደም።   ከመንግስት የሚቀርበውን ድጋፍ ለተፈናቃዮች የሚያከፋፍለውና ሌሎች ስራዎችን የሚሰራው በመንግስት የተቋቋመ ኮሚ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page