top of page
ሰኔ 5 2017 - በሰላም እጦት ምክንያት ከኦሮሚያ ክልል ተፈናቅለው በደቡብ ወሎ ዞን ገራዶ አካባቢ ተጠልለው የነበሩ ተፈናቃዮች በድንገት መኖሪያችን እየፈረሰ ነው እኛም ለዳግም መፈናቀል ልንዳረግ ነው ሲሉ ቅሬታ አቀረቡ
የደሴ ከተማ አስተዳደር በበኩሉ እስካሁን ልቀቁ እንዳልተባሉና መፍትሄ ሳያገኝ እንደማያስነሳቸው ተናግሯል፡፡ በኦሮሚያ ክልል ሆሮ ጉዱሩ አካባቢ በነበረ የሰላም እጦት ምክንያት ቀያቸውን ለቀው የወጡ ከ700 በላይ የሚሆኑ...
Jun 12, 20251 min read


ሰኔ 5 2017 - ዛሬ በምክር ቤት ሹመታቸው የፀደቀላቸው የምርጫ ቦርድ የስራ ሀላፊዎች ቀጣዩን ምርጫ ፍትሃዊ ና ታዓማኒ ለማድረግ እንዲሰሩ ተጠየቁ
የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ዛሬ በካሄደው መደበኛ ጉባኤው ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዘዳንት ሆነው ሲገለግሉ የቆዩትን አቶ ተስፋዬ ንዋይን የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ምክትል...
Jun 12, 20251 min read


ሰኔ 5 2017- ወደ እንግሊዝ ለንደን ለማምራት የተነሳ የህንድ የመንገዶች አውሮፕላን ተከሰከሰ
242 ሰዎችን ያሳፈረው አውሮፕላን የተከሰከሰው ከአህመድአባድ ኤርፖርት እንደተነሳ ወዲያውኑ እንደሆነ ቢቢሲ ፅፏል፡፡ አውሮፕላኑ በተከሰከሰበት ስፍራ ከባድ ጭስ እየተትጎለጎለ ነው ተብሏል፡፡ የወደቀው አውሮፕላን ቦይንግ...
Jun 12, 20251 min read


ሰኔ 5 2017 - በግብይት ወቅት ከ 10 ሺህ ብር በላይ ጥሬ ገንዘብን መጠቀም፣ለከፋዩ በወጪነት፣ለተቀባዩ ደግሞ አስተዳደራዊ ቅጣት እንዲጣልበት ያደርጋል ተባለ
አዲሱ የገቢ ግብር አዋጅ ሲጸድቅ ከ10,000 ብር በላይ ግብይትን በጥሬ ገንዘብ መፈጸም የሚያስቀጣ ይሆናል ተብሏል። ረቂቅ አዋጁ ላይ ሃሳብ ለማዋጣት ከተሳተፉ ባለሙያዎች የተወሰኑት ተግባራዊ ይደረጋል በተባለው አሰራር...
Jun 12, 20251 min read


ሰኔ 5 2017 - ለኢትዮጵያ የልብ ህሙማን ህጻናት መርጃ ማዕከል በአይነቱ የመጀመሪያ የሆነና ለበርካታ ህፃናት የህክምና አገልግሎት ለመስጠት ያስችላል የተባለ የልብ ህክምና መሳሪያ ተበረከተ
የልብ ቀዶ ህክምናን ጨምሮ ሁሉንም የልብ ህክምናዎች በነፃ የሚሰጠው የኢትዮጵያ የልብ ህሙማን ህጻናት መርጃ ማዕከል አገልግሎቶችን የሚሰጠው ከሚሰበስበው እርዳታ ከሀገር በቀልና ዓለም አቀፍ ተቋማት በሚደረግለት ድጋፍ...
Jun 12, 20251 min read


ሰኔ 5 2017 - ቴክኖሎጂን ተጠቅመው በትምህርት ላይ መፍትሔ ያመጡ ስራ ፈጣሪዎች ከፋይናንስ ተቋማት ፣ከቴክኖሎጂ አቅራቢዎች እና ሌሎች ተቋማትና ግለሰቦች ጋር የተገናኙበት መድረክ ከትላንት ጀምሮ በሸራተን አዲስ ሆቴል እየተካሄ ነው።
በዚህ ዝግጅት ላይ ለትምህርት በቴክኖሎጂ የታገዘ መፍትሔ ይዘው የቀረቡ 11 ስራ ፈጣሪዎች ቀርበዋል። እነዚህ ስራ ፈጣሪዎች "Reach for change" በተባለ አለም አቀፍ ግብረ ሰናይ ድርጅት ለ1 ዓመት ያህል...
Jun 12, 20251 min read


ሰኔ 5 2017 - በስራቸው ጠባይ ምክንያት ለአእምሮ ቁስለት የሚዳረጉ ጋዜጠኞች እንዳሉ ተጠቆመ
ለአእምሮ የሚከብዱ ዘገባዎችን የሚሰሩ በተለይም ጦርነቶችን የሚዘግቡ፣የአእምሮ ጤና ተጎጂዎችን፣የአስገድዶ መድፈር እንዲሁም ከባድ የወንጀል ዘገባዎችን የሚሰሩ ጋዜጠኞች ለዚህ ሰለባ ናቸው ተብሏል፡፡ በባለሙያዎቹ አጠራር...
Jun 12, 20251 min read


