top of page

ታህሳስ 7፣ 2015- በየዓመቱ ወደ ሃገር ውስጥ የሚገባው ተሽከርካሪ አንዲት ድሃ አገር የምትችለው አይመስልም

  • Dec 17, 2022
  • 1 min read

በየዓመቱ ወደ ሃገር ውስጥ የሚገባው ተሽከርካሪ አንዲት ድሃ አገር የምትችለው አይመስልም፡፡


አዲስ የሚገቡት ቀድመው ከነበሩት ጋር ሲደመሩ የሃገራችን መንገዶች እንዳልቻሏቸው እየታየ ነው፡፡


መንገዶችና ተሽከርካሪዎቹ ባለመጣጣማቸው መጨናነቅ በርክቷል፡፡


በእግር መሄድና በመኪና የመሄድን ልዩነት አጥፍቶታል፡፡


የትራፊክ አደጋው ማብዛቱም አንደኛው ምክንያት ሆኗል፡፡


የመንገድ ደህንነትን የሚጥብቁ ደንበኞች ቢወጡም፣ ተፈፃሚነታቸው ዘላቂ ሲሆን አይታይም፡፡


ታዲያ ምን ይሻላል?


ምህረት ስዩም


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Recent Posts

See All
የኢትዮጵያ አጠቃላይ ብድር 51.8 ቢሊዮን ዶላር መድረሱን የገንዘብ ሚኒስቴር ይፋ አድርጓል፡፡

ግንቦት 17/2018 የኢትዮጵያ አጠቃላይ ብድር 51.8 ቢሊዮን ዶላር መድረሱን የገንዘብ ሚኒስቴር ይፋ አድርጓል፡፡ ከመካከሉ ከ33 ቢሊዮን ዶላር በላዩ የውጭ እዳ ሲሆን 18.3 ቢሊዮን ዶላሩ ደግሞ ከሃገር ውስጥ የተወሰደ ብድር ነው፡፡ ለመሆኑ የኢትዮጵያ አጠቃላይ ብድር ከሌሎች አገራት አንፃር ሲታይ ከፍተኛ ፣ መካከ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page