top of page

ግንቦት 1፣2016 - በመጠለያ የሚገኙ ስደተኞች ያጋጠማቸውን የሰብአዊ እርዳታ እጥረትን የደህንነት ስጋት ለመቅረፍ እየተሰራ ነው ተባለ

  • May 9, 2024
  • 1 min read

በአማራ ክልል አውላላ እና ኩመር የስደተኞች መጠለያ ጣቢያዎች የሚገኝ ስደተኞች ያጋጠማቸውን የሰብአዊ እርዳታ እጥረትን የደህንነት ስጋት ችግር ለመቅረፍ እየተሰራ ነው ተባለ፡፡


የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት ከፍተኛ ቁጥር ላለው ስደተኛ በቂ እርዳታ ለማቅረብ አለም አቀፍ የረድኤት ድርጅቶች ያጋጠመውን ጫና እንዲጋሩም ጠይቋል፡፡


ትዕግስት ዘሪሁን




የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Recent Posts

See All
የቤት ገዢዎችን የመግዛት አቅም ለማበርታት እንዲያግዝ ፖሊሲ የተዘጋጀለት የሞርጌጅ ባንክ እንዲቋቋም ተጠየቀ።

ሚያዝያ 20/2018 የቤት ገዢዎችን የመግዛት አቅም ለማበርታት እንዲያግዝ ፖሊሲ የተዘጋጀለት የሞርጌጅ ባንክ እንዲቋቋም ተጠየቀ። በኢትዮጵያ ያለው የግለሰቦች ቤት የመግዛት አቅም ከጊዜ ጊዜ እየቀነሰ መምጣት፣የብርየመግዛት አቅም መዳከም የግለሰቦች ቤት የመግዛት አቅም አብሮ ተዳክሟል ይላሉ የሪል እስቴት

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page