ታህሳስ 3፣ 2015- ጉዳያችን Dec 12, 20221 min readታህሳስ 3፣ 2015ጉዳያችን ሱስና የአዕምሮ ህመም፣ ሕፃናትና የአዕምሮ ህመም፡፡ ማብራሪያውን የሚያቀርቡት በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ የአዕምሮ ሐኪም የሆኑት ዶ/ር አስራት ሀብተጊዮርጊስ ናቸው፡፡ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…https://bit.ly/33KMCqz
በአዲስ አበባ የመማር ማስተማር ሂደቱን እያወኩ ነው የተባሉ እንደ መጠጥ ቤት እና መሰል የንግድ ቤቶችን ከመማሪያ ቤት እንዲርቁ እየተሰራ ቢሆንም ውጤቱ ግን ውሃ ቅዳ ውሃ ምልስ ሆኗል ይላል የከተማዋ ትምህርት ቢሮ፡፡ ሰኔ 15/2018 በአዲስ አበባ የመማር ማስተማር ሂደቱን እያወኩ ነው የተባሉ እንደ መጠጥ ቤት እና መሰል የንግድ ቤቶችን ከመማሪያ ቤት እንዲርቁ እየተሰራ ቢሆንም ውጤቱ ግን ውሃ ቅዳ ውሃ ምልስ ሆኗል ይላል የከተማዋ ትምህርት ቢሮ፡፡ ለመጭው ትምህርት ዘመን ይህ ችግር እንዳይቀጥል ጥረቴን ቀጥያለሁም ብሏል፡፡
Comments