top of page


ጥቅምት 6 2018 - የውጪ ሀገራት ወሬዎች
#የአፍሪካ_ህብረት የአፍሪካ ህብረት ወታደራዊ የመንግስት ግልበጣ የተደረገባትን ማዳጋስካርን ከአባልነት አግጃለሁ ማለቱ ተሰማ፡፡ በዚያ ካፕሳት የተሰኘው ልዩ የጦር ክፍል መኮንኖች የፕሬዘዳንት አንድሬይ ራጆሊናን መንግስት ማስወገዳቸውን እወቁልን ያሉት መሰንበቻው እንደሆነ አልጀዚራ ፅፏል፡፡ የጦር መኮንኖቹ መንግስታዊ ስልጣኑን የተቆጣጠሩት አገሪቱ ከ2 ሳምንታት በላይ በተቃውሞ ስትናጥ ከሰነበተች በኋላ ነው፡፡ የአገሪቱ ህገ መንግስታዊ ፍርድ ቤት የገልባጮቹ አለቃ ኮሎኔል ሚካኤል ራንድ ኒሪያናን ጊዜያዊ ፕሬዘዳንት እንዲሆኑ ፈቅዶላቸዋል፡፡ የገልባጮቹ አለቃ በነገው እለት ቃለ መሐላ በመፈፀም ሀላፊነታቸው ይረከባሉ ተብሏል፡፡ ከዚያ አስቀድሞ ግን የአፍሪካ ህብረት ማዳጋስካርን ከአፍሪካ ህብረት አባልነትዋ አግጃለሁ ማለቱ ተሰምቷል፡፡ #ቬኒዙዌላ የቬኒዙዌላው ፕሬ
Oct 163 min read


ነሀሴ 5 2017 - የውጪ ሀገራት ወሬዎች
#ፓኪስታን ፓኪስታን አፍጋኒስታውያን ስደተኞችን በብዛት እያባረረች ነው ተባለ፡፡ የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ኮሚሽን(UNHCR) በሕጋዊነትን የተመዘገቡ የአፍጋን ስደተኞች ሳይቀር ከፓኪስታን በብዛት እየተባረሩ...
Aug 112 min read


ነሀሴ 1 2017 - የውጪ ሀገራት ወሬዎች
#ሔዝቦላህ የሊባኖሱ የጦር እና የፖለቲካ ድርጅት (ሔዝቦላህ) ትጥቅ እንዲፈታ በመንግስት እየተወሰደ ያለውን እርምጃ ጥፋት ብቻ ሳይሆን ሐጢያትም ነው አለው፡፡ በቅርቡ የሊባኖስ መንግስት የአገሪቱ ጦር ሔዝቦላህን ትጥቅ...
Aug 72 min read


ሰኔ 25 2017 - የባህር ማዶ ወሬዎች
#ጋዛ በጋዛ ሰርጥ ለፍልስጤማውያን ሰብአዊ እርዳታ በማቅረብ ላይ የተሰማራው GHF እንዲዘጋ ተጠየቀ፡፡ ጥያቄውን ያቀረቡት ከ130 በላይ ምግባረ ሰናይ ድርጅቶች እንደሆኑ ቢቢሲ ፅፏል፡፡ GHF የእርዳታ አቅርቦቱን...
Jul 22 min read


የካቲት 6 2017 - የባህር ማዶ ወሬዎች
#አሜሪካ የአሜሪካው የመከላከያ ሚኒስትር ፒት ሔግሳዝ ዩክሬይንን ከ11 ዓመታት ገደማ በፊት ወደነበረው ድንበሯ መመለሱ የማይሆን ነገር ነው አሉ፡፡ ሩሲያ ከ11 ዓመታት በፊት በዩክሬይን ስር ሲተዳደር የነበረውን...
Feb 132 min read


ታህሳስ 25፣2017 - የባህር ማዶ ወሬዎች
#ጋና የጋና መንግስት የሁሉም የአፍሪካ አገሮች ዜጎች ወደ አገሪቱ ያለ ቪዛ እንዲገቡ ፈቀደ፡፡ የአፍሪካ ሀገሮች ዜጎች ወደ ጋና ያለ ቪዛ እንዲገቡ መፈቀዱ የሀገሪቱን የንግድ እና የቱሪዝም ዘርፎች በእጅጉ...
Jan 32 min read


ጥቅምት 18፣2017 – የባህር ማዶ ወሬዎች
#ሩሲያ የሩሲያ ጦር በምስራቃዊ ዩክሬይን ወደፊት እየገፋ ነው ተባለ፡፡ ጦሩ ኢስማየልቭካ የተባለውን አካባቢ መያዙን ቲአርቲ ዎርልድ(TRT World) ፅፏል፡፡ ኩራኪቭካ የተባለችውን ከተማ ከዩክሬይን ጦር ለመንጠቅ...
Oct 28, 20242 min read
ፕሮግራሞች
bottom of page








