top of page

ህዳር 30፣ 2015- በህገ-ወጥ የወርቅ አምራቾች ሰበብና ሌላውም ኢትዮጵያ በ3 ወር ውስጥ የወርቅ የወጪ ንግዷ ከባለፈው ሲመሳከር በከፍተኛ ደረጃ መቀነሱን የ

ህዳር 30፣ 2015


በህገ-ወጥ የወርቅ አምራቾች ሰበብና ሌላውም ኢትዮጵያ በ3 ወር ውስጥ የወርቅ የወጪ ንግዷ ከባለፈው ሲመሳከር በከፍተኛ ደረጃ መቀነሱን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ተናገረ፡፡


ኢትዮጵያ በ3 ወር ውስጥ ከወጪ ንግድ ያገኘችው 997 ሚሊየን ዶላር ግድም ሲሆን ለገቢ እቃ ደግሞ ነዳጅን ጨምሮ 3.6 ቢሊዮን ዶላር ወጥቷል።


ይህም ልዩነት ከፍተኛ ሲሆን ከዚ

ህ በላይ መስፋት እንደሌለበት የብሔራዊ ባንክ በብርቱ አስጠንቅቋል፡፡


ተህቦ ንጉሴ


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



bottom of page