May 91 minግንቦት 1፣2016 - አውላላ መጠለያ ጣቢያ ከነበሩ ስደተኞች ውስጥ ወደ አንድ ሺህ የሚጠጉት መጠለያ ጣቢያውን ለቀው መውጣታቸው ተሰማበሱዳን ያለውን ጦርነት ሸሽተው በኢትዮጵያ ሰሜን ጎንደር ዞን አውላላ መጠለያ ጣቢያ ከነበሩ ስደተኞች ውስጥ ወደ አንድ ሺህ የሚጠጉት መጠለያ ጣቢያውን ለቀው መውጣታቸው ተሰማ፡፡ እነዚህ ከመጠለያ ጣቢያ የወጡት የሱዳን...
May 91 minግንቦት 1፣2016 - በመጠለያ የሚገኙ ስደተኞች ያጋጠማቸውን የሰብአዊ እርዳታ እጥረትን የደህንነት ስጋት ለመቅረፍ እየተሰራ ነው ተባለበአማራ ክልል አውላላ እና ኩመር የስደተኞች መጠለያ ጣቢያዎች የሚገኝ ስደተኞች ያጋጠማቸውን የሰብአዊ እርዳታ እጥረትን የደህንነት ስጋት ችግር ለመቅረፍ እየተሰራ ነው ተባለ፡፡ የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት ከፍተኛ...
Apr 301 minሚያዝያ 22፣2016 - እንጀራ ፍለጋ ባህር ማዶ ተጉዘው አልሆንላቹ ብሏቸው፤ የተመለሱ ሰዎች በምን ሁኔታ ላይ ይገኛሉ?በሳውዲ አረቢያ ህጋዊ ሰነድ የላቸውም በሚል በየእስር ቤቱ እና ማጎሪያዎች ውስጥ ያሉ በሺህዎች የሚቆጠሩ ሰዎች እየተመለሱ ነው፡፡ እንጀራ ፍለጋ ባህር ማዶ የተጓዙ ሰዎች አልሆንላቹ ብሏቸው፤ የተመለሱት በምን ሁኔታ ላይ...
Apr 261 minሚያዝያ 18፣2016 - ኢትዮጵያን አስጠልይን ብለው የመጡ ስደተኞች ቁጥር ለመጀመሪያ ጊዜ ከአንድ ሚሊዮን በላይ መድረሱ ተሰማኢትዮጵያን አስጠልይን ብለው የመጡ እና የተመዘገቡ ስደተኞች ቁጥር ለመጀመሪያ ጊዜ ከአንድ ሚሊዮን በላይ መድረሱ ተሰማ፡፡ በኢትዮጵያ ያሉ ስደተኞች እና ስደተኝነት ጠያቂዎች በብዛት አንድ ሚሊዮን 59 ሺህ 232...
Apr 191 minሚያዝያ 11፣2016 - በሳምንቱ ከአራት ሺህ የሚበልጡ ዜጎች ከሳውዲ እስር ቤት ተፈተው ወደ ሀገር መመለሳቸው ተሰምቷልበመጪው ግንቦት ወር የኢትዮ ሳውዲ የጋራ የሚኒስትሮች ጉባኤ በአዲስ አበባ ይደረጋል ለዚህም መንግስት ከፍተኛ ዝግጅት እያደረገ ነው ሲል የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር የቃል አቀባይ ጽ/ቤት ተናገረ፡፡ በሳምንቱ ከአራት ሺህ...
Feb 271 minየካቲት 19፣2016 - በጋምቤላ ክልል ለግጭት ምክንያት አንዱ የሆነዉ የሰብአዊ አቅርቦት ችግር ተፈቷል ሲል ክልሉ ተናገረ።በክልሉ ለስደተኞች የሰብአዊ አቅርቦት ተቋርጦ ስለነበር ለግጭት ምክንያት ሆኖ ነበር ተብሏል። ከፌዴራል መንግስት እና ከዓለም አቀፍ ለጋሽ ድርጅቶች በመነጋገር እና በመወያየት ተቋርጦ የቆየው የሰብዓዊ አቅርቦት ችግር...
Feb 151 minየካቲት 7፣2016 - ኢትዮጵያ በአለም አቀፍ የፍልሰተኞች ካርታ የምስራቅ መተላለፊ ተብላ ትጠራለችኢትዮጵያ በአለም አቀፍ የፍልሰተኞች ካርታ የምስራቅ መተላለፊ ተብላ ትጠራለች፡፡ አለም አቀፍ የፍልሰተኞች ድርጅት (IOM) በህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር ውስጥ ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ከቀዳሚ መተላለፊያዎች ውስጥ ነች ይላል፡፡...
Feb 11 minጥር 23፣2016 - ኢትዮጵያ ስደተኞችን በአግባቡ ማስተናገድ እንድትችል እርዳታ ሊደረግላት እንደሚገባ ተመድ አሳስቧልየሱዳን ጦርነት ከተጀመረ በኋላ ከ100,000 በላይ ሰዎች ድንበር አቋርጠው ኢትዮጵያ ገብተዋል፡፡ ኢትዮጵያ በገፍ እየገቡ ያሉ የሱዳን ስደተኞችን በአግባቡ ማስተናገድ እንድትችል እርዳታ ሊደረግላት እንደሚገባ የተባበሩት...
Dec 30, 20231 minታህሳስ 20፣2016 - ኢሰመኮ በኢትዮጵያ በተጠለሉ ስደተኞች እና ጥገኝነት ጠያቂዎችን የሰብአዊ መብት አያያዝ በተመለከተ ከሰሞኑ ሪፖርት አውጥቷልየኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በኢትዮጵያ በተጠለሉ ስደተኞች እና ጥገኝነት ጠያቂዎችን የሰብአዊ መብት አያያዝ በተመለከተ ከሰሞኑ ሪፖርት አውጥቷል፡፡ ሊስተካከሉ ይገባል በሚል ኮሚሽኑ የጠቀሳቸው የሰብአዊ መብት...