ሰኔ 4 2017 - የኢትዮጵያ ስታትስቲክስ አገልግሎት ግሽበትን በተመለከተ የሚያውጣው ሪፖርት ካለው የኑሮ ውድነት ጋር የማይጣጣም ስለሆነ በአግባቡ እንዲታይ የምክር ቤት አባል ጠየቁ፡፡የገንዘብ ሚኒስቴር በበኩሉ የተቋሙ መረጃ ታማኝ ነው ብሏል፡፡
በህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት የኢዜማ አባል የሆኑት ዶ/ር አብርሃም በርታ ህዝቡ በኑሮ ወድነቱ እየተቸገረ እንደሆነ ተናግረው በተለይ የኢትዮጵያ ስታትስቲክስ አገልግሎት የሚያወጣው መረጃ በደንብ ቢታይ ሲሉ ጠይቀዋል፡፡...
Jun 11, 20251 min read


ሰኔ 4 2017 - በምርጫ ቦርድ ከፖለቲካ ፓርቲነት የተሰረዘው ህወሃት እና የፌዴራሉ መንግስት ግንኙነት ከዚህ በኋላ ምን መልክ ሊይዝ ይችላል?
ከሃምሳ ዓመት በላይ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ የጎላ ሚና ይዞ የቆየው ህዝባዊ ወያነ ሃርነት ትግራይ / ህወሐት / በኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ከፖለቲካ ፓርቲነት ተሰርዟል። ቦርዱ ህወሃትን ከፖለቲካ ፓርቲነት...
Jun 11, 20252 min read


ሰኔ 3 2017 - ኢትዮጵያ ለጸጥታ ተቋማት ከፍተኛ በጀት እንደማትመድብ የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ ተናገሩ፡፡
ሚኒስትሩ ይህን የተናገሩት የፌዴራል መንግስት ከአንድ ወር በኋላ ለሚጀምረው የ2018 በጀት ዓመት በቀረበው የ1 ነጥብ 93 ትሪሊዮን ብር በጀት ላይ ለመወያየት በምክር ቤት በተገኙበት ወቅት ነው ፡፡ የምክር ቤት አባሉ...
Jun 10, 20252 min read


ሰኔ 3 2017 - ሰፋ ያለ የወጣት ቁጥር ያለባት ኢትዮጵያ ወጣቶቿ ይተዳደሩበት የነበረውን የግብርና ስራ ለምን ይሆን እየጣሉ የሚወጡት?
ከገጠሩ ይልቅ ለስራ ፍለጋ በሚል ወደ ከተሞች እንዲሁም ወደ ሌሎች ሃገራት የሚፈልሱ ወጣቶች ከመሰደድ ይልቅ ባሉበት ሆነው ግብርናው ላይ እንዲሰሩ ለማድረግ የግብርና ሚኒስቴር ምን እየሰራ ይሆን? ስንል ጠይቀናል፡፡...
Jun 10, 20251 min read


ሰኔ 3 2017 - የ2018 የፌዴራል መንግስት አጠቃላይ በጀት የተገደበ የበጀት ጉድለት እንዲኖረው ተደርጎ የተዘጋጀ ነው ተባለ።
ለዓመቱ የተዘጋጀው በጀት የ417 ቢሊየን ብር ያልተጣራ ጉድለት ያለው እንደሆነ ተጠቅሷል። ጉድለቱን ከሀገር ውስጥ እና ከውጪ በሚገኝ ብድር ለመሸፈን መታቀዱን የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ ተናግረዋል። ሚኒስትሩ...
Jun 10, 20252 min read


ሰኔ 3 2017 - ኢትዮጵያ በጁቡቲ በኩል የምታስገባው ነዳጅ ከመርከብ ከመራገፉ በፊት ኤስ ጂ ኤስ በተባለ ዓለም አቀፍ ኩባንያ የጥራት ፍተሻ እንደሚደረግለት የኢትዮጵያ የነዳጅ አቅራቢ ድርጅት ተናገረ።
ጁቡቲ ላይ ላብራቶሪ ስለሌለ የጥራት ማረጋገጡ ስራ የሚከናወነው ወደ ኬንያና ሌሎች ሀገራት እየተላከ ነው በሚል ትሬድ ማርክ አፍሪካ በሚሰኝ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት የኢትዮጵያ ተወካይ ለሸገር የተሰጠው መረጃ ስህተት...
Jun 10, 20252 min read


