top of page

ጥር 16፣ 2015- በየከተሞች ካለው መሬት ተቆጥሮ የተመዘገበው ከ12 በመቶ አልበለጠም


በየከተሞች ካለው መሬት ተቆጥሮ የተመዘገበው ከ12 በመቶ አልበለጠም፡፡


ሰነድ አልባነት የከተማ መሬት ችግር መሆኑንም ሰምተናል፡፡


ንጋቱ ሙሉ


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


bottom of page