top of page

ሚያዝያ 22፣2016 - እንጀራ ፍለጋ ባህር ማዶ ተጉዘው አልሆንላቹ ብሏቸው፤ የተመለሱ ሰዎች በምን ሁኔታ ላይ ይገኛሉ?

በሳውዲ አረቢያ ህጋዊ ሰነድ የላቸውም በሚል በየእስር ቤቱ እና ማጎሪያዎች ውስጥ ያሉ በሺህዎች የሚቆጠሩ ሰዎች እየተመለሱ ነው፡፡


እንጀራ ፍለጋ ባህር ማዶ የተጓዙ ሰዎች አልሆንላቹ ብሏቸው፤ የተመለሱት በምን ሁኔታ ላይ ይገኛሉ?


ምንታምር ፀጋው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





bottom of page