ሰኔ 2 2017 - የባህል ህክምና በኢትዮጵያ ረዥም ታሪክ ማስቆጠሩ ቢነገርም በዘመናዊ መንገድ መድሃኒት ለማምረትና ከሳይንሱ ጋር መሳ ለመሳ የመሄዱ ነገር አይታይም፡፡
የጉሌ እፅዋት ማዕከል ይህን ለማስቀረት ከባህል ሐኪሞች ጋር በጋራ እየሰራሁ ነው ብሏል፡፡ ሊጠፋ የተቃረቡ እፅዋትን ሰጥተውኝ አባዝቼ ልሰጣቸውም ተስማምቻለሁ ይላል፡፡ በሀገሪቱ ያሉ በርካታ እፅዋቶች የመጥፋት አደጋ...
Jun 9, 20251 min read


ግንቦት 28 2017 - የገበያ ቅኝት - የእንቁላል ዋጋ መናር
የእንቁላል ዋጋ ከሶስት ወራት በፊት ከነበረው በእጥፍ ጨምሯል፡፡ በዘርፉ ተሰማርተው የነበሩ የእንቁላል አምራቾች ከስራው በብዛት መውጣታቸውንም ሰምተናል፡፡ ለዋጋው መወደድ ዋንኛው ምክንያት የምርት እጥረት ነው፤እጥረቱም...
Jun 5, 20252 min read


ግንቦት 28 2017 - ''ኢትዮጵያ የካሳ ኮሚሽን የወሰነላትን ገንዘብ ሰላማዊ በሆነ መንገድ ለማስመለስ የምታደረገውን ጥረት አጠናክራ ትቀጥላለች'' ጌዲዮን ጢሞቲዮስ(ዶ/ር)
ኢትዮጵያ የካሳ ኮሚሽን የወሰነላትን ገንዘብ ጨምሮ ሌሎች ተሰብሳቢ ገንዘቧን፤ ሰላማዊ በሆነ መንገድ ለማስመለስ የምታደረገውን ጥረት አጠናክራ ትቀጥላለች ሲሉ የውጪ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጌዲዮን ጢሞቲዮስ(ዶ/ር) ተናገሩ፡፡...
Jun 5, 20252 min read


ግንቦት 28 2017 - የባህር ማዶ ወሬዎች
#አሜሪካ የአሜሪካው ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ የ12 አገሮች ዜጎች ወደ አገራችን ድርሽ እንዳይሉብን አሉ፡፡ በፕሬዘዳንቱ አዲስ ትዕዛዝ መሰረት የአፍጋኒስታን ፣ የቻድ ፣ የኮንጎ ፣ የኢኳቶሪያል ፣ ጊኒ ፣ የኤርትራ ፣...
Jun 5, 20252 min read


ግንቦት 28 2017 - ለአደጋ የተጋለጡ ሰዎችን በሀገር ቤት አቅም ለመደገፍ ከደመወዝተኛው ላይ በየወሩ እንዲቆረጥ የሚያስገድደው ድንጋጌ ተሰረዘ
ለአደጋ የተጋለጡ ሰዎችን በሀገር ቤት አቅም ለመደገፍ ከደመወዝተኛው ላይ በየወሩ እንዲቆረጥ የሚያስገድደው ድንጋጌ ተሰረዘ፡፡ የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ስራ አመራር #አዋጅ ዛሬ በህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ፀድቋል፡፡...
Jun 5, 20251 min read


ግንቦት 28 2017 - የ2018 በጀት 2 ትሪሊየን ብር የተጠጋ እንዲሆን የቀረበው ረቂቅ፣ ወደ ህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ተመራ
የ2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ በጀት ሁለት ትሪሊየን ብር የተጠጋ እንዲሆን የቀረበው ረቂቅ፣ ለውሳኔ ወደ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተመራ። የሚኒስትሮች ምክር ቤት የቀረበለት ረቂቅ የበጀት አዋጅ ላይ ተወያይቶ ተጨማሪ...
Jun 5, 20251 min read


ግንቦት 28 2017 - የገቢ ግብር ምጣኔ ላይ ማሻሻያ ለማድረግ መንግስት ረቂቅ አዋጅ አሰናድቻለሁ አለ፡፡
ከገንዘብ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ እንደሚያሳየው በደመወዝተኛው ሆነ በንግድ #የገቢ_ግብር ምጣኔ ላይ ማሻሻያዎችን የያዘ ረቂቅ አዋጅ ተሰናድቷል፡፡ በመጭው ሰኞም በረቂቅ አዋጁ ላይ ከባለሙያዎች ጋር ለመመካከር ጥሪ...
Jun 5, 20251 min read


ግንቦት 27 2017 - ''ባለባቸው የምግብ እጥረት የተነሳ ህፃናት ለሞት ተጋላጭ የሆኑባቸው የህፃናት ማሳደጊያ መኖራቸውን በክትትሌ ደርሼበታለሁ'' ኢሰመኮ
ባለባቸው የምግብ እጥረት የተነሳ ህፃናት ለሞት ተጋላጭ የሆኑባቸው የህፃናት ማሳደጊያ መኖራቸውን በክትትሌ ደርሼበታለሁ ሲል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ተናገረ፡፡ ኮሚሽኑ ይህንኑ በተመለከተ ከዚህ ቀደም የሰጣቸው...
Jun 4, 20251 min read
ፕሮግራሞች
bottom of page








