ምን ለውጥ መጣ?Jul 5, 20231 min readሰኔ 28፣2015የኢትዮጵያ ግብርና በፋይናንስ ተቋማት የሚደገፍ አይደለም በሚል ቅሬታ ይቀርብበታል።መንግሰትም ይህን ለማስተካከል ባንኮች ከሚሰጡት አጠቃላይ ብድር 5 በመቶውን ለግብርና እንዲሆን መመሪያ አውጥቶ ነበር፡፡ምን ለውጥ መጣ?ንጋቱ ሙሉየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments