ጉዳያችን፡- በቤት እና በስራ ቦታ ማድረግ የሚገባን ጥንቃቄJul 3, 20231 min readሰኔ 26፣2015 ጉዳያችን፡-በጉዳያችን በተመረጡ ሀሳቦች ዙሪያ በየሳምንቱ የባለሙያ ሀሳብ ይቀርባል፡፡ የዛሬው ጉዳያችን በቤት እና በስራ ቦታ ማድረግ የሚገባንን ጥንቃቄ ይመለከታል። ማብራሪያውን የሚያቀርቡት የፈርስት ስፓይን ክሊኒክ መስራችና ካይሮፕራክተር ዶክተር ሰላም አክሊሉ ናቸው።አዘጋጁ ቴዎድሮስ ወርቁ ነው፡፡የሸገርንወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…https://bit.ly/33KMCqz
ደንበኞች ባሉበት ሆነው የእጅ ስልካቸውን በመጠቀም ብቻ የቆጣሪ ንባባቸውን የሚያስገቡበት አሰራር በሙከራ ደረጃ መጀመሩን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አግልግሎት ተናገረ፡፡
Comments